Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

sesame
Member+
Posts: 8647
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: ከቴዲ አፍሮ የምንማራቸው 3 ፍልስፍናዎች!

Post by sesame » 18 Apr 2026, 17:45

HorseAss,

Teddy Afro has declared Ethiopia is DEAD. What are you celebrating! Its funeral!

ሃገር የሞተበት የት ያለቅሳል ሂዶ

:lol: :lol: :lol:

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23947
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: ከቴዲ አፍሮ የምንማራቸው 3 ፍልስፍናዎች!

Post by Fed_Up » 18 Apr 2026, 18:31

ኤሄኔኮ "መቼ በተገደለ" እያልክ ለምታምንበት ዛፍ ወይም የግብጽ አማልእክት እየተሳልክ ነው:: በክት ሸማግሌ

Horus
Senior Member+
Posts: 43479
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ከቴዲ አፍሮ የምንማራቸው 3 ፍልስፍናዎች!

Post by Horus » 18 Apr 2026, 18:46

sesame wrote:
18 Apr 2026, 17:45
HorseAss,

Teddy Afro has declared Ethiopia is DEAD. What are you celebrating! Its funeral!

ሃገር የሞተበት የት ያለቅሳል ሂዶ

:lol: :lol: :lol:
ሲሲ
እርግጥ ነው ኤርትራ ውስጥ በቻሉት ልክ ተደብቀው እየሰሙት ነው የቴዲን አልበም!

ይልቅስ አንተ አንዳንዱን ከባድ ቃላት በትግርኛ እየተረጎምክ ሕዝብህ ነጻ አውጣበት1

ኢትዮጵያዊያኖችማ በግልጽ ስለ ችግራቸው እየከራከሩ እየተሟገቱ ነው

እኛ ችግራችንን በመፍታት ላይ እንገኛለን!

ትግሬዎች በቀን ስንት ግዜ እንደ ሚሰበሰቡ ታቃለህ!

በዉሸት ውስጥ የምትኖር አንተ ነህ !

በነገራችን ላይ እዚህ ምታያቸው ሁለቱም ሰዎች ጉራንዞች ናቸው! !!!

Post Reply