Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Odie
Member+
Posts: 7992
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Ameba Fando is multiplying by fission❗️

Post by Odie » Yesterday, 19:13

ፋኖ የግል ንብረት ሆኗል:: ገንዘብ ያለው የራሱ ፋኖስም ፋንዶም ፋኖም መግዛት ማቋቋም ይችላል:: እንደውም IPO (initial public offering) Ethiopian stock market ይገባል ተብሎ ተገምቷል:: ዶላር ቫሉው ስለጨመረ :lol: It has become very profitable indeed. የአማራ ስገጤዎች የሚስግጡት ለዚህ ነው!!
የወለጋ ፋኖ ተመስርቷል:: የአርሲም እየመጣ ነው ይለናል ጣሂር!!
ነገሩ እነዚህ ፋኖዎች ንብረትነታቸው የማን ነው ነው? ፒፒም ይጠርጠራል!! ጃዋር በፋኖ መጣ እንዴ? አርሲ ፋኖ?
ይሄ ነገር ፋኖን በፋኖ ለማስበላት ቢሆንስ? እኛ ምን ቸገረን ያው ቆማጣው ገፈራ ባለበት ይፈነከታል:: ሆድ ወዳድ ነው :lol:
ጎጃሜው ሞኮሮኒ አፍንጫ ዳማ ከሴ የአማራ ቢስማርክ የፋኖ ጉዳይ ከጭንቅላቱ በላይ ሳይሆን አልቀረም :lol:

ደግሞ አርሲ አርሲ የሚሉት የሞተው ሶሰት ስው ነው የተባለ ያለው ነገርስ? ሲጮሁ የነበሩት ፌቅ (ጉራጊኛ) ወይም ፍየሎች ጉዳይ አስገራሚ ነው:: ከተገረፉት በላይ ድምፅ አስምተዋልና :lol:
From 7th minute👇


Odie
Member+
Posts: 7992
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: Ameba Fando is multiplying by fission❗️

Post by Odie » Yesterday, 20:37

ቆምጬና ፋኖው ወሮ በላ ናቸው-fact :lol:

Odie
Member+
Posts: 7992
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: Ameba Fando is multiplying by fission❗️

Post by Odie » Today, 00:54

ቆምጬ ተራባም አልተራባ ያው ቆምጬ ነው!
እውር ቢሽፍት እስከ ጉዋሮ🫏🫏

የቆምጬ ነገር ሆድ ይፍጀው!!

Post Reply