ፕ/ር ብርሃኑ፣ ጥያቄውኮ ኢዜማ የዜጋ ፖለቲከኛ ከሆነ ለምን የጎሳ ፖለቲካ ተለጣፊ ሆነ የሚለው ነው!!
ይህን ቪዲዮ በ4 ቀን 3 ሺ ሰው ነው ያየው! ይህ ደሞ ኢዜማ በወረሙማ ተለጣፊነቱ የደረሰበትን ክስረት ያሳያል !
Re: ፕ/ር ብርሃኑ፣ ጥያቄውኮ ኢዜማ የዜጋ ፖለቲከኛ ከሆነ ለምን የጎሳ ፖለቲካ ተለጣፊ ሆነ የሚለው ነው!!
ይህንን ከአንድ ሚልየን ግዜ በላይ ስትል ተሰምተሀል ፤ ድርጊትህ ግን የዘርን ፕለቲካ ማጠናከር ፤ ሌሎች ለዜግነት የሚታገሉትን ከኦሮሙማ ፖለቲከኝች ጋር ሆነ ማጥቃት ነው ልምድ ያደረከው ፤ የምትናገረው የሶሰተኛ ክፍል ተማሪ ትረዳዋለች ፤ አንተ ተታግለህ እንድታመጣውን ነውጂ ፤ የኦሮሙማን ዘረኛነት በተግባር እየደገፍክ ፤ ወንጀሉን እየሸፍንክ ነው ይህንን ባዶ የዜግነት እውነታን ኢትዮጵያ ውስጥ የምታመጥው? ያንተ በአብይ ስር ማቆፍቆፍ ነው የአብይን እድሜ እያራዘመ ያለው ፤ ኢዜማ ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ቆሞ የዜግነት ትግል ቢያካሂድ ኖሮ የት በደረሰ ነበር መስዋትነት ቢከፍልም ከበሬታ ነበር የሚያገኝው ፤ ለዚህ ሁሉ የኢዜማ ውድቀት ብርሀኑ ብቻ ነው ሀላፊው ፤ለምን ኢዜማ በብርሀኑ የሚዘወር ፓርቲ መሆኑ ብቻ ሳይሆን ፤ ትልቁ የኢትዮጵያ ተስፋ ተደርጎ የሚጠበቅ ፓርቲ ስለነበር ; አሁን ፓሪትውም ብርሀኑም ምንም ከጊዜው ጋር የምትሄዱ አይደላችሁም ፤ ለሌሎች ቦታውን ልቀቁ ከዚህም በታች በኢትዮጵያዊኛ አይን እንዳትታዩ፡፡
Re: ፕ/ር ብርሃኑ፣ ጥያቄውኮ ኢዜማ የዜጋ ፖለቲከኛ ከሆነ ለምን የጎሳ ፖለቲካ ተለጣፊ ሆነ የሚለው ነው!!
ከራሱ ትርክት ጋር የተጣላው ኦቾ ሊርትሮ እንደለመዱው አይቶ እንዳላየ ያልፈዋል። ቅሌታም ሊስትሮ አይደለም?
Re: ፕ/ር ብርሃኑ፣ ጥያቄውኮ ኢዜማ የዜጋ ፖለቲከኛ ከሆነ ለምን የጎሳ ፖለቲካ ተለጣፊ ሆነ የሚለው ነው!!
He doesn't like federalism , a decentralized central gov power, self-governing nations demonized as ethnic groups or tribes. Ethiopia is special in Africa where more 40 languages went extinct, gov power concentrated in the hands of one tribe, where this one hegemonic tribe imposed its language and culture over 80+ identifiable groups, where this single tribe waged wars of genpcide in collaboration with Europe on these many tribes, where their lands are taken gun point.
Individual rights, citizen rights have not been eroded in favor of self-determination of nations. You just hate the empowerment of self-rule to those 80+ grpups who were conquered and lost self-rule they had before conquest.
He opposed the nationalization of Ethiopian lands to the great majority of Ethiopian population that is a subsistence farmer as an assassin of the EPRP and as a member of Qinijit. "Land to the Tiller" The slogan of Ethiopian students movements for decades because of which Tilahun Gizaw, Walelegn, Marta Mebratu, etc sacrigiced their lives.
Individual rights, citizen rights have not been eroded in favor of self-determination of nations. You just hate the empowerment of self-rule to those 80+ grpups who were conquered and lost self-rule they had before conquest.
He opposed the nationalization of Ethiopian lands to the great majority of Ethiopian population that is a subsistence farmer as an assassin of the EPRP and as a member of Qinijit. "Land to the Tiller" The slogan of Ethiopian students movements for decades because of which Tilahun Gizaw, Walelegn, Marta Mebratu, etc sacrigiced their lives.