Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 43095
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

TPLF Is an Ignorant Criminal of Ethnocracy & Those Present Rulers Who Peddle Ethnocracy In Ethiopia

Post by Horus » 03 May 2026, 00:04

Last edited by Horus on 03 May 2026, 01:13, edited 1 time in total.

Axumezana
Senior Member
Posts: 19383
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: TPLF Is an Ignorant Criminal of Ethnocracy & Those Present Ruler Who Peddle Ethnocracy In Ethiopia

Post by Axumezana » 03 May 2026, 00:35

ሆረስ የወደቀ ዛፍ ምሳር ይበዛበታል እንዲሉ! ሞቅሽሽ ሰጡህ መሰለኝ?

Horus
Senior Member+
Posts: 43095
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: TPLF Is an Ignorant Criminal of Ethnocracy & Those Present Ruler Who Peddle Ethnocracy In Ethiopia

Post by Horus » 03 May 2026, 00:43

አክሱማኢዛና፣
አሁን የኢትዮጵያ ሕዝብ አንድ ግዙፍ ብሄራዊ ስራ ቀርቶታል! ወያኔ የጠፈጠፈችውን የዘር ና ቋንቋ ጥንቆላ ጠራርገን ማስወእድና ለሕዝባችን ሰላምና ፍቅሩን መመልስ ነው ።

የትግሬ ኤሊት የ75 አመት ውድቀት ሃፍረት ሰጥቶአቹዋል! ከዚህ መች መች እንደ ምትላቀቁ የምታውቁት እናንተ ናችሁ !

ኢትዮጵያዊነት ለእኛ ጉራጌዎች ከበቂ በላይ ነች!


Axumezana
Senior Member
Posts: 19383
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: TPLF Is an Ignorant Criminal of Ethnocracy & Those Present Ruler Who Peddle Ethnocracy In Ethiopia

Post by Axumezana » 03 May 2026, 00:51

ሆረስ ራስህን ከኢትዮጵያዊነት ወደ ጉራጌነት ዝቅ ማድረግህ ባንተ ቤት ዘረኝነት አይደለም!

Horus
Senior Member+
Posts: 43095
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: TPLF Is an Ignorant Criminal of Ethnocracy & Those Present Ruler Who Peddle Ethnocracy In Ethiopia

Post by Horus » 03 May 2026, 01:04

Axumezana wrote:
03 May 2026, 00:51
ሆረስ ራስህን ከኢትዮጵያዊነት ወደ ጉራጌነት ዝቅ ማድረግህ ባንተ ቤት ዘረኝነት አይደለም!
ባይገባህ ነው እንጂ ለጎሳ ችግርህ መፍትሄ በፕራክቲስ እየሰጡሁህ ነው! ትግሬ ኢትዮጵያ ነው ፤ ኢትዮጵያ ትግሬ ነች ብለህ ይቺህ አገር እንደ ነፍህ ወደዳት ! አለቀ ያንተ የ100 አመት መከራ ያኔ ያበቃል! ኢትዮጵያ ወደ ማንኛውም ጎሳ ዝቅ አትልም ! ሁላችሁም ሞከራችሁ! አልቻላችሁም! የምትችሉት ራሳችሁን ወደ ኢትዮጵያዊነት ከፍ ማድረግና የጎሳን በሽታና እከክ ከገልችሁ ማራገፍ ብቻ ነው ያለችችሁ!

ቴዲ አፍሮን ስማው!


Axumezana
Senior Member
Posts: 19383
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: TPLF Is an Ignorant Criminal of Ethnocracy & Those Present Rulers Who Peddle Ethnocracy In Ethiopia

Post by Axumezana » 03 May 2026, 01:44

ሆረም This is the unconditional position of Axumezana ;
Axumezana was born as Ethiopian , has lived as Ethiopian and shall die as Ethiopian!


ethiopianunity
Senior Member
Posts: 11008
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: TPLF Is an Ignorant Criminal of Ethnocracy & Those Present Rulers Who Peddle Ethnocracy In Ethiopia

Post by ethiopianunity » 03 May 2026, 08:32

ሁላችሁም አልገባችሁም እንጂ አገሪቱ በዘር ህገ መንግስት በግብፅ ፣ ነፃውጪዎች፣ በምናውቃቸው የውጭ ሀይሎች አገሪቱን ለመጨረሻ ለመበታተን የተጠነሰሰ ነው። የፒፒን መንግስት ተመልከቱ የእውነት የአንድነትን ንቅናቄ ህዋሀት ላይ በመላ ህዝብ hijack አደረጉት በ" ኢትዮዽያ" ስም። ፒፒ ውስጥ በሙሉ ያሉት በህዋሀትና በሻብያ የነበሩ ግለሰቦች ናቸው። መንግስትን የሞሉት በሙሉ ከየ ጎሳቸው አምጥተው የሰገሰጉት ካለ እውቀት ነው። ለዚህም ነው ሁሉም ወደ ሙስና ወደ ግል መጠቀም እንጂ ህዝብን የሚያገለግል የለም

አሁንም በዘር ነው አገሪቱ እየተዳደረች ያለቸው ቅጥያውም እንደዛ ነው የሚሆነው እነ አጅሬዎች ህልማቸውን ለሟሟላት ካላፈረሷት በስተቀር። አብይ የዚህ ተሳታፊ ተቀጣሪ ነው አንድ ምልክት እስካሁ ን ያሳየን ነገር የለም ህዝብን ማታለል እንጂ።

ምልክቱ ምንድን ነው? ጎሳ ግዛት የሚለውን ከምድረ አኢትዮዽያ ማጥፋት ነው! እንዴት? መጀመርያ የነፃውጪዎችን አገሪቱ ወረስጥ ያሉትን ቢያንስ ቢያንስ ማሰር! እዚህ ላይ አማራው የሚሸወደው እንቅስቃሴው በዚህ ሁኔታ ከሆነ ነፃውጪዎች እየተጠቀሙባቸው ነው! አማራም እንደ ኦነግ ህዋሀት ተደራጅቶ ሊገዛህ ነው በማለት። እንደአገው፣ ወዘተ የከፋፈሉትን አማራ ከህዋሀት ጋር ይሰራ እየሰራ ያለውን አማራ ክፍል ያስቀምጥልሀል። በጅ አዙር ነፃውጪ ነው የሚገዛው። ኢሀፓም የነሱ ቅርንጫፍ ነው በብረሀኑ በአንዳርጋቸው በኩል ነፃውጪ ይገዛሀል። አውሬው ነፃውጪ፣ የበረከት ስምኦን ዶምቦስኮ ስፍራ ህፃናት እያሉ ተጠልፈው ስለ ነፃውጪ ትምህርት ጠጥተው ያደጉታከቁ ወንድማቸው big brother ነፃውጪ የሆኑት እነ አብይ፣ እነ አሁን ፋኖ መስሎ መሪው አብዛኛው እንታገላለን የሚሉት ነፃውጭዎች big brotherአቸው የሆነ ነው።

ቴዲ አፍሮ የአእውነት ብቻውን ታጋይ እላለሁ። እሱ ነው ። ግን በሚስቱ በኩል እጠራጠራለሁ። ሁሉም ነክኪ ያለው ነው በነፃውጪዎች ያደረጉትም እንደ ኢትዮዽያውያውን በጋብቻ፣ በአስመሳይ ፓርቲ እንደ ሰማያዊ የነቨረው አሁን ደሞ የአሁኑ ተቃዋሚ መሳይ ፓርቲ፣ በዛሬ ቴክኖሎጂ ደሞ በችፕስ ፣ ወዘተ ነው።

እውነት ሆኖ ህዝብ ሀገ መንግስት ቀይር! የጎሳ አስተዳደር አቁም! ብሎ ነቅሎም ቢወጣ፣ አሜሪካ ውስጥ እንደተደረገው፣ ረቂቅ በሆነ መቆጣጠር አለ። የራሰሳቸውን ሰው አስገብተው አላማውን እንቅስቃሴውን ያኮላሹታል።በተጠና ሁ ኔታ ከ ሀ እስከ ፐ በተጠና ዘዴ የአእውነት አኢትዮዽያዊ ሀይል ሊያሸንፍ ይችላል። ዳያስፖራ ነፃ አገር የሚኖረው መደራጀት የተሳነው ማህበረሰብ ለብዙ አመታት ውጤታማ ያልሆነ ነው።

Post Reply