Please wait, video is loading...
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13300
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
የጎጀም ተረት!
ድሮ እንደሰማሁት ከሆነ ሰዉ ድምፅ ለመስጠት ከቦታ ቦታ አይንቀሳቀስም፣ በየሰፈሩ ና በየጎረቤቱ ነዉ ድምጽ የምሰጠዉ። የሻቢያ ተላላኪዎች ይህችን እንኳ መገንዘብ የተሰናቸዉ ይመስለኛል። መተረቻ ለመሆን በቅቶዋል!
Re: የጎጀም ተረት!
“DefendTheTruth” wrote: የጎጀም ተረት!
ሕዝብ ያወገዘዉ ብሎ መተረት ቀላል ነዉ።
እግዝኣብሔር ዬለም ብሎ እግዝኣብሔር በተዓምራዊ አሰራሩ ያወገዘዉ ያልተገለጠለት ወይም እያየ ዕዉር ለመሆን መጣር ጨቅላነት ኣይዴለም?
ዳንኤል ክብረት ጃዊሳ ብሎ የነበረዉ ነዉ?
ተዓምራትን የምያሳይ እና የምያሰማ እግዝኣብሔር ኣለ ብሎ የምያምን ነዉ ወይስ እግዝኣብሔር ዬለም የሚል ነዉ?