Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 44433
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

አለም ሆዬ አለም ገፈረም በዋሻ! አስደማሚው የጉራጌ ሕዝብ የለቅሶ ባህል!

Post by Horus » 30 Jul 2026, 13:07

ለያንዳንዱ ጾታ ፣ እድሜ ፣ የስልጣንና የክብር ደረጃ የራሱ የለቅሶ ሴራ ያለው ረቂቅ ኮምፕሌክስ ካቸር ! የጀግና ወይም ያገር መሪን ለቅሶ ያየ አንድ ትልቅ የትምቀት በዓል ያለ ነው የሚመስለው! አለም ሆዬ አለም ገፈረም በዋሻ ማለት አለምን ትቶ ዋሻ (መቃብር) መረጠ ማለት ነው !



Post Reply