-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13282
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
ቴዉድሮስ ካሳሁን እንደ ዲሽታ ጊና (የጋሞዉ ዘፋኝ)
ዲሽታ ጊና ወያኔ ወደ አዲስ ተመልሶ ለመምጣት ወደ ደብረሲና ስቀረብ ተነሳ ና በዘፈን ስም፣ ወጣት እንዳትዘምት፣ ችግሮች በሰላም ይፈቱ ብሎ ለመቀስቀስ ወሰነ። ዲሽታ ጊና አሁን ላይ የት እንደለ አላዉቅም፣ ዳሩ ግን ወያኔ ወደ አዲስ አበባ አልተመለሰም፣ ወጣቱም እሱን አልሰማም፣ ሁሉም ተነሳ፡ ወደ ግምባር ተመመ፣ ወያኔን ድባቅ መተዉ፣ ምኞቱ መነ ሆኖ ቀረ።