Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"የምትችለው መስሎህ የሆነ ነገር ትጀምራለህ፤ ካልቻልክ'ኮ በስነስርዓት፤ ልክ እንደ ኃይለማርያም ደሳለኝ፤ በቃኝ! ማለትኮ ጉብዝና ነው። እሱ ከመጣ ስንት ሰው አለቀ!" የአቢይ የድሮ ጓደኛ

Post by sarcasm » 18 Apr 2026, 16:55

"አንዳንድ ግዜ የምትችለው መስሎህ የሆነ ነገር ትጀምራለህ፤ ካልቻልክ'ኮ በስነስርዓት፤ ልክ እንደ ኃይለማርያም ደሳለኝ፤ በቃኝ! ማለትኮ ጉብዝና ነው። አስበው እሱ ከመጣ ስንት ሰው እንዳለቀ!" የአቢይ አህመድ የድሮ ጓደኛ

https://x.com/shewareged_12/status/2045417031563203038