Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Meleket
Member+
Posts: 5066
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Stalin speaks!

Post by Meleket » 25 Mar 2026, 11:27

የህዝብ መዝሙሮች ሱዳን - ኤርትራ - ትግራይ - አማራ [ፋኖ] - ኦሮሞ - ለጨዋታ ያህል

በቅርቡ ከሰላ ላይ በጽምዶ ዙርያ በተደረገው የህዝቦች ግንኙነት ወቅት ሶስት የህዝብ መዝሙሮችን አድምጠን ነበር።

የሱዳን ህዝብ መዝሙር - ሱዳን የሚል ቃል ሰምተንበታል።

የኤርትራ ህዝብ መዝሙር - ኤርትራ የሚል ቃል በተደጋጋሚ ሰምተንበታል።

የትግራይ ህዝብ መዝሙር - “መስመር ኢዩ ኃይልና!” የሚል ቃል በተደጋጋሚ የሰማንበት ሲሆን በውስጡ ግን ትግራይ ወይ ተጋሩ የሚል ቃል አልሰማንበትም።

እንግዲህ በጨዋ ደንብ ለትግራይ ወገኖቻችን “ብሮቦስ” እናደርጋለን። ብሄራዊ የህዝብ መዝሙራቸው ማንነታቸውን በአጭር ቃል የሚገልጽ ቃል ሳያስፈልገው አይቀርም።

እንደሰማነው
“መስመር ኢዩ ኃይልና ሕዝቢ ኢዩ ክባታት ጸላእቲ ክንፍጽሖ ኢና!

መስመር ኢዩ ኃይልና ሕዝቢ ኢዩ ኃይልና ተዓወቲ ኢና!

መስመር ኢዩ ኃይልና ሕዝቢ ኢዩ ኃይልና ወይከ ኣይንሰዓርን! ወዘተ”
የሚሉ ቃላት በተደጋጋሚ አሉት።

ታዲያ አንዱን ስንኝ
“መስመር ኢዩ ኃይልና ሕዝቢ ኢዩ ኃይልና ንሕና ተጋሩ ኢና!” ወይም

መስመር ኢዩ ኃይልና ሕዝቢ ኢዩ ኃይልና ደቂ ትግራይ ኢና!” ብለው ቢደመድሙት ሳይሻል ኣይቀርምን ይበልጥ ማንነታቸውን ገላጭ አይሆንምን?

Axumezana wrote:
22 Mar 2026, 18:34
...
sarcasm wrote:
22 Mar 2026, 09:50
...
Tigray People wrote:
22 Mar 2026, 12:58
...


ለማንኛውም የተሳሳተ ግንዛቤ ካለን ለመታረም ዝግጁ ነን። የመረጃ ወዳጆቻችን እነ ስታሊንና ሃይለ ደደቢት ጭምር ስለዚህ ጉዳይ ምን ይላሉ? ጽምዶ እንዲህ እንዲህ ዓይነት ሰላማዊ የሃሳብ ልውውጥን መቼም አይቃወምም።

በነገራችን ላይ የፋኖ ወይም የአማራ ህዝብ መዝሙርስ ምን ይመስላል? የምታውቁት ካላችሁ ወዲህ በሉት እስቲ። የትግራዮቹም ሙሉውን ግጥሙን እስቲ አካፍሉን።

የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙርስ ግጥሙ ይዘቱ ምን ይመስላል!

Axumezana
Senior Member
Posts: 19131
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: Stalin speaks!

Post by Axumezana » 25 Mar 2026, 16:53

ፍርደ ገምድል ዳኛ! When are you going to apologize for supporting the Tigray genocide?Unless you officially do that you are always a wolf in sheep clothing! No to ፅምዶ with Isaias !

Meleket
Member+
Posts: 5066
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Stalin speaks!

Post by Meleket » 26 Mar 2026, 02:33

ወዳጃችን Axumezana፡ እንደምትሉት ትግራይ ውስጥ ጄኖሳይድ ተፈጽሞ ከሆነ፡ እንደኛ እንደ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ነጻ አተያይ፡ ዋንኛዋ ተጠያቂ ሕወሓት ነች፡ ከሕወሓትም የፖለቲካዉና የሰራዊቱ አዛዦች ቀንደኛ ተጠያቂዎች ናቸው። ምክንያቱም ዓለም ያወቀውና ሄግ የወሰነውን ውሳኔ ከመተግበር አሻፈረኝ በማለት፡ ለዓመታት በትዕግስት ብትጠበቅም፡ ኦምሓጀር ላይ በአካል ብትመከርም፡ ከኤርትራ ልዑላዊ መሬት አልወጣም ብላ አሻፈረኝ በማለቷና ለጦርነት በመቸኮሏ ነው።

ብልጽግናም ቢሆን ያኔ፡ የአልጀርስን ውልና የሄግን ብይን ውል እተገብራለው በማለት፡ ከባድ መሳርያን ከድንበር አዋሳኝ አወዛጋቢ ከነበሩ ስፍራዎች ማውጣት ሲጀምር፡ ሕወሓት ሕዝብ አስተባብራ፡ ዕንቅፋት በመሆኗ፡ ተጠያቂ ነች። ሕወሓት ለሰላም ብትተጋ ኖሮ በሁሉም አቅጣጫ የተከሰተው የህይወትና የንብረት ውድመት ባልተከሰተ ነበር።

ሲጠቃለል፡ ትግራይ ውስጥ እንደምትሉት ጄኖሳይድ ተፈጽሞ ከሆነ ኤርትራ ሆነች የያኔዋ ብልጽግና ተጠያቂዎች አይደሉም። ለሰላም ከመትጋትና ለዓለም ዳኝነት ከመገዛት ይልቅ፡ በባዶ ሜዳ “ትግራይ ትስዕር” እያለ ያናፋ ኣካል በሙሉ በተወሰነ መልኩ ተጠያቂ ነው። ይህ ተጠያቂነት ወዳጃችን Axumezana አንተንም ያጠቃልላል። ጐንደሬዎች “ለውሃ ለውሃ ምን አለኝ ቀሃ” እንዲሉ እንዲህ እንዳሁን “ጽምዶ” ውስጥ ለመግባት ያኔውኑ በሰላም ያለአንዳች ጦርነት “ጽምዶ” ውስጥ ብትገቡ ይሻላችሁ ነበር። እንዲህ ሲያጋጥም ነው የኛዎቹ የጥበብ ሰዎች “ዘሊሎም ዘሊሎም ዘሊሎም ናብ መሬት” ብለው ያዜሙት። ባጠቃላይ አማሮቹ ወዳጆቻችንም “ምከረው ምከረው እምቢ ካለ መከራ ይምከረው” ያሉት እንዲህ ያንተና የናንተ ዓይነት የተወላገደ ቦለቲካና ቦለቲከኞች ሲያጋጥሟቸው ነው።

ለሰላም ብለን ችላ ስላለነው እንጂ፡ በኤርትራ ላይ ጦር ሰብቃችሁ፡ ለዓመታት የኤርትራ መሬት ላይ ተጥዳችሁ፡ ኢትዮጵያን ለዘለዓለም ታስተዳድሩ ይመስል፡ በሌሎች የኢትዮጵያ ጭቁን ህዝቦች ትከሻና ሃብት ቅልጥማችሁ ያበጠ መስሏችሁ፡ በዓይን ቀለም ርካሽ ፖለቲካ ፈሊጥ ተገፋፍታችሁ ሕዝባችን ላይ ግፍ እንደፈጽማችሁኮ አይዘነጋም። ይህን ነጻ እይታችንን ከዚህ ቀደምም ቁልጭ አድርገን ገልጸንላችሁ እንደነበር እናስታውሳለን።

ይልቅስ ሃገር መሆን ዬምትሹ ከሆነ፡ ብሄራዊ መዝሙራችሁ ላይ የሰጠናችሁን አስተያዬት በቅጡ ብታጤኑት መልካም ይመስለናል፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ይህን ቅን አስተያየታችንን ግምት ውስጥ አስገብታችሁ መዝሙራችሁን ካላሻሻላችሁ ሃገር ለመሆን እንደማትችሉ ስንገልጽላችሁ አሁንም በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር ከታላቅ ጐረቤታዊ አክብሮት ጋር ነው።

Axumezana wrote:
25 Mar 2026, 16:53
ፍርደ ገምድል ዳኛ! When are you going to apologize for supporting the Tigray genocide?Unless you officially do that you are always a wolf in sheep clothing! No to ፅምዶ with Isaias !

Meleket
Member+
Posts: 5066
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Stalin speaks!

Post by Meleket » 26 Mar 2026, 10:23

እዚ ብሄራዊ መዝሙር ህዝቢ ትግራይ፡ ንሚሊዮናት ኣብ ትሕቲ ሓደ ዕላማ ከሰልፍ ዝበቕዔ ክንዲዝዀነ ልዑል አክብሮት ኣሎና፡ ንሕና ኤርትራዉያን ደያኑ ማእከልን መስመርን በቲ ልሙድ ኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን። እንተኾነ ግዳ ከም ትሩፋት “ጽምዶ” ብዛዕባ ግጥሚ ናይቲ መዝሙር ገለ ሓሳባት ብቕንዕና ክነካፍል ኢና። ኪዝመር እንከሎ ነቲ ኣብ ናይ መወዳእታ ክፋል ዘሎ “ተዓወቲ ኢና” ዚብል ሃረግ ኪደጋገም ስለዘስተብሃልና፡ ሓንሳብ “ተዓወቲ ኢና” ምስ በልካ ኣብቲ ካልኣይ ክፋል “ንሕና ተጋሩ ኢና!” ወይ ድማ “ደቂ ትግራይ ኢና!” ኢልኩም እንተትድምድምዎ ዕላማ እቲ መዝሙር ዝያዳ ኣድማዒ ምኾነ። ካልእ ኣካል ነቲ መዝሙር ኪሰምዕ እንከሎውን “ትግራይ ወይ ተጋሩ” ዚብል ቃል ብምስምዑ ጥራይ “ኣሃ እዚኣ ናይ ደቂ ትግራይ ኢያ!” ቢሉ፡ እቲ መዝሙር ናየናይ ሃገር ወይ ብሄር መዝሙር ምኳኑ ብቀሊሉ ንኪፈልጥ የኽእሎ፡ ኣይመስለኩምን’ዶ፧ ሃገር ኪትኾኑ ትደልዩ እንተደኣ ዀይንኩም ከምዡይ ገቢርና’ዉን ኢና ክንሕግዘኹም ቢልና ፍሽኽ ኣይነብለኹምን’ዶ መስለኩም! :mrgreen:
ናይ ትግራይ መዝሙር (Tigray Region)

ዘይንድይቦ ጎቦ ዘይንሰግሮ ሩባ
ፍፁም ወይከ የለን
መስመር እዩ ሓይልና ህዝቢ እዩ ሓይልና
ወይከ ኣይንስዓርን!
ዘይንድይቦ ጎቦ ዘይንሰግሮ ሩባ
ፍፁም ወይከ የለን
መስመር እዩ ሓይልና ህዝቢ እዩ ሓይልና
ወይከ ኣይንስዓርን!
ሃሩር ፀሓይ ንዳድ ህቦብላ ማይ በረድ
ማይማይ ትበል ነብሲ ኣብ ጀቕጀቕ ትረግረግ
ደንጎላ ንተርኣስ በዓቲ ይኹን ቤትና
ለይትን ቀትርን ጉዕዞ ንድከም ይጥመየና
መስመር እዩ ሓይሊና ህዘቢ እዩ ሓይሊና
ወይከ ኣንስዓርን
ንከበብ በዛብእ መሬት ትፅበበና
ኣብ ስጋና ይቀርቀር ኣስናን ፀላእትና
ስጋና ንኣሞራ ደምና ውሑጅ ይኹን
ኣዕፅምትና ይድቀቕ ሕሩጭ ኮይኑ ይበተን
መስመር እዩ ሓይሊና ህዘቢ እዩ ሓይሊና
ናፓልም ምስ መርዛም ጋዝ ፋሽሽታዊ ነዳድ
ሚሊዮን ቁምቡላታት ኣብ ቅድሜና ይንጎድ
መስዋእትን መቑሰልትን ክሳራታት ንክፈል
ዝኸፍአ መከራ ውዲታት ይፍተልተል
መስመር እዩ ሓይሊና ህዝቢ እዩ ሓይሊና ተዓወቲ ኢና!


ገጣሚ ናይ’ዚ መዝሙር መን ኢዩ፧ ደራሲ ዜማ’ከ መን ኢዩ፧ ነፍስኄር ጥበበኛ ኢያሱ በርሀ’ዶ ይኸውን፧ እስከ ደቂ ትግራይ ነቲ ሓቀይና ታሪክ ግለጹልና!

Post Reply