Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 17336
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

ኦዳ - ዶማው - ሁሬሳ - ዲዲቲ

Post by Selam/ » 06 Mar 2026, 19:31

የህዝቤ ጠባሳ ፣ ያገሬ ነቀርሳ
ያብሮ መኖር ስንኩል ፣ የሃሳብ ኮሳሳ
ስሙን ቄስ ይጥራለት ፣ ያንን ኦዳ እሬሳ
ዕርጉሙ ዶማውን ፣ ያንን ክፉ እንሰሳ
ታላቁን ጎጠኛ ፣ ጉምቱውን ሁሬሳ
ጨምሩት ዲዲቲን ፣ ጨርማታውን ጣሳ

Dama
Member+
Posts: 7415
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ኦዳ - ዶማው - ሁሬሳ - ዲዲቲ

Post by Dama » 06 Mar 2026, 19:46

Selam/ wrote:
06 Mar 2026, 19:31
የህዝቤ ጠባሳ ፣ ያገሬ ነቀርሳ
ያብሮ መኖር ስንኩል ፣ የሃሳብ ኮሳሳ
ስሙን ቄስ ይጥራለት ፣ ያንን ኦዳ እሬሳ
ዕርጉሙ ዶማውን ፣ ያንን ክፉ እንሰሳ
ታላቁን ጎጠኛ ፣ ጉምቱውን ሁሬሳ
ጨምሩት ዲዲቲን ፣ ጨርማታውን ጣሳ
Dimwit Selamawit

Your IQ is too low to distinguish between Whorus-DDT and Odie-Dama posts. Shallow and uncritical observer.
You want to know the differences? Go and read the contents of the two groups.
Dimwit sl*t. Zerenga.

Odie
Member+
Posts: 6918
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ኦዳ - ዶማው - ሁሬሳ - ዲዲቲ

Post by Odie » 06 Mar 2026, 20:13

[b][color=#0000FF]When she/he listed the ZEREGNA on the forum in the poem, he forgot to list himself/herself who often insults and calls names to Gurage, and of course the Komche thugs who deliberately turned the forum upside down to defend their ego and wanting to be shouldered by others. Fano is a rotten supremacist Ethnic junta that advocates for pure "AMHARA" blood and stuck on the mantra that abused all ethnics and the country for 700 years.

It is not inclusive. It is not participatory and more importantly looks other ethnics as inferior. It has no salvation ideology for all Ethiopians. It is a supremacist group that hopes to eradicate the status quo replace with Solomonic-lion of Juda-Sematic complex rule (that was buried long ago) and then shine a democracy on the "barbarism" of other ethnics.

This kind of political program is dead on arrival. Any system that is not aspiring for diverse, inclusive country established on equality has an inherent failure. The Ethiopian people will one day find a way to establish an acceptable system of governance hopefully in the future.

As far as there is an ethnic attack, well the attackers, will get a response in kind. They are not going to be baby-sat. The past red-carpet treatment is not coming back, and abusers will have a taste of their own medicine. [/color][/b]

Selam/
Senior Member
Posts: 17336
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ኦዳ - ዶማው - ሁሬሳ - ዲዲቲ

Post by Selam/ » 06 Mar 2026, 20:43

ኦዳ ለፍዳዳ ፣ ዕርኩስ ወልጋዳ
ዶማው ከርዳዳ ፣ ክፉ ቆርፋዳ
የጎጥ ደላላ ፣ ሸረኛ ቡዳ

Odie
Member+
Posts: 6918
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ኦዳ - ዶማው - ሁሬሳ - ዲዲቲ

Post by Odie » 06 Mar 2026, 20:49

Selam/ wrote:
06 Mar 2026, 20:43
ኦዳ ለፍዳዳ ፣ ዕርኩስ ወልጋዳ
ዶማው ከርዳዳ ፣ ክፉ ቆርፋዳ
የጎጥ ደላላ ፣ ሸረኛ ቡዳ
You need more time and change to reach to my progressive state :lol: :lol: . Try to show you are not stuck like Komches. I am sure if someone corners you hard, you will manifest it ASAP :lol: :lol: :lol:

Selam/
Senior Member
Posts: 17336
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ኦዳ - ዶማው - ሁሬሳ - ዲዲቲ

Post by Selam/ » 06 Mar 2026, 21:34

አስመሳይ ሌባ ፣ ያገር ምቀኛ
ህዝብ አከፋፋይ ፣ የግብፅ ቅጥረኛ

Odie
Member+
Posts: 6918
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ኦዳ - ዶማው - ሁሬሳ - ዲዲቲ

Post by Odie » 06 Mar 2026, 21:42

Selam/ wrote:
06 Mar 2026, 21:34
አስመሳይ ሌባ ፣ ያገር ምቀኛ
ህዝብ አከፋፋይ ፣ የግብፅ ቅጥረኛ
የተባላ እቁብ🤥🤥🤥🤥

Selam/
Senior Member
Posts: 17336
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ኦዳ - ዶማው - ሁሬሳ - ዲዲቲ

Post by Selam/ » 06 Mar 2026, 22:58

ዕቁቡ ይጣላል ፣ ሲወጣም ይጠጣል
የቆምጭዬ ኑሮ ፣ ሞቋል ተመቻችቷል
በፈጠረው ጥፋት ፣ ጎጠኛ ያለቅሳል
በገዛ ክርፋቱ ፣ ታፍኖ ይሞታል


Selam/
Senior Member
Posts: 17336
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ኦዳ - ዶማው - ሁሬሳ - ዲዲቲ

Post by Selam/ » 07 Mar 2026, 08:43

”ሁሬሳ” መባሉ ፣ “ጎበዝ ፈረስ” መስሎት
የተሸከመውን ፣ ውሻውን ረስቶት
እራሱን ሸወደ ፣ በፈጠረው ስሜት



Selam/
Senior Member
Posts: 17336
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ኦዳ - ዶማው - ሁሬሳ - ዲዲቲ

Post by Selam/ » 07 Mar 2026, 18:31

የዓብዮት ፈረስ አባ ዱላ
ባለ አራት እግር ወሮበላ
ሆርሲ ቀናበት ደሙ ፈላ
የሚጋለበው በቡችላ
ግማሽ አካሉ ስለተላ



Meleket
Member
Posts: 4957
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ኦዳ - ዶማው - ሁሬሳ - ዲዲቲ

Post by Meleket » Yesterday, 09:37

"አንዱ ‘ጁን’ 22፡፡ አንዱ ‘ጁን’ 24፡" ማንና ማን ይሆኑ?
Meleket wrote:
07 Mar 2026, 04:01
ጉራጌን ታማራ ሊያናክስ አስቦ፡
ትግራይን ታማራ ሊያቧጭቅ አስቦ፡
አገውን ታማራ ሊያቃቅር አስቦ፡
አንዱን ጎሳ ታንዱ ሊያናቁር አስቦ፡
ካድሬው ብልጥግና መጣ አላማ አንግቦ፡
የ‘ኢ-ዜማው' ካድሬ መጣ አላማ አንግቦ፡
ግርማም ወደብ አለ እንዲያው ተስገብግቦ፡
እንዲያ ታላረገ ስለማይኖር ጠግቦ!

በሁለት ቀን ልዩነት፡
አንዱ ‘ጁን’ 22፡
አንዱ ‘ጁን’ 24፡
ተከታትሎ መጥቶ መረጃን በከላት።

ህዝብ እንደማፋቀር፡
ሲሰጥህ ዓላማ ህዝብን ለማናቆር፡
ትግተለተላለህ፡ ኣዬ “የካድሬ” ነገር!

‘ታትዬና ኣብዬ’ ሁለቱ እያዩን፡
‘ክልላነ’ ልንል ይህን የሰው ብኩን፡
ቆምጬን እንዳይነካብን ልንነግረው ቁርጡን!
እንግዲህ ተባብረን ‘ጨቁነናል ስልኩን!’

ለመዝናናትም ጭምር፡ ተጻፈ በእኛ በኤርትርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና !

Selam/ wrote:
06 Mar 2026, 13:45


[url]viewtopic.php?f=2&t=376568/url]

Post Reply