-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10110
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10110
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ኢራን በአዘርባጃን ላይ የድሮን ጥቃት አደረሰች። ጠቅላዩ ከሁለቱ ወዳጅ ሀገሮች የትኛውን እንደሚመርጡ ግራ ገብቷቸዋል።
ከዓለም ባንክ ቡዙ ቢልዮኖች ዶላር ተበድረን በቅርቡ ከአዘርባጃን የገዛናቸው የጦር መሳሪያዎች ኢትዮጵያ ከመድረሳቸው በፊት በኢራን ድሮኖች ተመትተው ዶግ አመድ እንዳይሆኑ ከፍተኛ ስጋት አለኝ። አዘርባጃኖች <<ኖ ሪፋንድ>> የሚል ፖሊሲ እንዳይኖራቸውም ያሰጋኛል።
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10110
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ኢራን በአዘርባጃን ላይ የድሮን ጥቃት አደረሰች። ጠቅላዩ ከሁለቱ ወዳጅ ሀገሮች የትኛውን እንደሚመርጡ ግራ ገብቷቸዋል።
የከረረ ጥላቻ የሚገኙት ኢራንና አዘርባጃን ለማስታረቅ ጦቅላይ ሙኒስቴራችን አቢይ አህመድ እቅድ መያዛቸውን ተሰምተዋል።
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10110
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ኢራን በአዘርባጃን ላይ የድሮን ጥቃት አደረሰች። ጠቅላዩ ከሁለቱ ወዳጅ ሀገሮች የትኛውን እንደሚመርጡ ግራ ገብቷቸዋል።
በጣም የሚያሳዝን ዜና።
ኢራን የሆርሙዝ ባህር ስላጤ ስለዘጋችው ኢትዮጵያ በቅርቡ ከአዘርባጃን በብድር የገዛቻቸው የጦር መሳሪያዎች በመርከብ ተጭነው ወደ ኢትዮጵያ ሊገቡ አልቻሉም። በዚህም ምክንያት ታቅዶ የነበረውን የውክልና ጦርነት ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል ሲሉ ኤምሬትስ እና ብልፅግና በጋራ መግለጫ አወጡ።

ኢራን የሆርሙዝ ባህር ስላጤ ስለዘጋችው ኢትዮጵያ በቅርቡ ከአዘርባጃን በብድር የገዛቻቸው የጦር መሳሪያዎች በመርከብ ተጭነው ወደ ኢትዮጵያ ሊገቡ አልቻሉም። በዚህም ምክንያት ታቅዶ የነበረውን የውክልና ጦርነት ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል ሲሉ ኤምሬትስ እና ብልፅግና በጋራ መግለጫ አወጡ።
