ዘመድኩን በቀለ የሚባል ንፍጣም ቦዘኔ! በነፍርዱ አግዛ ሚዛን!
THE TIMELESS RHYTHM OF THE GURAGE PEOPLE - SIMPLY BEAUTIFUL!
Re: ዘመድኩን በቀለ የሚባል ንፍጣም ቦዘኔ! በነፍርዱ አግዛ ሚዛን!
For some reason, Zemedikun Bekele ruined Huressa's day today. Huressa was supposed to be blowing his vuvuzela, cheering for Gala, Abiy Ahmed's fake election, Horridor, Kore-negna, etc.
I guess Zemedikun impersonated a Wurage better than the fake self-proclaimed Wurage. Gala Horus pretends as if he came from the Wurage area. He claimed that he knew the name of every place, played soccer, rode horses, and visited all the weekly markets. Yet, he also claimed that he grew up in Merkato 7th as a child (he changed all his baby teeth in Merkato). He never even forgot his very first Listro box that he used.
I guess Zemedikun impersonated a Wurage better than the fake self-proclaimed Wurage. Gala Horus pretends as if he came from the Wurage area. He claimed that he knew the name of every place, played soccer, rode horses, and visited all the weekly markets. Yet, he also claimed that he grew up in Merkato 7th as a child (he changed all his baby teeth in Merkato). He never even forgot his very first Listro box that he used.
Re: ዘመድኩን በቀለ የሚባል ንፍጣም ቦዘኔ! በነፍርዱ አግዛ ሚዛን!
That is the largest town or city in Enor horus! Thank you for sharing!!
I may have been to that place!
Amazing Jesus has this powerful following there. There was not a single person many decades back. Let Jesus’ name be venerated for millennia in the generations to come. Let his will be done among those who love him. The ancient of days.
For sure his name shall be proclaimed to the end of the world. This humble and honest people will be happy to be freed and have him as the only Lord.
People have now the right and freedom to worship only him. This was not allowed for so many decades due to an obstructive power. Now is the time!!
Ignore the distractirs, serpents and detractors here.
The generation changing before their eyes but they love to continue to swarm in their past murky water and crime!
Re: ዘመድኩን በቀለ የሚባል ንፍጣም ቦዘኔ! በነፍርዱ አግዛ ሚዛን!
ፍርዱ አግዛ ኢኖር መሆኑን አላውቅም ነበር ፣ ግን ወደዚያ ወደ ለምለሙ ጉራጌ አካባቢ እንደ ሆነ እገምት ነበር ። ባይገርምህ ፍርዱ አግዛውን በጣም በጣም የምወደው ድምጻዊ ነው ። አንተ ከእምነቱ አንግል ነው የምታየው ይገባኛል ። ሰውዬው ግን እጅግ አስገራሚ ድምጽ ያለው ሰው ነው ። የእውነት ከሆነ ሰውዬውን የሚበልጡ አለማዊ ጉራገኛ ዘፋኞች የሉም ። እኔ ለብዙ አመታት ሰምቼዋለሁ ። እንደ ምታወቀው እኔ ኦርቶዶክስ ነኝ ግን ለጉራጌ ጴንጤዎች ያለኝ ስስ ልብ የእምነት መዝሙራቸውን በጉራጌ ባህላዊ ዜማና ቅላጼ ስለሚያደርጉት የባህላችን አምባሳደሮች ስለሆኑ ነው ። ፍርዱን እወደዋለሁ! ጉንችሬ የኢኖር ዋና ከተማ መሆኑን ዛሬ ነው ያወቁት ።
Re: ዘመድኩን በቀለ የሚባል ንፍጣም ቦዘኔ! በነፍርዱ አግዛ ሚዛን!
ፍርዱን አላውቀውም!!Horus wrote: ↑Yesterday, 14:29ፍርዱ አግዛ ኢኖር መሆኑን አላውቅም ነበር ፣ ግን ወደዚያ ወደ ለምለሙ ጉራጌ አካባቢ እንደ ሆነ እገምት ነበር ። ባይገርምህ ፍርዱ አግዛውን በጣም በጣም የምወደው ድምጻዊ ነው ። አንተ ከእምነቱ አንግል ነው የምታየው ይገባኛል ። ሰውዬው ግን እጅግ አስገራሚ ድምጽ ያለው ሰው ነው ። የእውነት ከሆነ ሰውዬውን የሚበልጡ አለማዊ ጉራገኛ ዘፋኞች የሉም ። እኔ ለብዙ አመታት ሰምቼዋለሁ ። እንደ ምታወቀው እኔ ኦርቶዶክስ ነኝ ግን ለጉራጌ ጴንጤዎች ያለኝ ስስ ልብ የእምነት መዝሙራቸውን በጉራጌ ባህላዊ ዜማና ቅላጼ ስለሚያደርጉት የባህላችን አምባሳደሮች ስለሆኑ ነው ። ፍርዱን እወደዋለሁ! ጉንችሬ የኢኖር ዋና ከተማ መሆኑን ዛሬ ነው ያወቁት ።
ይህን የለጠፍከው ቪዲዮ አላየሁትም ነበር:: በጣም ትልቅ ስራ ስርተዋል በአካባቢው ማለት ነው ካየሁት ታዳሚ!
ጉንችርየ (the correct name; amharic twist ጉንችሬ) is the administrative city for እኖር:: It has changed know a lot from the time I knew it! They have a highschool and a hospital I guess and other things!
Re: ዘመድኩን በቀለ የሚባል ንፍጣም ቦዘኔ! በነፍርዱ አግዛ ሚዛን!
ጉንቸርየ በትክክል የጉራጌኛ ቃል ነው ። ለምሳሌ እኛ ኧዲየ (ወንዝ) ፣ እሽክ እዲየ (የቴዲ አባት አገር) ፣ አደየ (አደይ አበባ) ። የገንየ (የናንተ እንሾሽላ) እንደ ምንለው ነው !! ጡር እርማት ። በነገራችን ላይ የወልቂጤ ዩኒበርሲቲ እዚያ ይሁን የሚል ሃሳብ ነበር። ለምን የዉሃ ችግር ወዳለበት ወልቂጤ እንደ ወሰኑ አይገባኝ። አው ጉንቸርየ እያደገች ነው ። ጉራጌኮ በጣም ብዙ ከተሞች ነው ያሉን እና የሚኖሩን
Re: ዘመድኩን በቀለ የሚባል ንፍጣም ቦዘኔ! በነፍርዱ አግዛ ሚዛን!
የስራ ህዝብ ነው ምንም ንኳን ምናምንቴዎች ንፍጥ ቀቡት ቢሞክሩም!
The region is changing into rural city as a whole compared to the Derg time. Haileselasie did not do much development except few elementary schools and one middle school for the whole Enor. No hospital no health centers during Derg or the king. I guess EPRDF changed the quantity of schools and universities except poor qulity. Roads started to increase. Despite their theft, the startup was good. Gilgel give was started that started to provide light. Now some of the roads are changing from gravel to asphalt. When I know that place you had to walk a day trip to find a model school and stay there for five days renting a house. For highschool one had to go to Addis or Emedeber which was unimaginable unless you rent house and live their. Derg could not change that. During the last king that region perhaps western gurage was left in darkness. Then gurage started its own development program which the TPLF gov killed after long period of service. Now things have much improves. PP is changing the landscape garnering support among the rural underprivelaged.
The chauvnists sitting in diaspora and the fando on a mountain top expect people who get some benefit at grass root level to rebel and follow them.
They also forget the past abuse the people bore and they don’t even change their approach. The hospital available for the whole west gurage was አጣጥ ካቶሊክ charity hospital which is still there. There was no car to reach there no all wheather road and by walking more than a day long. This animals kept the people and the country backward and in darkness for unimaginable period of time. There is no way to believe they will do good now which did not even do to their own area
Re: ዘመድኩን በቀለ የሚባል ንፍጣም ቦዘኔ! በነፍርዱ አግዛ ሚዛን!
ጉንችሬው ኦዳ ገዳዳ አማርኛ አልጠቀምም ብሎ ምሎ ተገዝቶ ነበር። ዘመድኩን የተባለ አፈ ቅቤ ቀፋላ አሾፈበትና ግራ ገብቶት አማርኛ አወራ።
የፒፒ ሊስትሮዎች ዘንድሮ እንደ አሸን ነው የፈሉት። ግን ቶሎ ሆድ ይብሳቸዋል። ተሳድበው ሲሰደቡ ያለቃቅሳሉ።
Re: ዘመድኩን በቀለ የሚባል ንፍጣም ቦዘኔ! በነፍርዱ አግዛ ሚዛን!
Odie wrote: ↑Yesterday, 19:25የስራ ህዝብ ነው ምንም ንኳን ምናምንቴዎች ንፍጥ ቀቡት ቢሞክሩም!
The region is changing into rural city as a whole compared to the Derg time. Haileselasie did not do much development except few elementary schools and one middle school for the whole Enor. No hospital no health centers during Derg or the king. I guess EPRDF changed the quantity of schools and universities except poor qulity. Roads started to increase. Despite their theft, the startup was good. Gilgel give was started that started to provide light. Now some of the roads are changing from gravel to asphalt. When I know that place you had to walk a day trip to find a model school and stay there for five days renting a house. For highschool one had to go to Addis or Emedeber which was unimaginable unless you rent house and live their. Derg could not change that. During the last king that region perhaps western gurage was left in darkness. Then gurage started its own development program which the TPLF gov killed after long period of service. Now things have much improves. PP is changing the landscape garnering support among the rural underprivelaged.
The chauvnists sitting in diaspora and the fando on a mountain top expect people who get some benefit at grass root level to rebel and follow them.
They also forget the past abuse the people bore and they don’t even change their approach. The hospital available for the whole west gurage was አጣጥ ካቶሊክ charity hospital which is still there. There was no car to reach there no all wheather road and by walking more than a day long. This animals kept the people and the country backward and in darkness for unimaginable period of time. There is no way to believe they will do good now which did not even do to their own area![]()
ኦዴ
በኃይለ ስላሴ ዘመን ማን ያልተረሳ አለ ። እኔኮ በበቅሎና በፈረስ ነው የ2 ቀን ጎዞ አድርጌ አዲሳባ የመጣሁት ። አዋሽ ላይ ገና ድልድይ ሰርተን ስላልነበረ የምንሻገረው በገበታ ነበር ። ገበታ ማለት ጀልባ ሳይሆን ትልቅ እንደ ገበቴ ካንድ ዛፍ የተሰራ ገበታን በ2 በኩል በገመድ ወንዙ ማዶ ለማዶ ይታሰርና በሁለቱም በኩል ሰው እየጎተተው ነበር ምንጓጓዘው ። ከዚያ ክስታኔዎች ካለም ገና እስከ ወላሞ ሶዶ በራሳችን ገንዘብ መንገዱንም ድልድዩንም ሰራነው! መላ የበቾ ኦሮሞም በአዋሽ ደራሽ ጎር ከማለቅ ዳነ! ቀጥሎም እናንተም ተመሳሳይ የመገድ ስራ ድርጅት አቆማችሁ ! ደርግ የፈጃቸው አባቶቻችን ሁሉ ኃይል ስላሴ የሾማቸው የሸለማቸው ነበሩ በዚያ መንገድና አዲሳባን በማሳደጋቸው ። የዛሬው ጉራጌ ትውልድ ፎሽፋሻ ሆነ እንጂ ጉራጌኮ እጅግ ታላቅ ሕዝብ ነበር ፣ ዛሬም ነው!
እኔ ልጅ ሆኜ ዛሬ ቧኢ (ቡዪ ነው ትክክለኛ ቃሉ) የሚባለው ከተማ 2 ፖሊሶች ያሉት አንድ ቤት ብቻ የነበረበት ገበያ ነበር ። ዛሬ ዋና ከተማችን ነው ፣ ፎቅ ሁሉ ተሰርቶበታል ። ኬላ የሚባለው ኬላ ሰኞ ገበያ ነበር ። ሜዳ ማለት ነው ። ዛሬ ትልቅ ከተማ ነው ። ጉራጌ ከተማ ቆርቋሪ ሕዝብ ነው። ስለዚህ መላ ጉራጌ የገጠር ከተማ እይሆነ ነው ያልከው እጅግ ትክክል ነው። ለምሳሌ ጥያ ሃውልት ያለበት ግዙፍ ሜዳ ጢያ ከተማ ሊሆን ፕላን እየወጣለት ነው ።