ኣንድ ግለሰብ በሌሎች ግለሰቦች እየተዋከበ ሌላ የሰዉ ልጅ ያልደረሰበት ግኝት ማግኘት በዕዉቀት የመቅደም ምልክት ነዉ።
የግኝቱ ዋና መሠረት ለፍተዉ ነዋሪዎች ወላጆቹ በደርግ ዘመን ኢትዮጵያ ዉስጥ እንዲማር የጣሩት ነዉ።
ተመስገን እግዝኣብሔር የምያስብል ነዉ።
ከ33 ዓመታት በላይ በትርፍ ግዜዉ ስለ ባህላዊ ሃይማኖት ጥናት መጣር እንጂ ዬትኛዉም የሃይማኖት ቤት ሄዶ ያልተሳተፈ በቤቱ ተኝቶ የእግዝኣብሔር ተዓምራዊ አሰራር መገለጥ ማየት ስለ ሃይማኖት ጉዳይ ይሆናል።
ስለዚህ ኣዲስ ግኝት ማግኘት የቻለ እና የእግዝኣብሔር ተዓምራዊ አሰራር የተገለጠለት ኣዕምሮ ላይ እንደ መንጋ ሆኖ መዝመት ምን ያመለክታል?