Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Meleket » 24 Feb 2026, 04:19

መልካም ነው ወዳጃችን Selam/

እስቲ ታሪኩን መልክ መልኩን እናስይዘው። ዘርአይ የታሰረው አሲናርያ እስር ውስጥ ከኢትዮጵያዉያን ምርኮኞች ጋር አልነበረም። የሱን ጀብዱና ዝና ለማኮሰስ ፋሽስቶች “አንድ ጥቁር እብድ እንዲህ አደረገ” ብለው ለመተረት እንዲመቻቸው፡ “ዘርአይ ደረስ የኣእምሮ በሽተኛ መሆኑ በሃኪም የተረጋገጠ በመሆኑ ሲሲሊ ወደሚገኘው የኣእምሮ ህክምና ሆስፒታል መሄድ አለበት። ብለው በፍርድ በመወሰን ከእብዶች ጋር ነበር ያሰሩት።

ሚኒኮሚያ ሆስፒታል ሲሲሊ ደሴት ውስጥ ይገኛል። በአስጸያፊነቱ የታወቀ ነው። የገዛ አይነ ምድራቸውን በሽንታቸው እያቦኩ የሚጫወቱ እብዶች የታጎሩበት አሰቃቂ ቦታ ነበር። የስጋ ደዌ በሽተኞች አካላቸው እየተበጣጠሰ ስለሚወድቅ በሚሰነፍጥ ሽታ የተሞላ ግቢ ነው። በዚህ ግቢ ብቸኛው ጤነኛ ሰው ዘርአይ ነበር።

አንድ አመት ያህል ሚኒኮሚያ በተባለ የእብዶችና የስጋ ደዌ በሽትኞች ሆስፒታል እንዲሰቃይ መደረጉ ከቅጣቶች ሁሉ እጅግ የከፋ ነበር። ከአንድ አመት በሁዋላ ዘርአይ ደረስ ወደ ባርሴሎና እስር ቤት ተዛወረ ሲሲሊ በሚገኘው በዚህ እስር ቤት ለእስረኖች ቀርቶ ለእስር ቤቱ ጠባቂዎች እንኳ በቂ ቀለብ ያጠረበት የችግር ዘመን ነበር። በዘመኑ የኢጣልያ እስር ቤቶች ቆሻሻና የስቃይ ቦታ የነበሩ ሲሆን፡ በአሰቃቂው የእስር ዘመኑ ዘርአይ ደረስ በሁለት ሰዎች ተጎብኝቷል። እነዚህም ታላቅ ወንድሙ ብላታ ተስፋጽዮን ደረስ እና ኣባ ፕሮስፔሮ የተባሉ ኢጣልያዊ የቀድሞ መምህሩ ነበሩ።”
ይላል ተስፋዬ ገብረኣብ በቀይ ዘመን ገጽ 112 አካባቢ።

ዘርአይ ከወንድሙ ከብላታ ተስፋጽዮን ጋር ከብዙ ደጅጥናትና ልመና በኋላ በተሳካው፡ በእስር እያለ ከተጨዋወተው አሁንም ከቀይ ዘመን የተስፋዬ ገብረአብ የምርምር ውጤት ስንቀንጭብ
“ጤናህ እንዴት አለ?”
“ጤናዬ ደህና ነው። የእናታችን ነገር ብቻ ያሳስበኛል። የአገራችን ጉዳይ ያመኛል። ምን ይደረጋል? እግዜር በፈቀደ ጊዜ ይሰካከላል።”
ብላታ ተስፋጽዮን ጥያቂያቸውን ቀጠሉ
“እስር ቤቱስ እንዴት ነው?”
“አንድ አመት በእብዶችና በቆማጦች መካከል አሰሩኝ። በጣም አሰቃቂ ነበር። አሁን ደግሞ በቅርቡ ወደዚህ አመጡኝ። ይሄም የባሰ ነው። ጠባብ ነው። ትንፋሽ ያሳጣል። ከኣብዶች ጋር ኣንኳ ወዲያ ወዲህ ለማለት ቦታ ነበረው። እዚህ እስረኞች ሲሞቱ ሬሳው ቶሎ አይወጣም። ቀናት አብሮን ስለሚቆይ ሽታው አይቻልም።”
“ማናቸው ካንተ ጋር የታሰሩት?”
“ሊቢያውያን ይበዛሉ። ጥቁሮችም አሉ። ኢትዮጵያዉያን እዚህ የሎም። አዚናራ ናቸው።
. . . “
ይቀጥላል ጭዉውታቸው!
ከመምህሩ ከአባ ፕሮስፐሮ ጋርም እንዲህ ነበር የተጨዋወተው
“ዘርአይ! አስከሬን መስለሃል።”
ምንም መልስ አልሰጠም።
“ልጠይቅህ የመጣሁት ከሚላኖ ነው። በህይወት ሳለህ ላይህ ነው የመጣሁት።” አባ ፕሮስፐሮ አያይዘው ቀጠሉ፣ “ . . . ለመሆኑ አገርህ ነጻ መውጣቷን ሰምተሃል?
ዘርአይ ደረስ የመጨረሻዋን አረፍተ ነገር ሲሰማ መላ ገጹ ተንቀሳቀሰ። አይኖቹ፣ ቅንድቦቹ፣ ከንፈሮቹ፣ ግንባሩ ጭምር። ከንፈሮቹም ተላቀው ድምጽ አወጣ፣
“ምን ማለትዎ ነው? ሲል ተነፈሰ።
እንግሊዝ ጣልያንን አሸንፎ ኤርትራን ይዟታል።”
የደረቁ አይኖቹ ህይወት ዘሩ፣
“መቸ ነው ይህ የሆነወ?” ሲል ተየቀ።
ሁለት አመታት አለፈ። ሚያዝያ 1 1941 አስመራ ተያዘች።
ዘርአይ ደረስ የተረበሸ መንፈስ ታየበት።
ፋሽስት ጣልያን ከኤርትራ ተባረረ ነው የሚሉኝ?
“ልክ ነው እንደርሱ ነው ያልኩህ። እንግሊዝ በሞግዚትነት ማስተዳደር ጀምራለች። መንግስተ ስልጣኑን ለኤርትራዉያን ሊመልስም ቃል ገብተዋል። እንዳልሰማህ ተረዳሁና እንድታውቀው ልነግርህ ነው የመጣሁት። ኢትዮጵያም ነጻ ወጥታለች። ንጉሱ ከስደት ተመልሰው ዙፋናቸው ላይ ከተቀመጡ ሁለት አመት ሆነ።
. . . እያለ ጭውውታቸው ይቀጥላል።

እና ምን ለማለት ነው ዘርአይ ደረስ እዚህ እንደተባለው አሲናርያ እስር ውስጥ ከኢትዮጵያዉያን ምርኮኞች ጋር ኣልነበረም። የተሳሳተ ትርክት ነው!

Selam/ wrote:
23 Feb 2026, 10:25
Ethiopian nobility held captive in Italian prison in Asinara Island among Zerai Deres,
......

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Meleket » 24 Feb 2026, 04:36

ወዳጃችን Selam/ አሲናሪያ ውስጥ ታስረው ነበር ከተባሉት መካከል ዘርአይ ደረስ የሚል ስም ዬለም። ደጃዝማቾች፣ ቀኛዝማቾች፣ ግራዝማቾች፣ ባላምባራሶች፣ ነጋድራሶች፣ ብላቴን ጌቶች፣ ፊተውራሪዎች፣ ብላቶችና በጅሮንዶች ስፍር ቁጥር ዬላቸውም በርካታ ልጆችና ወይዘሮች እንዲሁም አቶዎችም ይገኙበታል። ከነዚህ መካከል ዘርአይ ደረስ አልተጠቀሰም። የዚህ ምንጭ በእስሩ የነበሩት ባላምባራስ ማህተመሥላሴ ወልደመስቀል ናቸው። የዘርአይ እስር እዛ ኣሲናሪያ ከነሱ ጋር ባይሆን ነው እንጂ፡ እሳቸው ዘርአይን ያህል “በጐራዴው 22 ሚልየን ፋሽቶችንና ደጋፊዎቻቸውን ያቆሰለ” ጀግና ሳይጠቅሱ ይዘነጋሉ ማለት አይቻልም።

ፎቶዎቹ ሆኑ የስም ዝርዝሮቹ ከምንጫቸው እንደወረደ እነሆ!
https://en.wikipedia.org/wiki/Ethiopian ... iopian_War
List of Ethiopian POWs at Asinara
The prisoners held on Asinara are as follows:[3]
1. Princess Romanework Haile Selassie
2. Lij Merid Beyene[4]
3. Lij Samson Beyene[4]
4. Lij Getachew Beyene[4]
5. Lij Gideon Beyene[4]
6. Lij Seifu Mikael
7. Woizero Sara Workneh[5]
8. Woizero AtsedeWoin Heruy[6]
9. Woizero Genet Heruy[6]
10. Dejazmatch Girmachew TekleHawariat[7]
11. Dejazmatch Teferra Mesfin
12. Woizero Ketsela Tullu[8]
13. Kentiba Gebru Desta[9]
14. Woizero Senedu Gebru[10]
15. Emahoy YewubDar Gebru[11]
16. Woizero Desta Gebru[12]
17. Woizero Genet Gebru[11]
18. Ato Wagaye Gebru[13]
19. Ato Misew Gebru[13]
20. Ato Bobi Gebru[13]
21. Woizero ShewaReged Gedle[14]
22. Ato Kifle Wodajo
23. Balambaras MahitemeSellasie WoldeMeskel[15]
24. Lij Minase Asfaw
25. Dejazmatch Habte'Mikael Yinadu
26. TsehafeT'ezaz WoldeMeskel Tariku
27. Fitawrari LeulSeged Wendyirad
28. Lij Hiwot Wendyirad
29. Balambaras LeulSeged Yimer
30. NegaDires Gebre-Egziabher François
31. Woizero Aster Workneh
32. Kegnazmacth Habte'Mikael Birru
33. Ato Lema Shurte
34. Kegnazmatch Lema Bisewur
35. Girazmatch Legesse Gizaw
36. Kegnazmatch LeulSeged Deneke
37. Lij Liben Gebrehiwot
38. Ato LisaneWerk WeldeMikael
39. Weizero Hamere Eshete
40. Shiek Mohammed Shafi
41. Lij Mesay WendBewesen
42. Girazmatch Mesha Wenberu
43. Kegnazmatch Meshesha
44. Dejazmatch Metaferia MelkeTsedek
45. Dejazmatch Mengesha Wube
46. Ato Mekonnen Tesema
47. Ato Mekonnen WoldeYohannes
48. Dejazmatch Mekonnen Wosene
49. Ato Mekonnen WendAwik
50. Ato Mekonnen GebreHiwot
51. Lij Mulugeta Bezabih
52. Weizero Mamite
53. Ato Mamo BehsaWured
54. Ato Markos ManAmnoh
55. Ato Markos Reta
56. Ato Masresha
57. Weizero ManYahilishal Kassa
58. Weizero Mintiwab Tekle
59. Ato Minda HabteSellasie
60. Kegnazmatch Mola Wenberu
61. Ato SahileMariam Sifeta..
62. Fitawrari SahileGiorgis Nadew
63. Blatten Geta Sahle Tsedalu
64. Dejazmatch Seyoum Desta
65. Balambaras Reda
66. Woizero Roza
67. Ato SelaDingay Tilahun
68. Ato Senbeta Bedane
69. Woizero Sara GebreEyesus
70. Ato Samuel Gebreyes
71. Lij Sileshi Bezabih
72. Ato Sileshi WendBewesen
73. Sheik Shofe
74. Girazmatch Belew Tessema
75. Ato Belachew Yadete
76. Dejazmatch Belay Ali
77. Ato Berehe
78. Ato Bekele Senbete
79. Ato Bekele Kiros
80. Ato Bekele GebreTsadik
81. Woizero Bekelu Kassa
82. Girazmatch Bedasso Abdulahi
83. Ato BeFekadu WoldeMikael
84. Girazmatch Biyad'gilign
85. Ato Benedeto AtnafeAlem
86. Ato Birhane HabteMikael
87. Ato Birhane Markos
88. Lij BirhaneSellasie Yibsaa[16]
89. Fitawrari Temesgen Bitew
90. Ato Temune
91. Lij Terefe WoldeGabriel
92. Blatta Tessema Belhu
93. Balambaras Tessema Ali
94. Blatta Tessema Debalke
95. Ato Tesfaye Tegegn
96. Dejazmatch Tesfa Tiku
97. Meli'ake Genet Tesfaye
98. Ato Teshome Minda
99. Girazmatch Tebeje
100. Ato TekleMariam Kassahun
101. Woizero Tewabech Ze'Amanuel
102. Girazmatch Tedla HaileGiorgis
103. Ato Tefera Lewetegn
104. Fitawrari Tefera Mesfin
105. Lij Teferi Bezabih
106. Ato Tefera'Werk Kidane'Weld
107. Lij Tadesse Wolde'Giorgis
108. Ato Tafesse Gessese
109. Ato Tewodros Workneh
110. Kegnazmatch HaileMikael Haji Bilto
111. Lij HaileMikael Zewde
112. Ato HaileMikael Fetene
113. Girazmatch HaileMariam Gessese
114. Dejazmatch HaileSellasie Aba Je'Bel
115. Azazh HaileSellasie Megenu
116. Kegnazmatch HaileTsion Kawotona
117. Ato Haili Markos
118. Dejazmatch Hailu Tesfaye
119. Ato Haile Bahir
120. Ato Haile Tessema
121. Balmbaras Haile GetaBicha
122. Lij Haile WoldeMeskel
123. Fitawari Haile WoldeTsadik
124. Kegnazmatch Haile Digua'Wuhaw
125. Ato Haile Digua'Wuhaw
126. Kegnazmatch Nigatu Beshe
127. Ato Alito
128. Kadi Ahmed
129. Kegnazmatch Amare GebreMariam
130. Ato Areke GebreHiwot
131. Woizero Aselefech
132. Woizero Asegedech
133. Ato Aseffa Mola
134. Ato Aseffa Solomon
135. Girazmatch Asres Tessema
136. Woizero Askale WoldeAmanuel
137. Woizero Askale Wosenne
138. Fitawrari Asfaw Man'Aye
139. Balambaras Asfaw TekleMariam
140. Girazmatch Asfaw Tamene
141. Ato Asfaw Andarge
142. Ato Asfaw Ali
143. Balambaras Asfaw WoldeGiorgis
144. Ato Asfaw GebreYohannes
145. Ato Asfaw FikreSellasie
146. Blatta Ashine KidaneMariam
147. Ato Abera Shih'New
148. Balambaras Abera Ketema
149. Woizero Abebech Abegaz
150. Woizero Abebech Cherkose
151. Girazmatch Abebe Nake
152. Dejazmatch Abebe Ayelewerk
153. Ato Abebe WoldeTsasdik
154. NegaDires Abebe Wolde
155. Bejirond Abegaz
156. Lij Abate Mulat
157. NegaDires Abayneh WoldeMikael
158. Ato Amberbir Abebe
159. Woizero Ayelech Birru
160. Ato Ayele Ali
161. Blatta Ayele Gebre
162. Dejazmatch Ayalew Birru
163. Fitawrari Ayalew Birru
164. Woizero AtnafeAlem GebreHiwot
165. AfeNigus AtnafSeged WoldeTsadik
166. Tsehafi Ti'ezaz AfeWerk
167. Ato Efrem Asfaw
168. Balambaras Emagnu Yimer
169. NegaDires Eshete Teketelew
170. Ato Eshete Hailu
171. NegaDires Eshete Wube
172. Aleka Estifanos
173. Kegnazmatch Kebede Meshesha
174. Dejazmatch Kebede Aragaw
175. Girazmatch Kebede Tasew
176. Kegnazmatch Keterew WoldeAregay
177. Blatta KidaneMariam Abera
178. Ato Kassa Maru
179. Dejazmatch Kassa Sibhat
180. Woizero Kassa Yelemitu
181. Girazmatch Kassa Raklis
182. Ato Kosros Bogosian
183. Woizero WoleteKidan Mamo
184. Yitot WoleteYes
185. Woizero Wolete Yohannes
186. Girazmatch WoldeMikael Desalegn
187. BlattenGeta WoldeMariam Ayele
188. Ato WoldeRufael Ashengo
189. Basha Wolde Sema'et
190. Ato WoldeSenbet Ayito
191. Kegnazmatch WoldeYes Ayele
192. Ato Wolde Gabriel
193. Fitawrari WoldeGiorgis Adem
194. Merigeta WoldeTsadik Aferu
195. Kegnazmatch WoldeTsadik Zegeye
196. Ato WoldeTsadik Zegeye
197. Ato Wolde Wossene
198. Lij Wossene Metaferia
199. Ato Workneh ZikArgachew
200. Ato Wondim Siamregn
201. NegaDires Wedajo Ali
202. Ato Amde Abera
203. Ato Umer Ibrahim
204. Ato Alemu Tekle
205. Basha Alemu
206. Ato Alemu Endashaw
207. Lij Aleme
208. Lij Zelleke Nigatu
209. Abba Zemede Birhan
210. Woizero Zenebech
211. Ato Zewde Tadesse
212. Zena AmdeMariam
213. Zimam Wodejao
214. Kegnazmatch YeshiNeh
215. Ato YetNeberk WoldeMeskel
216. Ato Yilma GebreKidan
217. Lij Yikum Abate
218. Ato Yibisa
219. Ato Yosef Ayele
220. Fitawrari Demise Habte-Selassie
221. Basha Demise Bedasa
222. Girazmatch Demise Abe
223. Ato Demise WoldeYes
224. Lij Dereje Mekonnen
225. Ato Desta Liben
226. Kentiba Desta Mitike
227. Fitawrari Desta AtnafSeged
228. Kegnazmatch Desta WeldeKiros
229. Woizero Desta WoldeMariam
230. Dejazmatch Dessalegn Cherinet
231. Ato Desalegn Abesha
232. Woizero Debritu Abnet
233. Kegnazmatch Dehne WoldeMariam
234. Balambaras Degefu Gebre
235. Woizero Dinknesh Teferi
236. Dinknesh BeshaWured
237. Woizero Dinknesh Dinkitu
238. Ato Dilnese
239. Ato Dua'ali Kadiye
240. Kadi Jami
241. Ato Gerime
242. Basha Gesesse Reda
243. Ras GebreHiwot Mikael
244. Ato GebreMikael Tesema
245. Blatta GebreMikael WoldeMeskel
246. Ato GebreMikael Selfako
247. Basha GebreMariam Surur
248. Ato GebreMariam Ewinetu
249. Ato GebreMariam Jimma
250. Abba Gebre-Selassie
251. Fitawrari Gebre-Selassie Aba Wurji
252. LiquLiqawunt Gebre-Ab
253. Lique Gebre-Kirstos Wolde-Yohannes
254. Ato GebreYes HabteGabriel
255. Ato GebreGiorgis GebreMariam
256. Ato GebreTsion Nigatu
257. Genet Tedla
258. Basha Gont Lante Yideru
259. Azazh Getahun Habte-Selassie
260. Ato GetaBicha Tsemiru
261. Fitawrari Gediwon Guangul
262. Balambaras Girma YayehYirad
263. Fitawrari Girma Mamo
264. Girazmatch Gibaw Gizaw
265. Girazmatch Gizaw Serawitu
266. Ligaba Tasew Walelu
267. Woizero Taitu Kebede
268. Afe Nigus Tilahun BeHabte
269. Azazh Tilaye Tesema
270. Ato Tilahun Cherinet
271. Ato Tigashaw Tsemiru
272. Woizero TiruWerk Aligaz
273. Tirunesh Wodere
274. Memhir Cherkos
275. Ato Tsegaye GebreTsadik
276. Kegnazmatch Tsige WerdeWerk
277. Kegnazmatch Tsige Yimamu
278. Woizero Tsehay Abeba AbaKoran
279. Kegnazmatch Tsemiru Gebre-Selassie
280. Fikade-Selassie Emagnu
281. Bejirond Fikre-Selassie Ketema
Selam/ wrote:
23 Feb 2026, 10:25
Ethiopian nobility held captive in Italian prison in Asinara Island among Zerai Deres,




Selam/
Senior Member
Posts: 17269
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Selam/ » 24 Feb 2026, 08:04

አቶ መለከት
ዋናውን ርዕስ ትተህ ጥቃቅን ነገሮች ላይ ማተኮርህ መልካም ነው።

የሃገሬ ሰዎች በግዞት በጣልያን ሃገር ስለመያዛቸው ለማሳየት የተያዙበትን ትልቀኛውን ቦታ በጥቅሉ ጠቀሱክኝ እንጂ፣ መሳፍንቱና ባልስጣኖቹ እራሳቸው በአንድ ቦታ እንዳልታሰሩ ጠፍቶኝ አይደለም። ለምሳሌ ራስ እምሩ ፖንዛ ደሴት ላይ እንጂ እንደሌሎቹ አሲናራ እስር ቤት አልነበሩም። ከዚህ ውጪ ያሉት ሌሎቹ ወገኖቼ ደግሞ በሎንጎህቡህኮህና መርኮህሊያኖ መንደሮች ታስረው እንደነበረ 88ኛው መታሰቢያቸው በዓል ላይ ሲነገር ሰምቻለሁ። ስለዚህ ዘርዓይ የታሰረበት ቦታ ከሌሎቹ የተለየ መሆኑ ጠፍቶኝ ወይንም ሆነ ብዬ የፈጠርኩት ግድፈት ሳይሆን፣ ክስተቱንና ወቅቱን ለማጠቃለል የተጠቀምኩበት መንገድ ነው።

ወደ ዋናው ቁም ነገር ስመለስ፣ የጣልያንኛ ዕውቀቴ ውሱን ቢሆንም፣ በዉ ሚንግ ስያሜ የሚታወቁት ጣሊያናዊ ፀሐፊዎች እኤአ ጃንዋሪ 28, 2021 ባሳተሙት የፐብሊካቶ ድህረ ገፅ ላይ ስለ ዘርዓይ አንዳንድ ተቃሚ ጥናታዊ መረጃዎችን እንዳቀረቡ ተረድቻለሁ። https://www.wumingfoundation.com/giap/2 ... a-memoria/

ከዚህ ፅሁፍ ውስጥ ዋና ዋና ቁምነገሮች የሚከተሉት ናቸው:

- ዘርዓይ ደረስ በመጀመሪያ ከኦርቶዶክስ እምነቱ ወደ ካቶሊክ ተለውጦ በመንፈሳዊ ትምህርት ቤታቸው ውስጥ ይማር ነበር፣ ግን ከትንሽ ጊዜ ቆይታ በኋላ የቄሶቹ ዘረኝነት ስላስመረረው ከካቶሊክ ቤተ ዕምነት ሸሽቷል።

- ሮም በአስተርጓሚነት ያገለገለው አንድ ዓመት ብቻ ሲሆን ለወንድሙ በፃፈው ደብዳቤ ላይ የጣልያን ሃገር የዘረኝነት ጫና እንደሚያስጨንቀውና ቀድሞ ወደ አገባት ሚስቱ ወደ ኤርትራ መመለስ እንደሚፈልግ ገልጿል።

- ዘርዓይ ደረስ ወደ ሃገሩ እንዲመለስ ትዕዛዝ ተሰጥቶት ተርሚኒ ስቴሽን ሲደርስ ከኢትዮጵያ ተሰርቆ ሮም ከተማ የተተከለውን የሞዓ አንበሳ ሃውልት ፣ ዘውድና የዶጋሊን መታሰቢያ ሲያይ በጣም ተበሳጭቶ ለሃውልቱና ለዘውዱክብር እንደሰጠ፣ ፋሺስት ጣልያንን እንደሰደበና የኢትዮጵያንና የንጉሡን ስም ከፍ እንዳደረገ ተዘግቧል። በዚህም የተነሳ ረብሻ እንደተነሳ ፅሁፉ የዘርዓይን ታሪክ ዘጋቢ አቶ ሒዳት በርሃነን ጠቅሶ ዘግቧል። የታይምስ ጋዜጣም ሆነ አቶ ተስፋፅዮን ደረስም ለንጉሡ በፃፉት ደብዳቤ ላይ ያሰፈሩት ክስተት ይኸው ነው።




- የኢትዮጵያ ሄራልድ በ1937 ዓ ም ስለ ዘረዓይ ደረስ አሟሟትና ጀግንነት ሙሉ ትንተና ስለማሳተሙም የዉ ሚንግ ፅሑፍ ይገልፃል።

ስለዚህ በታሪክ መዛግብት በግልፅ እንደሰፈረው፣ ዘርዓይ የተፋለመው በቅድሚያ ለጥቁር ህዝቦች መብትና ለኢትዮጵያና ለንጉሱ ክብር ነው። አረረም መረረም ይኸንን ሀቅ መደፍጠጥ ወይንም በአዲስ አፈ ታሪክ ማድበስበስ አይቻልም። ኢትዮጵያ ከ1937 ዓ ም ጀምሮ ዘርዓይን ታከብረዋለች ታወድሰዋለች፣ ኤርትራም ይኸንኑ ብታደርግ ለእሱ ድርብ ክብር ነው። ግን ታሪኩን ማጣመም ግብዝነትና ሃጥያት ነው።

ንጉሡ ለሬሳው መመለስ ለምን ድጋፍ አላደረጉም የሚለው ተገቢ ግን ከርዕሱ ጋር የማይገናኝ ጥያቄ ነው። በእኔ አስተያየት ፣ ሌሎችም ሳይመለሱ የቀሩ ስላሉ የዘርዓይን ታሪክ ሆነ ብሎ ለመጠምዘዝ ታስቦ ካልሆነ በስተቀር፣ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ አይመስለኝም።


Meleket wrote:
24 Feb 2026, 04:36
ወዳጃችን Selam/ አሲናሪያ ውስጥ ታስረው ነበር ከተባሉት መካከል ዘርአይ ደረስ የሚል ስም ዬለም። ደጃዝማቾች፣ ቀኛዝማቾች፣ ግራዝማቾች፣ ባላምባራሶች፣ ነጋድራሶች፣ ብላቴን ጌቶች፣ ፊተውራሪዎች፣ ብላቶችና በጅሮንዶች ስፍር ቁጥር ዬላቸውም በርካታ ልጆችና ወይዘሮች እንዲሁም አቶዎችም ይገኙበታል። ከነዚህ መካከል ዘርአይ ደረስ አልተጠቀሰም። የዚህ ምንጭ በእስሩ የነበሩት ባላምባራስ ማህተመሥላሴ ወልደመስቀል ናቸው። የዘርአይ እስር እዛ ኣሲናሪያ ከነሱ ጋር ባይሆን ነው እንጂ፡ እሳቸው ዘርአይን ያህል “በጐራዴው 22 ሚልየን ፋሽቶችንና ደጋፊዎቻቸውን ያቆሰለ” ጀግና ሳይጠቅሱ ይዘነጋሉ ማለት አይቻልም።

ፎቶዎቹ ሆኑ የስም ዝርዝሮቹ ከምንጫቸው እንደወረደ እነሆ!
https://en.wikipedia.org/wiki/Ethiopian ... iopian_War
List of Ethiopian POWs at Asinara
The prisoners held on Asinara are as follows:[3]
1. Princess Romanework Haile Selassie
2. Lij Merid Beyene[4]
3. Lij Samson Beyene[4]
4. Lij Getachew Beyene[4]
5. Lij Gideon Beyene[4]
6. Lij Seifu Mikael
7. Woizero Sara Workneh[5]
8. Woizero AtsedeWoin Heruy[6]
9. Woizero Genet Heruy[6]
10. Dejazmatch Girmachew TekleHawariat[7]
11. Dejazmatch Teferra Mesfin
12. Woizero Ketsela Tullu[8]
13. Kentiba Gebru Desta[9]
14. Woizero Senedu Gebru[10]
15. Emahoy YewubDar Gebru[11]
16. Woizero Desta Gebru[12]
17. Woizero Genet Gebru[11]
18. Ato Wagaye Gebru[13]
19. Ato Misew Gebru[13]
20. Ato Bobi Gebru[13]
21. Woizero ShewaReged Gedle[14]
22. Ato Kifle Wodajo
23. Balambaras MahitemeSellasie WoldeMeskel[15]
24. Lij Minase Asfaw
25. Dejazmatch Habte'Mikael Yinadu
26. TsehafeT'ezaz WoldeMeskel Tariku
27. Fitawrari LeulSeged Wendyirad
28. Lij Hiwot Wendyirad
29. Balambaras LeulSeged Yimer
30. NegaDires Gebre-Egziabher François
31. Woizero Aster Workneh
32. Kegnazmacth Habte'Mikael Birru
33. Ato Lema Shurte
34. Kegnazmatch Lema Bisewur
35. Girazmatch Legesse Gizaw
36. Kegnazmatch LeulSeged Deneke
37. Lij Liben Gebrehiwot
38. Ato LisaneWerk WeldeMikael
39. Weizero Hamere Eshete
40. Shiek Mohammed Shafi
41. Lij Mesay WendBewesen
42. Girazmatch Mesha Wenberu
43. Kegnazmatch Meshesha
44. Dejazmatch Metaferia MelkeTsedek
45. Dejazmatch Mengesha Wube
46. Ato Mekonnen Tesema
47. Ato Mekonnen WoldeYohannes
48. Dejazmatch Mekonnen Wosene
49. Ato Mekonnen WendAwik
50. Ato Mekonnen GebreHiwot
51. Lij Mulugeta Bezabih
52. Weizero Mamite
53. Ato Mamo BehsaWured
54. Ato Markos ManAmnoh
55. Ato Markos Reta
56. Ato Masresha
57. Weizero ManYahilishal Kassa
58. Weizero Mintiwab Tekle
59. Ato Minda HabteSellasie
60. Kegnazmatch Mola Wenberu
61. Ato SahileMariam Sifeta..
62. Fitawrari SahileGiorgis Nadew
63. Blatten Geta Sahle Tsedalu
64. Dejazmatch Seyoum Desta
65. Balambaras Reda
66. Woizero Roza
67. Ato SelaDingay Tilahun
68. Ato Senbeta Bedane
69. Woizero Sara GebreEyesus
70. Ato Samuel Gebreyes
71. Lij Sileshi Bezabih
72. Ato Sileshi WendBewesen
73. Sheik Shofe
74. Girazmatch Belew Tessema
75. Ato Belachew Yadete
76. Dejazmatch Belay Ali
77. Ato Berehe
78. Ato Bekele Senbete
79. Ato Bekele Kiros
80. Ato Bekele GebreTsadik
81. Woizero Bekelu Kassa
82. Girazmatch Bedasso Abdulahi
83. Ato BeFekadu WoldeMikael
84. Girazmatch Biyad'gilign
85. Ato Benedeto AtnafeAlem
86. Ato Birhane HabteMikael
87. Ato Birhane Markos
88. Lij BirhaneSellasie Yibsaa[16]
89. Fitawrari Temesgen Bitew
90. Ato Temune
91. Lij Terefe WoldeGabriel
92. Blatta Tessema Belhu
93. Balambaras Tessema Ali
94. Blatta Tessema Debalke
95. Ato Tesfaye Tegegn
96. Dejazmatch Tesfa Tiku
97. Meli'ake Genet Tesfaye
98. Ato Teshome Minda
99. Girazmatch Tebeje
100. Ato TekleMariam Kassahun
101. Woizero Tewabech Ze'Amanuel
102. Girazmatch Tedla HaileGiorgis
103. Ato Tefera Lewetegn
104. Fitawrari Tefera Mesfin
105. Lij Teferi Bezabih
106. Ato Tefera'Werk Kidane'Weld
107. Lij Tadesse Wolde'Giorgis
108. Ato Tafesse Gessese
109. Ato Tewodros Workneh
110. Kegnazmatch HaileMikael Haji Bilto
111. Lij HaileMikael Zewde
112. Ato HaileMikael Fetene
113. Girazmatch HaileMariam Gessese
114. Dejazmatch HaileSellasie Aba Je'Bel
115. Azazh HaileSellasie Megenu
116. Kegnazmatch HaileTsion Kawotona
117. Ato Haili Markos
118. Dejazmatch Hailu Tesfaye
119. Ato Haile Bahir
120. Ato Haile Tessema
121. Balmbaras Haile GetaBicha
122. Lij Haile WoldeMeskel
123. Fitawari Haile WoldeTsadik
124. Kegnazmatch Haile Digua'Wuhaw
125. Ato Haile Digua'Wuhaw
126. Kegnazmatch Nigatu Beshe
127. Ato Alito
128. Kadi Ahmed
129. Kegnazmatch Amare GebreMariam
130. Ato Areke GebreHiwot
131. Woizero Aselefech
132. Woizero Asegedech
133. Ato Aseffa Mola
134. Ato Aseffa Solomon
135. Girazmatch Asres Tessema
136. Woizero Askale WoldeAmanuel
137. Woizero Askale Wosenne
138. Fitawrari Asfaw Man'Aye
139. Balambaras Asfaw TekleMariam
140. Girazmatch Asfaw Tamene
141. Ato Asfaw Andarge
142. Ato Asfaw Ali
143. Balambaras Asfaw WoldeGiorgis
144. Ato Asfaw GebreYohannes
145. Ato Asfaw FikreSellasie
146. Blatta Ashine KidaneMariam
147. Ato Abera Shih'New
148. Balambaras Abera Ketema
149. Woizero Abebech Abegaz
150. Woizero Abebech Cherkose
151. Girazmatch Abebe Nake
152. Dejazmatch Abebe Ayelewerk
153. Ato Abebe WoldeTsasdik
154. NegaDires Abebe Wolde
155. Bejirond Abegaz
156. Lij Abate Mulat
157. NegaDires Abayneh WoldeMikael
158. Ato Amberbir Abebe
159. Woizero Ayelech Birru
160. Ato Ayele Ali
161. Blatta Ayele Gebre
162. Dejazmatch Ayalew Birru
163. Fitawrari Ayalew Birru
164. Woizero AtnafeAlem GebreHiwot
165. AfeNigus AtnafSeged WoldeTsadik
166. Tsehafi Ti'ezaz AfeWerk
167. Ato Efrem Asfaw
168. Balambaras Emagnu Yimer
169. NegaDires Eshete Teketelew
170. Ato Eshete Hailu
171. NegaDires Eshete Wube
172. Aleka Estifanos
173. Kegnazmatch Kebede Meshesha
174. Dejazmatch Kebede Aragaw
175. Girazmatch Kebede Tasew
176. Kegnazmatch Keterew WoldeAregay
177. Blatta KidaneMariam Abera
178. Ato Kassa Maru
179. Dejazmatch Kassa Sibhat
180. Woizero Kassa Yelemitu
181. Girazmatch Kassa Raklis
182. Ato Kosros Bogosian
183. Woizero WoleteKidan Mamo
184. Yitot WoleteYes
185. Woizero Wolete Yohannes
186. Girazmatch WoldeMikael Desalegn
187. BlattenGeta WoldeMariam Ayele
188. Ato WoldeRufael Ashengo
189. Basha Wolde Sema'et
190. Ato WoldeSenbet Ayito
191. Kegnazmatch WoldeYes Ayele
192. Ato Wolde Gabriel
193. Fitawrari WoldeGiorgis Adem
194. Merigeta WoldeTsadik Aferu
195. Kegnazmatch WoldeTsadik Zegeye
196. Ato WoldeTsadik Zegeye
197. Ato Wolde Wossene
198. Lij Wossene Metaferia
199. Ato Workneh ZikArgachew
200. Ato Wondim Siamregn
201. NegaDires Wedajo Ali
202. Ato Amde Abera
203. Ato Umer Ibrahim
204. Ato Alemu Tekle
205. Basha Alemu
206. Ato Alemu Endashaw
207. Lij Aleme
208. Lij Zelleke Nigatu
209. Abba Zemede Birhan
210. Woizero Zenebech
211. Ato Zewde Tadesse
212. Zena AmdeMariam
213. Zimam Wodejao
214. Kegnazmatch YeshiNeh
215. Ato YetNeberk WoldeMeskel
216. Ato Yilma GebreKidan
217. Lij Yikum Abate
218. Ato Yibisa
219. Ato Yosef Ayele
220. Fitawrari Demise Habte-Selassie
221. Basha Demise Bedasa
222. Girazmatch Demise Abe
223. Ato Demise WoldeYes
224. Lij Dereje Mekonnen
225. Ato Desta Liben
226. Kentiba Desta Mitike
227. Fitawrari Desta AtnafSeged
228. Kegnazmatch Desta WeldeKiros
229. Woizero Desta WoldeMariam
230. Dejazmatch Dessalegn Cherinet
231. Ato Desalegn Abesha
232. Woizero Debritu Abnet
233. Kegnazmatch Dehne WoldeMariam
234. Balambaras Degefu Gebre
235. Woizero Dinknesh Teferi
236. Dinknesh BeshaWured
237. Woizero Dinknesh Dinkitu
238. Ato Dilnese
239. Ato Dua'ali Kadiye
240. Kadi Jami
241. Ato Gerime
242. Basha Gesesse Reda
243. Ras GebreHiwot Mikael
244. Ato GebreMikael Tesema
245. Blatta GebreMikael WoldeMeskel
246. Ato GebreMikael Selfako
247. Basha GebreMariam Surur
248. Ato GebreMariam Ewinetu
249. Ato GebreMariam Jimma
250. Abba Gebre-Selassie
251. Fitawrari Gebre-Selassie Aba Wurji
252. LiquLiqawunt Gebre-Ab
253. Lique Gebre-Kirstos Wolde-Yohannes
254. Ato GebreYes HabteGabriel
255. Ato GebreGiorgis GebreMariam
256. Ato GebreTsion Nigatu
257. Genet Tedla
258. Basha Gont Lante Yideru
259. Azazh Getahun Habte-Selassie
260. Ato GetaBicha Tsemiru
261. Fitawrari Gediwon Guangul
262. Balambaras Girma YayehYirad
263. Fitawrari Girma Mamo
264. Girazmatch Gibaw Gizaw
265. Girazmatch Gizaw Serawitu
266. Ligaba Tasew Walelu
267. Woizero Taitu Kebede
268. Afe Nigus Tilahun BeHabte
269. Azazh Tilaye Tesema
270. Ato Tilahun Cherinet
271. Ato Tigashaw Tsemiru
272. Woizero TiruWerk Aligaz
273. Tirunesh Wodere
274. Memhir Cherkos
275. Ato Tsegaye GebreTsadik
276. Kegnazmatch Tsige WerdeWerk
277. Kegnazmatch Tsige Yimamu
278. Woizero Tsehay Abeba AbaKoran
279. Kegnazmatch Tsemiru Gebre-Selassie
280. Fikade-Selassie Emagnu
281. Bejirond Fikre-Selassie Ketema
Selam/ wrote:
23 Feb 2026, 10:25
Ethiopian nobility held captive in Italian prison in Asinara Island among Zerai Deres,




Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Meleket » 24 Feb 2026, 09:27

ወዳጃችን Selam/መልካም ነው! ‘ቁምነገሩ’ ያለው ጥቃቅኖቹ ጉዳዮች ላይ ነው። ጥቃቅኖቹ ጉዳዮችም ናቸው ተጋግዘው ርእሱን መግለጽ የሚገባቸው ከሚል አካሄድ በመነሳት ጥቃቅኖቹ ጉዳዮች ላይ ብናተኩር ግር ሊለን አይገባም።

ለምሳሌ እንዲህ ተብሏል
Selam/ wrote:
23 Feb 2026, 09:59
- ዘርዓይ ደረስ .... ሮም በነበረበትም ወቅት በሚዘገንን ሁኔታ በግዞት ላይ ለነበሩት የኢትዮጵያ መሳፍንት አስተርጓሚ ሆኖ ያገለግል ነበር። ከነዚህም ውስጥ እነ ልዕልት ሮማንወርቅ ሐይለ ሥላሴ፣ ወይዘሮ ድንቅነሽ ተክለማርያም ፣ ልጅ አባተ ሙላት፣ ራስ ስዩም መንገሻራስ ከበደ መንገሻራስ ሙሉጌታ ይገዙ ፣ አምባሳደር እምሩ ዘለቀ ፣ ልጅ ሐይሌ ወልደ መስቀል፣ ፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደ መስቀል ታሪኩ፣ ብላቴን ማህተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል ይገኙበት ነበር። ....
ጉዳዩ ሲተነተን ግን ለምሳሌ ራስ ሙሉጌታ ይገዙ ከልጃቸው ከታደሰ ሙሉጌታ ጋር ከእምባ አርዓዶም ጦርነት ተሸንፈው ሲሸሹ እንደተገደሉ ነው። በምን ሂሳብ ነው ጣልያን ሃገር ውስጥ በግዞት ነበሩ፡ ከሌሎቹ መሳፍንት ጋር ዘርአይ ደረስም ያስተረጉማቸው ነበር እዬተባለ ያለው ግልጽ አይደለም።
ራስ ሙሉጌታ ይገዙhttps://en.wikipedia.org/wiki/Mulugeta_Yeggazu
During the Second Italo-Ethiopian War, Mulugeta was appointed Imperial Commander of the Vanguard (Fitawrari) to replace the disgraced Birru Wolde Gabriel. Along with his son, Tadesse Mulugeta, he was killed during the retreat of his defeated army from Amba Aradam .[5]
ስለ ራስ ስዩም መንገሻም ያለው እውነታ ሰዉየው ከነቤተሰባቸው ተማርከውና ተግዘው ጣልያን ሃገር በነበሩበት ወቅት በቅንጦት ተይዘው እንደነበር ነው። ልጃቸው “የትውልድ አደራ” ብለው የጻፉትን መጸሓፍ መመልከትም ይቻላል።
ራስ ስዩም መንገሻ ፣ https://en.wikipedia.org/wiki/Seyoum_Mengesha
Seyum Mangasha was awarded the Knight Commander of the Order of the British Empire (KBE). .. .. Le'ul Ras Seyoum and a small contingent of Ethiopian nobility were taken to Italy as prisoners of war.
Le'ul Ras Seyoum, his wife Princess Atsede Asfaw and youngest child, son Dejasmatch Mengesha Seyoum were accompanied by close family members during their two-year captivity as prisoners of war. Their Italian captors accorded the family decent treatment and it was during this time that Le'ul Ras Seyoum and the Duke of Aosta developed a friendship that would later aid the return of Le'ul Ras Seyoum and his family to Ethiopia upon the appointment of the Duke as Viceroy to Ethiopia. Furthermore, his friendship with the Viceroy enabled Le'ul Ras Seyoum to play an influential role in securing the release of 3,000 Ethiopian POWs being held in Italian Somaliland.
In December 1960, the Imperial Guard (Kebur Zabangna) launched a coup d'état and seized power in Ethiopia while the Emperor was on a visit to Brazil. Leul Ras Seyoum was among those who were machine gunned to death, he was 74 years old and was buried in Axum.
ስለ ራስ ከበደ መንገሻ ያለው እውነታም ከሓዲ እንደነበሩ ነው እዬተገለጸ ያለው። https://www.instagram.com/p/DSePToWF-JU/
#Ras Kebede Mengesha Atikem was one of the deserters to Fascist Italy, Ironic that his father was renowned veteran of Adw
ስለ ልዕልት ሮማንወርቅ ሐይለ ሥላሴ፣ https://en.wikipedia.org/wiki/Princess_Romanework እንዳስነበበን አጤው የበኹር ልጃቸውን ልዕልት ሮማንወርቅን ከወ/ሮ ወይኒቱ (አልታዬች) አመዴ ከተባሉ የመጀመሪያ ሚስታቸው እንደወለዷት ይገልጻል። ልዕልቲቱ ከባሌ ገዚ ደጃዝማች በዬነ መርዕድ ጋር እንደተጋቡ፡ ደጃዝማቹም የኋላኋላ በጣልያኖች ተማርከው እንደተገደሉ ይጠቅሳል። ልዕልቲቱ ከሌሎች መሳፍንት ጋር ተማርከው፡ በወቅቱ ኢትዮጵያዉያን ምርኮኞች ይታሰሩበት በነበረው በሳርዲኒያ አካባቢ በሚገኘው Asinara በተሰኜ ደሴት ታስረዋል። እሳቸው የሞቱት አጤው ወደ መንግስታቸው በተመለሱ ማግስት መሆኑንም አስነብቦናል። ይህም ብቻ ኣይደለም የእሳቸውንና የልጆቻቸውን አስከሬን በመመለስ ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ከንጉሳዉያን ቤተሰብ ጋር በክብር ለማሳረፍ ታስቦ ነበር። ነገር ግን በጣልያኖች እምቢተኝነት ይሁን ወይስ በአጤው የውስጥ ቦለቲካ ጥረቱ አለመቀጠል አልተሳካም። የአጤው ሁለተኛ ሚስትና ልጆቻቸው ነገርዬውን አልገፉበትም ይሆናል፡ ምን ያበሻ ነገር እንደሆን ምቀኝነት የሚበዛበት ነው!
ልዕልት ሮማንወርቅ ሐይለ ሥላሴ https://en.wikipedia.org/wiki/Princess_Romanework
After the end of the Second World War, the Italians were asked to return Princess Romanework's body, and those of her two younger sons to Ethiopia, where they would be interred in the Imperial family's crypt in the Holy Trinity Cathedral at Addis Ababa. However this was never actually carried out and the Princess remains buried in the Monumental Cemetery of Turin with her son Getachew. Her surviving sons were raised by her father the Emperor Haile Selassie, and her line is currently represented by her grandson Sebastyanos Beyene, who lives in Abingdon, England.
ሓቁ ይህንን እላይ የተገለጸውንም ያካተተ ሆኖ እያለ፡ በድጋሜ እንዲህ ብቻ እዬተባለ ነው።
Selam/ wrote:
23 Feb 2026, 13:29
የልጃቸውም ይሁን የሌሎቹ የመሳፍንቱ እሬሳ ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጣ አላደረጉም። ስለዚህ የዘርዓይን እሬሳ ብቻ ወደ ሃገሩ እንዲመለስ ድጋፍ ያላደረጉት ልክ የተለየ ሸር እንዳለበት አድርጎ መሳል መሰረት የሌለው ውሸት ነው።
አጤው ግን የልጃቸውና የልጅ ልጆቻቸው አስከሬን ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ከጠየቁ ዘንዳ፡ ብላታ ተስፋጽዮን ደረስ የጀግናውንና የቆፍጣናውን ወንድማቸውን የዘርአይን አስከሬን ወደ ትውልድ ቀየው ለመመለስ ጥረት ማድረጋቸውን ለምን በሞራል ደረጃ አልደገፉም የሚለው ጥያቄ፡ ፍትሓዊም ባህርያዊም ነው። ነገሩ ነው እንጂ ኤርትራዊው ተስፋጽዮን ደረስ የወንድማቸውን አስከሬን ሃገሩ እንዲገባ አድርገው አኩሪ ታሪክ ጽፈው አልፈዋል። አጤው ግን በሁለተኛዋ ሚስታቸውና ከሁለተኛ ሚስታቸው ከተወለዱ ልጆቻቸው እንቅፋትነት ይሁን ወይስ በሌላ ምክንያት ከመጀመሪያ ሚስታቸው የወለዷትን የበኵር ልጃቸውን ከነ ልጆቿ ጣልያን ሃገር እንድትቀበር ትተዋታል። ሲጀመር ሮማንወርቅ ካሏት ታዲያ ፋሽስቶቹ "የኛ ወርቅ" ናት ብለዋት ይሆንን? አጤው የተሳሳቱት “ሸዋወርቅ” ወይም “ጦቢያወርቅ” ማለት ነበረባቸው የበዅር ልጃቸውን ብለን አንባቢን ፈገግታ እንሸልማ!

ሲጠቃለል፡ - ዘርአይ ኤርትራ ውስጥ ሲያድግና ሲማር ኢትዮጵያ ውስጥም በነበረበት ወቅት ጸሓይ የሞቀውንና ሃገር ያወቀውን የፋሽቶችን ግፍ አላዬም አላስተዋለም ለማለት አይቻልም። ይህ ወጣት ገና በለጋ ዕድሜው ነው ያን ጀብዱ በጣልያን ሃገር በገዛ አደባባያቸው የፈጸመው። የተሰዋው በ24 ዓመቱ መሆኑን ግምት ውስጥ ስናስገባ፡ ልጁን ቆፍጣናነትና ለአድልዎና ለእብሪት ቦታ የማይሰጥ ደፋር አንበሳ እንደነበር ለመገመት ይቻላል። ለዚህም ፍትሓዊ ወኔው በገብረሚካኤላዊ ካቶሊካዊ ስነምግባር ታንጾ ያደገ መሆኑ ረድቶታል። በመጨረሻ የህይወት ዘመኑም ከአስተማሪው ከአባ ፕሮስፐሮ ጋር ተወያይቶ ማለፉ ምን ያህል ዕድለኛና ጸሎተኛም እንደነበር ለመገመት ይቻላል።

Selam/
Senior Member
Posts: 17269
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Selam/ » 24 Feb 2026, 09:49

አቶ መለከት
በል በነካ እጅህ ወደ ዋናው ርዕስ ተመለስና እኤአ ጁን 14, 1938 ተርሚኒ ስቴሽን ላይ ምን እንደፈጠረ በዝርዝር አስረዳን?


Meleket wrote:
24 Feb 2026, 09:27
ወዳጃችን Selam/መልካም ነው! ‘ቁምነገሩ’ ያለው ጥቃቅኖቹ ጉዳዮች ላይ ነው። ጥቃቅኖቹ ጉዳዮችም ናቸው ተጋግዘው ርእሱን መግለጽ የሚገባቸው ከሚል አካሄድ በመነሳት ጥቃቅኖቹ ጉዳዮች ላይ ብናተኩር ግር ሊለን አይገባም።

ለምሳሌ እንዲህ ተብሏል
Selam/ wrote:
23 Feb 2026, 09:59
- ዘርዓይ ደረስ .... ሮም በነበረበትም ወቅት በሚዘገንን ሁኔታ በግዞት ላይ ለነበሩት የኢትዮጵያ መሳፍንት አስተርጓሚ ሆኖ ያገለግል ነበር። ከነዚህም ውስጥ እነ ልዕልት ሮማንወርቅ ሐይለ ሥላሴ፣ ወይዘሮ ድንቅነሽ ተክለማርያም ፣ ልጅ አባተ ሙላት፣ ራስ ስዩም መንገሻራስ ከበደ መንገሻራስ ሙሉጌታ ይገዙ ፣ አምባሳደር እምሩ ዘለቀ ፣ ልጅ ሐይሌ ወልደ መስቀል፣ ፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደ መስቀል ታሪኩ፣ ብላቴን ማህተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል ይገኙበት ነበር። ....
ጉዳዩ ሲተነተን ግን ለምሳሌ ራስ ሙሉጌታ ይገዙ ከልጃቸው ከታደሰ ሙሉጌታ ጋር ከእምባ አርዓዶም ጦርነት ተሸንፈው ሲሸሹ እንደተገደሉ ነው። በምን ሂሳብ ነው ጣልያን ሃገር ውስጥ በግዞት ነበሩ፡ ከሌሎቹ መሳፍንት ጋር ዘርአይ ደረስም ያስተረጉማቸው ነበር እዬተባለ ያለው ግልጽ አይደለም።
ራስ ሙሉጌታ ይገዙhttps://en.wikipedia.org/wiki/Mulugeta_Yeggazu
During the Second Italo-Ethiopian War, Mulugeta was appointed Imperial Commander of the Vanguard (Fitawrari) to replace the disgraced Birru Wolde Gabriel. Along with his son, Tadesse Mulugeta, he was killed during the retreat of his defeated army from Amba Aradam .[5]
ስለ ራስ ስዩም መንገሻም ያለው እውነታ ሰዉየው ከነቤተሰባቸው ተማርከውና ተግዘው ጣልያን ሃገር በነበሩበት ወቅት በቅንጦት ተይዘው እንደነበር ነው። ልጃቸው “የትውልድ አደራ” ብለው የጻፉትን መጸሓፍ መመልከትም ይቻላል።
ራስ ስዩም መንገሻ ፣ https://en.wikipedia.org/wiki/Seyoum_Mengesha
Seyum Mangasha was awarded the Knight Commander of the Order of the British Empire (KBE). .. .. Le'ul Ras Seyoum and a small contingent of Ethiopian nobility were taken to Italy as prisoners of war.
Le'ul Ras Seyoum, his wife Princess Atsede Asfaw and youngest child, son Dejasmatch Mengesha Seyoum were accompanied by close family members during their two-year captivity as prisoners of war. Their Italian captors accorded the family decent treatment and it was during this time that Le'ul Ras Seyoum and the Duke of Aosta developed a friendship that would later aid the return of Le'ul Ras Seyoum and his family to Ethiopia upon the appointment of the Duke as Viceroy to Ethiopia. Furthermore, his friendship with the Viceroy enabled Le'ul Ras Seyoum to play an influential role in securing the release of 3,000 Ethiopian POWs being held in Italian Somaliland.
In December 1960, the Imperial Guard (Kebur Zabangna) launched a coup d'état and seized power in Ethiopia while the Emperor was on a visit to Brazil. Leul Ras Seyoum was among those who were machine gunned to death, he was 74 years old and was buried in Axum.
ስለ ራስ ከበደ መንገሻ ያለው እውነታም ከሓዲ እንደነበሩ ነው እዬተገለጸ ያለው። https://www.instagram.com/p/DSePToWF-JU/
#Ras Kebede Mengesha Atikem was one of the deserters to Fascist Italy, Ironic that his father was renowned veteran of Adw
ስለ ልዕልት ሮማንወርቅ ሐይለ ሥላሴ፣ https://en.wikipedia.org/wiki/Princess_Romanework እንዳስነበበን አጤው የበኹር ልጃቸውን ልዕልት ሮማንወርቅን ከወ/ሮ ወይኒቱ (አልታዬች) አመዴ ከተባሉ የመጀመሪያ ሚስታቸው እንደወለዷት ይገልጻል። ልዕልቲቱ ከባሌ ገዚ ደጃዝማች በዬነ መርዕድ ጋር እንደተጋቡ፡ ደጃዝማቹም የኋላኋላ በጣልያኖች ተማርከው እንደተገደሉ ይጠቅሳል። ልዕልቲቱ ከሌሎች መሳፍንት ጋር ተማርከው፡ በወቅቱ ኢትዮጵያዉያን ምርኮኞች ይታሰሩበት በነበረው በሳርዲኒያ አካባቢ በሚገኘው Asinara በተሰኜ ደሴት ታስረዋል። እሳቸው የሞቱት አጤው ወደ መንግስታቸው በተመለሱ ማግስት መሆኑንም አስነብቦናል። ይህም ብቻ ኣይደለም የእሳቸውንና የልጆቻቸውን አስከሬን በመመለስ ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ከንጉሳዉያን ቤተሰብ ጋር በክብር ለማሳረፍ ታስቦ ነበር። ነገር ግን በጣልያኖች እምቢተኝነት ይሁን ወይስ በአጤው የውስጥ ቦለቲካ ጥረቱ አለመቀጠል አልተሳካም። የአጤው ሁለተኛ ሚስትና ልጆቻቸው ነገርዬውን አልገፉበትም ይሆናል፡ ምን ያበሻ ነገር እንደሆን ምቀኝነት የሚበዛበት ነው!
ልዕልት ሮማንወርቅ ሐይለ ሥላሴ https://en.wikipedia.org/wiki/Princess_Romanework
After the end of the Second World War, the Italians were asked to return Princess Romanework's body, and those of her two younger sons to Ethiopia, where they would be interred in the Imperial family's crypt in the Holy Trinity Cathedral at Addis Ababa. However this was never actually carried out and the Princess remains buried in the Monumental Cemetery of Turin with her son Getachew. Her surviving sons were raised by her father the Emperor Haile Selassie, and her line is currently represented by her grandson Sebastyanos Beyene, who lives in Abingdon, England.
ሓቁ ይህንን እላይ የተገለጸውንም ያካተተ ሆኖ እያለ፡ በድጋሜ እንዲህ ብቻ እዬተባለ ነው።
Selam/ wrote:
23 Feb 2026, 13:29
የልጃቸውም ይሁን የሌሎቹ የመሳፍንቱ እሬሳ ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጣ አላደረጉም። ስለዚህ የዘርዓይን እሬሳ ብቻ ወደ ሃገሩ እንዲመለስ ድጋፍ ያላደረጉት ልክ የተለየ ሸር እንዳለበት አድርጎ መሳል መሰረት የሌለው ውሸት ነው።
አጤው ግን የልጃቸውና የልጅ ልጆቻቸው አስከሬን ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ከጠየቁ ዘንዳ፡ ብላታ ተስፋጽዮን ደረስ የጀግናውንና የቆፍጣናውን ወንድማቸውን የዘርአይን አስከሬን ወደ ትውልድ ቀየው ለመመለስ ጥረት ማድረጋቸውን ለምን በሞራል ደረጃ አልደገፉም የሚለው ጥያቄ፡ ፍትሓዊም ባህርያዊም ነው። ነገሩ ነው እንጂ ኤርትራዊው ተስፋጽዮን ደረስ የወንድማቸውን አስከሬን ሃገሩ እንዲገባ አድርገው አኩሪ ታሪክ ጽፈው አልፈዋል። አጤው ግን በሁለተኛዋ ሚስታቸውና ከሁለተኛ ሚስታቸው ከተወለዱ ልጆቻቸው እንቅፋትነት ይሁን ወይስ በሌላ ምክንያት ከመጀመሪያ ሚስታቸው የወለዷትን የበኵር ልጃቸውን ከነ ልጆቿ ጣልያን ሃገር እንድትቀበር ትተዋታል። ሲጀመር ሮማንወርቅ ካሏት ታዲያ ፋሽስቶቹ "የኛ ወርቅ" ናት ብለዋት ይሆንን? አጤው የተሳሳቱት “ሸዋወርቅ” ወይም “ጦቢያወርቅ” ማለት ነበረባቸው የበዅር ልጃቸውን ብለን አንባቢን ፈገግታ እንሸልማ!

ሲጠቃለል፡ - ዘርአይ ኤርትራ ውስጥ ሲያድግና ሲማር ኢትዮጵያ ውስጥም በነበረበት ወቅት ጸሓይ የሞቀውንና ሃገር ያወቀውን የፋሽቶችን ግፍ አላዬም አላስተዋለም ለማለት አይቻልም። ይህ ወጣት ገና በለጋ ዕድሜው ነው ያን ጀብዱ በጣልያን ሃገር በገዛ አደባባያቸው የፈጸመው። የተሰዋው በ24 ዓመቱ መሆኑን ግምት ውስጥ ስናስገባ፡ ልጁን ቆፍጣናነትና ለአድልዎና ለእብሪት ቦታ የማይሰጥ ደፋር አንበሳ እንደነበር ለመገመት ይቻላል። ለዚህም ፍትሓዊ ወኔው በገብረሚካኤላዊ ካቶሊካዊ ስነምግባር ታንጾ ያደገ መሆኑ ረድቶታል። በመጨረሻ የህይወት ዘመኑም ከአስተማሪው ከአባ ፕሮስፐሮ ጋር ተወያይቶ ማለፉ ምን ያህል ዕድለኛና ጸሎተኛም እንደነበር ለመገመት ይቻላል።

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Meleket » 24 Feb 2026, 09:53

እታች የቀረበው በወቅቱ የወጣዉ ሪፖርት ወይም ጽሑፉ እንደሚያመለክተው “ኢትዮጵያ” ዬሚለው ቃል ኣንድም ግዜ አለመጠቀሱን ነው። ያኔ “አቢሲንያ” እንጂ “ኢትዮጵያ” አትታወቅም ነበር። ጸሓፊዎቹም በቅጡ ምርምር አለማድረጋቸው እንጂ ታሪኩን እዬተረኩለት ያለው ወጣት ከኤርትራ የፈለቀ መሆኑን በዘገቡ ነበር። ምክንያቱም ያኔ “ኤርትራ” ምንም እንኳን በቀኝ ግዛት ስር ብትሆንም ትታወቅ ነበርና!

የያኔዋ ኣቢሲንያ ያአሁኖቹን ኤርትራና ኢትዮጵያን የሚያጠቃልል ከነበረ፡ የአሁኖቹ ኤርትራና ኢትዮጵያ ዘርአይን ቢያከብሩትና ቢያሞግሱት አግባብነት አለው በሚለው ሓቅ ሁላችን እንስማማበታለን።

ቁምነገሩ አሁንም ኤርትራና ኢትዮጵያ እንደ ዘርአይ ደረስ የመሳሰሉ ለክብራቸው የሚቆሙ ጀግኖችን ማፍራትም ይገባቸዋል የሚለው ጉዳይ መሆን ይገባዋል።። በታሪክ ብቻ መነገድ ስለማይቻል፡ በድሮ በሬም ማረስ ለማይቻል።

Selam/ wrote:
24 Feb 2026, 08:04
....
- ዘርዓይ ደረስ ወደ ሃገሩ እንዲመለስ ትዕዛዝ ተሰጥቶት ተርሚኒ ስቴሽን ሲደርስ ከኢትዮጵያ ተሰርቆ ሮም ከተማ የተተከለውን የሞዓ አንበሳ ሃውልት ፣ ዘውድና የዶጋሊን መታሰቢያ ሲያይ በጣም ተበሳጭቶ ለሃውልቱና ለዘውዱክብር እንደሰጠ፣ ፋሺስት ጣልያንን እንደሰደበና የኢትዮጵያንና የንጉሡን ስም ከፍ እንዳደረገ ተዘግቧል። በዚህም የተነሳ ረብሻ እንደተነሳ ፅሁፉ የዘርዓይን ታሪክ ዘጋቢ አቶ ሒዳት በርሃነን ጠቅሶ ዘግቧል። የታይምስ ጋዜጣም ሆነ አቶ ተስፋፅዮን ደረስም ለንጉሡ በፃፉት ደብዳቤ ላይ ያሰፈሩት ክስተት ይኸው ነው።
....


ስለዚህ በታሪክ መዛግብት በግልፅ እንደሰፈረው፣ ዘርዓይ የተፋለመው በቅድሚያ ለጥቁር ህዝቦች መብትና ለኢትዮጵያና ለንጉሱ ክብር ነው። አረረም መረረም ይኸንን ሀቅ መደፍጠጥ ወይንም በአዲስ አፈ ታሪክ ማድበስበስ አይቻልም። ኢትዮጵያ ከ1937 ዓ ም ጀምሮ ዘርዓይን ታከብረዋለች ታወድሰዋለች፣ ኤርትራም ይኸንኑ ብታደርግ ለእሱ ድርብ ክብር ነው። ግን ታሪኩን ማጣመም ግብዝነትና ሃጥያት ነው።
...

Selam/
Senior Member
Posts: 17269
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Selam/ » 24 Feb 2026, 15:41

አቶ መለከት
የታሪኩን አስኳል ምንም ሳትነካው ዳር ዳሩን እየተሽከረከርክ አሳርህን በላህ።

አይዞህ አትሽኮርመም፣ “አዎ ዘርዓይ ደረስ ለሞዓ አንበሳ፣ ለዙፋኑ፣ ለንጉሱና ለኢትዮጵያ ወይንም ለአቢሲኒያ ክብር ስል ተርሚኒ ስቴሽን ተፋልሟል” በልና ያበጠው ይፈንዳ።

Meleket wrote:
24 Feb 2026, 09:53
እታች የቀረበው በወቅቱ የወጣዉ ሪፖርት ወይም ጽሑፉ እንደሚያመለክተው “ኢትዮጵያ” ዬሚለው ቃል ኣንድም ግዜ አለመጠቀሱን ነው። ያኔ “አቢሲንያ” እንጂ “ኢትዮጵያ” አትታወቅም ነበር። ጸሓፊዎቹም በቅጡ ምርምር አለማድረጋቸው እንጂ ታሪኩን እዬተረኩለት ያለው ወጣት ከኤርትራ የፈለቀ መሆኑን በዘገቡ ነበር። ምክንያቱም ያኔ “ኤርትራ” ምንም እንኳን በቀኝ ግዛት ስር ብትሆንም ትታወቅ ነበርና!

የያኔዋ ኣቢሲንያ ያአሁኖቹን ኤርትራና ኢትዮጵያን የሚያጠቃልል ከነበረ፡ የአሁኖቹ ኤርትራና ኢትዮጵያ ዘርአይን ቢያከብሩትና ቢያሞግሱት አግባብነት አለው በሚለው ሓቅ ሁላችን እንስማማበታለን።

ቁምነገሩ አሁንም ኤርትራና ኢትዮጵያ እንደ ዘርአይ ደረስ የመሳሰሉ ለክብራቸው የሚቆሙ ጀግኖችን ማፍራትም ይገባቸዋል የሚለው ጉዳይ መሆን ይገባዋል።። በታሪክ ብቻ መነገድ ስለማይቻል፡ በድሮ በሬም ማረስ ለማይቻል።

Selam/ wrote:
24 Feb 2026, 08:04
....
- ዘርዓይ ደረስ ወደ ሃገሩ እንዲመለስ ትዕዛዝ ተሰጥቶት ተርሚኒ ስቴሽን ሲደርስ ከኢትዮጵያ ተሰርቆ ሮም ከተማ የተተከለውን የሞዓ አንበሳ ሃውልት ፣ ዘውድና የዶጋሊን መታሰቢያ ሲያይ በጣም ተበሳጭቶ ለሃውልቱና ለዘውዱክብር እንደሰጠ፣ ፋሺስት ጣልያንን እንደሰደበና የኢትዮጵያንና የንጉሡን ስም ከፍ እንዳደረገ ተዘግቧል። በዚህም የተነሳ ረብሻ እንደተነሳ ፅሁፉ የዘርዓይን ታሪክ ዘጋቢ አቶ ሒዳት በርሃነን ጠቅሶ ዘግቧል። የታይምስ ጋዜጣም ሆነ አቶ ተስፋፅዮን ደረስም ለንጉሡ በፃፉት ደብዳቤ ላይ ያሰፈሩት ክስተት ይኸው ነው።
....


ስለዚህ በታሪክ መዛግብት በግልፅ እንደሰፈረው፣ ዘርዓይ የተፋለመው በቅድሚያ ለጥቁር ህዝቦች መብትና ለኢትዮጵያና ለንጉሱ ክብር ነው። አረረም መረረም ይኸንን ሀቅ መደፍጠጥ ወይንም በአዲስ አፈ ታሪክ ማድበስበስ አይቻልም። ኢትዮጵያ ከ1937 ዓ ም ጀምሮ ዘርዓይን ታከብረዋለች ታወድሰዋለች፣ ኤርትራም ይኸንኑ ብታደርግ ለእሱ ድርብ ክብር ነው። ግን ታሪኩን ማጣመም ግብዝነትና ሃጥያት ነው።
...

Selam/
Senior Member
Posts: 17269
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Selam/ » 24 Feb 2026, 17:03

Inauguration of The Lion of Judah at the Addis railway station in 1929




The Lion of Judah at the Dogali War Memorial in Rome, before its restitution




The Lion of Judah after its restitution to Ethiopia

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Meleket » 25 Feb 2026, 03:03

Selam/ wrote:
24 Feb 2026, 09:49
አቶ መለከት
በል በነካ እጅህ ወደ ዋናው ርዕስ ተመለስና እኤአ ጁን 14, 1938 ተርሚኒ ስቴሽን ላይ ምን እንደፈጠረ በዝርዝር አስረዳን?
በገብረሚካኤላዊ ካቶሊካዊ ስነምግባር ዬታነጸው ዘርአይ ደረስ ባባቶቹ ወኔ ተገፋፍቶ እኤአ ጁን 14, 1938 ተርሚኒ ስቴሽን ላይ ለክብሩ ሲል የፈጸመው ጀብድ በበርካታ ሃገራት ዜጎች ተተርኳል። ኤርትራዊው ተስፋዬ ገብረኣብ ከጥልቅ ምርምር በኋላ ሁኔታውን እንዲህ አድርጎ ከሽኖ አቅርቦልናል። ክብር ለጀግናው ዘርአይ ደረስ እና ለብርቁ ደራሲና ተመራማሪ ተስፋዬ ገብረኣብ እያልን፡ በቀይ ዘመን ገጽ 107 ጀምሮ ያካፈለንን ታሪካዊ ሓቅ ይሀው አጋርተናል።
በዘርዓይ ደረስ በኩል ቃላቸውን ከሰጡ የኢትዮጵያ ፊውዳሎች መካከል የራስ መንገሻ ስዩም ቤተሰቦች የሚጠቀሱ ናቸው። ዘርዓይ ደረስ በኢጣልያ ቆይታው በሙሶሊኒ መንግስት በተሻለ ክብር የተያዘ ሰው እንደነበር ይታወቃል። ማለትም በኑሮ ደረጃ በምቾት የተያዘ ነበር። በኢጣልያ ቋንቋ እና ባህል ስር ማደጉ የሮማ ቆይታውን የቀለለ አድርጎለታል። እውቀቱ ድፍረት ሰጥቶታል። የሙሶሊኒ አስተርጓሚ መሆኑ ያስገኘለት ክብር እንጂ ከአካባቢው ዘወር ቢል እንደ ሌሎች ጥቁሮች በዝቅተኛ ደረጃ እንደሚስተናገድ ያውቃል። በአንድ አመት የሮማ ከተማ ቆይታው ክብረነክ የሆኑ ጉዳዮች ሲገጥሙት አምባጓሮ ያነሳ እንደነበር መረጃዎች አሉ። እነዚህም ተራ ጉዳዮች ናቸው። ለአብነት በኒኬል ጣሳ ሻይ ሲሰጡት “በብርጭቆ ይሰጠኝ” ብሎ ተደባድቧል። በዚህ መልኩ በስራ ገበታው ላይ ሳለ ታሪካዊቷ እለት ከተፍ አለች።

በዚያን ቀን በሮማ አደባባይ የተፈጠረው ወዲህ ነው።

በኢጣልያ የቅኝ ግዛት አገራት ሚኒስቴር መስሪያ ቤት የዘርዓይ ደረስ ቀጥተኛ አለቃ ኮማንዳቶሬ እስኩንድሪ ይባል ነበር። ኢጣልያ ኢትዮጵያን በተቆጣጠረች ሰሞን ለስድስት ወራት የመቐለ ከተማ ገዢ ሆኖ ሰርቷል። በዚያን ወቅት ደጃች በየነ የተባለ ሹመት እና ሽልማት የተመኘ ትግራዋይ አንድ ጎራዴ በስጦታ ያበረክትለታል። ጎራዴዋ ላይ “ራስ አሉላ አባነጋ” የሚል ጽሁፍ በግእዝ ቋንቋ ተቀርጾበት እንደነበር ይነገራል። በዚህም ኮማናዳቶሬ እስኩንድሪ ጎራዴውን እንደ ቅርስ በመቁጠር ለራሱ አስቀረው። ወደ ሮማ ሲመለስም በቢሮው ከዱቼ ሙሶሊኒ ምስል ስር ያንጠለጥለዋል።

በዚህ መካከል ኮማንዳቶሬ ስኩንድሪ ለአስቸኳይ ስራ ወደ ናፖሊ ተላከ። የታዘዘው ስራ ወደ አፍሪቃ የሚሄዱ ወታደሮችን ናፖሊ ወደብ ላይ ተገኝቶ እንዲሸኝ ነበር። ናፖሊ ሲደርስ ግን ለተመሳሳይ ተግባር ላልተወሰነ ጊዜ ናፖሊ እንዲቆይ ታዘዘ። በዚህ ጊዜ ጎራዴዋን እንዲልክለት ለዘርዓይ ደረስ የቴሌግራም መልእክት ይልካል። በዚሁ ጊዜ ደግሞ ዘርዓይ ደረስ ባለቤቱን እና ቤተሰቡን ለማየት የሁለት ወራት እረፍት አግኝቶ ወደ አስመራ ለመጓዝ የተዘጋጀበት ጊዜ ነበር። ስለዚህ የኮማንዳቶሬውን ጎራዴ ራሱ ይዞ ለመሄድ ይስማማሉ። ዘርዓይ ጥቁር እንደመሆኑ ጎራዴውን ይዞ እንዲንቀሳቀስ የፈቃድ ወረቀት ጭምር ከሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ተሰጠው። በዚህ ወቅት በዘርዓይ ደረስ ጭንቅላት ውስጥ ሌላ የተለየ አሳብ ሊኖር እንደማይችል ግልጽ ነበር።

ማክሰኞ ሰኔ 14 ቀን 1938 ሻንጣውን እና ጎራዴውን ይዞ ከቤቱ ወጣ። ጎራዴውን ናፖሊ ላይ ለኮማንዳቶሬ ሰጥቶ ጉዞውን ወደ ኤርትራ ለመቀጠል ነበር አሳቡ። የሁለት ወራት የኤርትራ እረፍቱን ጨርሶ ሓምሌ 25 1938 ወደ ሮማ እንደሚመለስም ይጠበቅ ነበር።

ዘርዓይ ደረስ ሻንጣውን ባቡር ጣቢያው አድርሶ ሲያበቃ፣ የባቡሩ መነሻ ሰአት እስኪደርስ ጎራዴውን እንደታጠቀ ለመናፈስ ተነሳ። በቅድሚያ ማሪያ ለውዳ ዘንድ ጎራ አለ። እዚያ ጥቂት ቀማምሶ ተጨዋውቶ ሲያበቃ፤ በፕረንቺ ፒያሳ ዲ ፒያሞንቴ ጎዳና ላይ በእግሩ አዘገመ። በጎዳናዎቹ ላይ ጸጥታ አስከባሪዎች የሚዘዋወሩ ቢሆንም፣ ጎራዴ በመታጠቁ ምክንያት ዘርዓይ ደረስን አስቁመው አልጠየቁትም። ቢጠይቁትም የፈቃድ ወረቀት ነበረው። ዘርዓይ ደረስ ፒያሳ ኢዜድራ ሲደርስ በተለየ መልኩ የሰዎች ብዛት ተመለከተ። ይህ አደባባይ ቺንኩዌ ቼንቶ (500) ተብሎም ይታወቃል። ይህን ስያሜ ያገኘው በራስ አሉላ አባነጋ መሪነት ዶጋሊ ኤርትራ ላይ ለተገደሉ 500 የኢጣልያ ወታደሮች የተተከለላቸው የመታሰቢያ ሃውልት ነበር። በዚያን እለት በዚህ አደባባይ ሰዎች የበረከቱት ከአዲሳባ ተጭኖ የመጣውን “የይሁዳ አንበሳ” የተባለውን ሃውልት ለመጎብኘት ነበር። በመጤው ሃውልት ግራና ቀኝ በጨርቅ ላይ ሃውልቱን የሚያጥላላ ጽሁፎች ይነበባሉ።

ዘርዓይ ደረስ እዚህ ትርኢት ቦታ ሲደርስ እንደማንኛው ጎብኚ ተጠግቶ ለመመልከት ፈለገ ወይም ሞከረ። ማለትም ጎራዴውን እንደታጠቀ ወደ ሃውልቶቹ ሲያመራ የተዘዋዋሪ ጸጥታ አስከባሪዎችን ትኩረት መሳብ ቻለ። በሃውልቱ ዙሪያ ተረኛ ጥበቃ የነበረው ማርሻሎ ሉካፖ ዲ ፋንተሪዮ ማሪዮ ኢሶ የተባለ የበታች ሹም ሻምላ በታጠቁ ሶስት ወታደሮች ታጅቦ በአካባቢው እየተዘዋወረ ስነስርአት በመቆጣጠር ላይ ነበር። ዘርዓይ ወደ ሃውልቱ ሲያቀና ማርሻሎ ማርዮ አስቆመው። እናም እንዲህ አለው፣

“ሃውልቱን ለማየት ላንተ የተፈቀደ አይደለም። ወደዚያ ሂድ!”

ዘርአይ ደረስ በአንድ አመት የሮማ ቆይታው እንዲህ ያሉ የትእቢትና የንቀት መስተንግዶችን ታግሶ አላለፈም። በካፊቴሪያዎች በቡጢ ተቀጣቅጧል። እየደበደበና እየተደበደበ ክብሩን አስጠብቆ የቆየ ሰው ነበር። ሲናገር ወደ ሁዋላ አይልም። እናም የማርሻሎን የንቀት ንግግር አንገቱን ደፍቶ ሊያልፈው እንደማይችል ግልጽ
ቢሆንም፤ በርጋታ መልሶ ጠየቀው፣

“እናንተ የምታዩትን እኔ የማላየው በምን ምክንያት ነው?”

“ማየት አትችልም ተብለሃል። መንገድህን ቀጥል!”

“ለምንድነው ማየት የማልችለው?”

“ማየት አትችልም አልኩህ። አበቃ!”

“ሰዎች ሁሉ እያዩ ነው። እኔም ማየት እችላለሁ።”

የዘርዓይ ደረስ ድፍረት እና ድርቅና በሮማ ያልተለመደ ነበር።


አንድ ጥቁር አፍሪቃዊ በሮማ ፖሊስ እና ወታደር ፊት በዚህ መልኩ ሊገዳደር እንደሚችል ማሰብ እንኳ የሚቻል አልነበረም። በዘርዓይ ድፍረት የተገረመው የበታች ሹም፣ ዘርዓይ ደረስን ትእግስት ሊፈታተን የሚችል ከቆዳ ቀለም ጋር የተያያዘ ስድብ እንደሰነዘረ ይታመናል። የዘርዓይ ደረስ እና የማርሻሎ ማሪዮን እሰጥ አገባ ሲቪሎች እና ወታደሮች ከበው ይሰሙ ነበር። ማርሻሎ ማርዮ የሰነዘራቸው ስድቦች በትክክል ያልተመዘገቡ ቢሆንም፤ ታሪክ ጸሃፍት ደጋግመው የሚጠቅሱት አባባል ግን፣ “አንበሳው የጀግናዋ ተኩላ አገልጋይ አሽከር ሆኗል። አሽከርነቱን የሚያገኘውም ንጽህናውን ያሻሻለ እንደሆን ነው!” የሚለው ነው።

በዚህ ንግግር ውስጥ “ንጽህናውን ካሻሻለ” የሚለው ክብረ ነክ ቃል ዘርዓይ ደረስ ጎራዴውን እንዲመዠርጥ እንዳደረገው መገመት ይቻላል። ዘርዓይ ጎራዴውን መዞ በመጀመሪያው ስንዘራ ማርሻሎ ማርዮን ከልቡ በታች አገኘው። በነፋስ ፍጥነት ደገመው። ወደ አጃቢዎቹም ሰነዘረ። በዚያችው ቅጽበት የአጸፋ ምላሽ የሰነዘረበት እንኳ ሳይገኝ አጣደፋቸው። ቦታው በግርግር ታመሰ። ጎብኚዎች እየወደቁ እየተነሱ፣ እየረገጡና እየተረገጡ ተተራምሰው እግራቸው ወደመራቸው አግጣጫ ተፈተለኩ። በቅጽበት ውስጥ ሞተረኛ ፖሊሶች አደባባዩን ቢከቡም፣ ተኩስ ከተለያየ አግጣጫ ሮማ ከተማን ቀወጣት። “አንድ ጥቁር ሰው በጎራዴ ሰው ጨረሰ” የሚል ወሬ እንደሰደድ እሳት ተቀጣጥሎ ሽብር ሆነ። ዘርዓይ ደረስ የትም አልሄደም። ከአደባባዩ ፈቀቅ አላለም። “ልብ ያለህ ተጠጋኝ!” እያለ ሲፎክር ግን ተሰምቷል። ደፍሮ የሚጠጋው ግን አልተገኘም። የአይን ምስክሮች እንደገለጹት ዘርዓይ ደረስ ደም የተነከረ ጎራዴውን እየወዘወዘ፣ ሰውነቱ ተነፍቶ፣ አውሬ መስሎ ታይቷል። ለሰአታት ያህል ተኩስ የቀጠለ ሲሆን፤ ምን እንደተፈጠረ በትክክል እስኪታወቅ ድረስ ሮማ ፒያሳ ተተራምሳለች።

በመጨረሻ ሞተረኛ ታጣቂዎች በሁለት አግጣጫ ተኩስ ከፈቱበት። ዘርዓይ ደረስ ተመቶ ወደቀ። ቀጣዩ ተግባር ቁስለኞችን ወደ ሆስፒታል ማጓጓዝ ነበር። በወቅቱ ዜናው ትኩረት መሳቡ አልቀረም። የአውሮፓ ራድዮና ጋዜጦች ጉዳዩን በሚመቻቸው መልኩ ዘግበውታል። “MESSAGGERO DI ROMA” የተባለው ጋዜጣ ሰኔ 15 1938 እትሙ እንዲህ ሲል አሰፈረ፣
ዘርዓይ ደረስ የተባለ ሓዘጋ የተወለደ እብድ ኤርትራዊ ሰኔ 13 1938 ከበታች ሹም ማርሻሎ ካፖ ዲ ፋንታሪዮ ማርዮ እና ከጸጥታ አስከባሪ ፖሊሶች ጋር ተጋጭቶ ጥቂት ሰዎች አቁስሎ እሱም በሽጉጥ ጥይት ተመቶ ሁሉም በፖሊክሊኒክ ሆስፒታል ይገኛሉ። ቁስለኞቹ በቅርብ ቀን ድነው እንደሚወጡ ተስፋ አለን።

ሲልቪያ ፓንክረስት ከእንግሊዝ አገር ዜናውን በተለየ መልኩ አቀረበችው። በሳምንታዊ የግል ጋዜጣዋ እንዲህ ስትል አሰፈረች፣
ስሙ ዘርአይ ደረስ ይባላል። እድሜው 22 ሲሆን፤ ትውልዱ ከኤርትራ (አስመራ) ነው። ማክሰኞ ሰኔ 13 1938 በሮማ ከተማ ታላቅ ጀብዱ ሰርቷል። ይህ ወጣት የፋሽስትን አገዛዝ የሚቃወምና የሚያወግዝ ልበ ሙሉ ጀግና ነበር።

ግጭቱ በደረሰበት እለት ሙሶሊኒ በፖሊክሊኒኮ ሆስፒታል በመገኘት ቁስለኞችን ጎብኝቷል። ዘርዓይ ደረስንም ለአፍታ አይቶታል። የግጭቱ መነሻ የሆነው ማርሻሎ ሉኮ ሆስፒታል ከደረሰ በሁዋላ ህይወቱ በማለፏ ሜዳሊያ እንዲሸለም ታዞለታል። ዘርዓይ ድርጊቱን የፈጸመው በአእምሮ ህመም ምክንያት መሆኑ በመዘገቡ ጉዳዩ በዚያው መንገድ ተያዘ። ዘርዓይ በወቅቱ የአእምሮ መታወክ ደርሶበት እንደነበር ጠቅሶ ይቅርታ እንዲጠይቅም በሆስፒታሉ ሃኪሞች አሳብ ቀርቦለት ነበር። ዘርዓይ ደረስ ግን “የአንጎል መታወክ ደርሶብኝ ነው በመንገድ ላይ አምባጓሮ ያስነሳሁት” የሚለው ቃል ላይ ለመፈረም ፈቃደኛ ሳይሆን ቀረ። . . .

Selam/ wrote:
24 Feb 2026, 15:41
አቶ መለከት
የታሪኩን አስኳል ምንም ሳትነካው ዳር ዳሩን እየተሽከረከርክ አሳርህን በላህ።

አይዞህ አትሽኮርመም፣ “አዎ ዘርዓይ ደረስ ለሞዓ አንበሳ፣ ለዙፋኑ፣ ለንጉሱና ለኢትዮጵያ ወይንም ለአቢሲኒያ ክብር ስል ተርሚኒ ስቴሽን ተፋልሟል” በልና ያበጠው ይፈንዳ
ያለምንም እብጠትና ፍንዳታ ታሪኩን አጋርተናል። እላይ በተመዘገቡት ጽሑፎችና የወቅቱ ሪፖርቶች ውስጥ “ኢትዮጵያ” የምትለውን ቃል በፍጹም አላዬንም። ወዳጃችን Selam/ አቢሲንያ ከሚለው ቃል በማስታከክ “ኢትዮጵያ” የሚለውን ኋላ የመጣ የሃገር ስም ለመሰካት እና ለመሰንቀር ዳርዳሩን ሳትሽከረከሪና አሳርሽን ሳትበይ የግል ኢትዮጵያዊ እይታሽን በማጋራትሽ፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር፡ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው።

Selam/
Senior Member
Posts: 17269
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Selam/ » 25 Feb 2026, 05:55

አቶ መለከት
ሁኔታው ከሆነ በኋላ በድርሰት መልክ የተፃፈውን መረጃ ገልብጠህና አጠፋፍጠህ ማቅረብህ ግሩም ነው።

ሆኖም የታይምስ ጋዜጣ የረብሻው ዕለት ያተተውን ይዘት እንዲሁም ራሱ የዘርዓይ ደረስ ወንድም ለንጉሡ በፃፈው ደብዳቤ ላይ የዘገበውን እውነተኛ ክስተት በድጋሚ መግደፍህ የታሪኳን አስኳሏል ከመጠንቆል ይልቅ ዙሪያውን በስነ-ፅሁፍ ሃረግ jargon ለማሰማመር መምረጥህን ያሳብቅብሃል።

በተጨማሪ “ጣልያኖች አቢሲኒያ ነው ያሉትና ኢትዮጵያ የሚባል ስም አትጥራ” ባልከኝ ዕኩል አቅም ፣ ለምን አቶ ተስፋፅዮን ደረስ ለንጉሡ ሲፅፍ “ኢትዮጵያ” ብሎ እንደ ከተበ አስረዳኝ።





Meleket wrote:
25 Feb 2026, 03:03
Selam/ wrote:
24 Feb 2026, 09:49
አቶ መለከት
በል በነካ እጅህ ወደ ዋናው ርዕስ ተመለስና እኤአ ጁን 14, 1938 ተርሚኒ ስቴሽን ላይ ምን እንደፈጠረ በዝርዝር አስረዳን?
በገብረሚካኤላዊ ካቶሊካዊ ስነምግባር ዬታነጸው ዘርአይ ደረስ ባባቶቹ ወኔ ተገፋፍቶ እኤአ ጁን 14, 1938 ተርሚኒ ስቴሽን ላይ ለክብሩ ሲል የፈጸመው ጀብድ በበርካታ ሃገራት ዜጎች ተተርኳል። ኤርትራዊው ተስፋዬ ገብረኣብ ከጥልቅ ምርምር በኋላ ሁኔታውን እንዲህ አድርጎ ከሽኖ አቅርቦልናል። ክብር ለጀግናው ዘርአይ ደረስ እና ለብርቁ ደራሲና ተመራማሪ ተስፋዬ ገብረኣብ እያልን፡ በቀይ ዘመን ገጽ 107 ጀምሮ ያካፈለንን ታሪካዊ ሓቅ ይሀው አጋርተናል።
በዘርዓይ ደረስ በኩል ቃላቸውን ከሰጡ የኢትዮጵያ ፊውዳሎች መካከል የራስ መንገሻ ስዩም ቤተሰቦች የሚጠቀሱ ናቸው። ዘርዓይ ደረስ በኢጣልያ ቆይታው በሙሶሊኒ መንግስት በተሻለ ክብር የተያዘ ሰው እንደነበር ይታወቃል። ማለትም በኑሮ ደረጃ በምቾት የተያዘ ነበር። በኢጣልያ ቋንቋ እና ባህል ስር ማደጉ የሮማ ቆይታውን የቀለለ አድርጎለታል። እውቀቱ ድፍረት ሰጥቶታል። የሙሶሊኒ አስተርጓሚ መሆኑ ያስገኘለት ክብር እንጂ ከአካባቢው ዘወር ቢል እንደ ሌሎች ጥቁሮች በዝቅተኛ ደረጃ እንደሚስተናገድ ያውቃል። በአንድ አመት የሮማ ከተማ ቆይታው ክብረነክ የሆኑ ጉዳዮች ሲገጥሙት አምባጓሮ ያነሳ እንደነበር መረጃዎች አሉ። እነዚህም ተራ ጉዳዮች ናቸው። ለአብነት በኒኬል ጣሳ ሻይ ሲሰጡት “በብርጭቆ ይሰጠኝ” ብሎ ተደባድቧል። በዚህ መልኩ በስራ ገበታው ላይ ሳለ ታሪካዊቷ እለት ከተፍ አለች።

በዚያን ቀን በሮማ አደባባይ የተፈጠረው ወዲህ ነው።

በኢጣልያ የቅኝ ግዛት አገራት ሚኒስቴር መስሪያ ቤት የዘርዓይ ደረስ ቀጥተኛ አለቃ ኮማንዳቶሬ እስኩንድሪ ይባል ነበር። ኢጣልያ ኢትዮጵያን በተቆጣጠረች ሰሞን ለስድስት ወራት የመቐለ ከተማ ገዢ ሆኖ ሰርቷል። በዚያን ወቅት ደጃች በየነ የተባለ ሹመት እና ሽልማት የተመኘ ትግራዋይ አንድ ጎራዴ በስጦታ ያበረክትለታል። ጎራዴዋ ላይ “ራስ አሉላ አባነጋ” የሚል ጽሁፍ በግእዝ ቋንቋ ተቀርጾበት እንደነበር ይነገራል። በዚህም ኮማናዳቶሬ እስኩንድሪ ጎራዴውን እንደ ቅርስ በመቁጠር ለራሱ አስቀረው። ወደ ሮማ ሲመለስም በቢሮው ከዱቼ ሙሶሊኒ ምስል ስር ያንጠለጥለዋል።

በዚህ መካከል ኮማንዳቶሬ ስኩንድሪ ለአስቸኳይ ስራ ወደ ናፖሊ ተላከ። የታዘዘው ስራ ወደ አፍሪቃ የሚሄዱ ወታደሮችን ናፖሊ ወደብ ላይ ተገኝቶ እንዲሸኝ ነበር። ናፖሊ ሲደርስ ግን ለተመሳሳይ ተግባር ላልተወሰነ ጊዜ ናፖሊ እንዲቆይ ታዘዘ። በዚህ ጊዜ ጎራዴዋን እንዲልክለት ለዘርዓይ ደረስ የቴሌግራም መልእክት ይልካል። በዚሁ ጊዜ ደግሞ ዘርዓይ ደረስ ባለቤቱን እና ቤተሰቡን ለማየት የሁለት ወራት እረፍት አግኝቶ ወደ አስመራ ለመጓዝ የተዘጋጀበት ጊዜ ነበር። ስለዚህ የኮማንዳቶሬውን ጎራዴ ራሱ ይዞ ለመሄድ ይስማማሉ። ዘርዓይ ጥቁር እንደመሆኑ ጎራዴውን ይዞ እንዲንቀሳቀስ የፈቃድ ወረቀት ጭምር ከሚኒስትር መስሪያ ቤቱ ተሰጠው። በዚህ ወቅት በዘርዓይ ደረስ ጭንቅላት ውስጥ ሌላ የተለየ አሳብ ሊኖር እንደማይችል ግልጽ ነበር።

ማክሰኞ ሰኔ 14 ቀን 1938 ሻንጣውን እና ጎራዴውን ይዞ ከቤቱ ወጣ። ጎራዴውን ናፖሊ ላይ ለኮማንዳቶሬ ሰጥቶ ጉዞውን ወደ ኤርትራ ለመቀጠል ነበር አሳቡ። የሁለት ወራት የኤርትራ እረፍቱን ጨርሶ ሓምሌ 25 1938 ወደ ሮማ እንደሚመለስም ይጠበቅ ነበር።

ዘርዓይ ደረስ ሻንጣውን ባቡር ጣቢያው አድርሶ ሲያበቃ፣ የባቡሩ መነሻ ሰአት እስኪደርስ ጎራዴውን እንደታጠቀ ለመናፈስ ተነሳ። በቅድሚያ ማሪያ ለውዳ ዘንድ ጎራ አለ። እዚያ ጥቂት ቀማምሶ ተጨዋውቶ ሲያበቃ፤ በፕረንቺ ፒያሳ ዲ ፒያሞንቴ ጎዳና ላይ በእግሩ አዘገመ። በጎዳናዎቹ ላይ ጸጥታ አስከባሪዎች የሚዘዋወሩ ቢሆንም፣ ጎራዴ በመታጠቁ ምክንያት ዘርዓይ ደረስን አስቁመው አልጠየቁትም። ቢጠይቁትም የፈቃድ ወረቀት ነበረው። ዘርዓይ ደረስ ፒያሳ ኢዜድራ ሲደርስ በተለየ መልኩ የሰዎች ብዛት ተመለከተ። ይህ አደባባይ ቺንኩዌ ቼንቶ (500) ተብሎም ይታወቃል። ይህን ስያሜ ያገኘው በራስ አሉላ አባነጋ መሪነት ዶጋሊ ኤርትራ ላይ ለተገደሉ 500 የኢጣልያ ወታደሮች የተተከለላቸው የመታሰቢያ ሃውልት ነበር። በዚያን እለት በዚህ አደባባይ ሰዎች የበረከቱት ከአዲሳባ ተጭኖ የመጣውን “የይሁዳ አንበሳ” የተባለውን ሃውልት ለመጎብኘት ነበር። በመጤው ሃውልት ግራና ቀኝ በጨርቅ ላይ ሃውልቱን የሚያጥላላ ጽሁፎች ይነበባሉ።

ዘርዓይ ደረስ እዚህ ትርኢት ቦታ ሲደርስ እንደማንኛው ጎብኚ ተጠግቶ ለመመልከት ፈለገ ወይም ሞከረ። ማለትም ጎራዴውን እንደታጠቀ ወደ ሃውልቶቹ ሲያመራ የተዘዋዋሪ ጸጥታ አስከባሪዎችን ትኩረት መሳብ ቻለ። በሃውልቱ ዙሪያ ተረኛ ጥበቃ የነበረው ማርሻሎ ሉካፖ ዲ ፋንተሪዮ ማሪዮ ኢሶ የተባለ የበታች ሹም ሻምላ በታጠቁ ሶስት ወታደሮች ታጅቦ በአካባቢው እየተዘዋወረ ስነስርአት በመቆጣጠር ላይ ነበር። ዘርዓይ ወደ ሃውልቱ ሲያቀና ማርሻሎ ማርዮ አስቆመው። እናም እንዲህ አለው፣

“ሃውልቱን ለማየት ላንተ የተፈቀደ አይደለም። ወደዚያ ሂድ!”

ዘርአይ ደረስ በአንድ አመት የሮማ ቆይታው እንዲህ ያሉ የትእቢትና የንቀት መስተንግዶችን ታግሶ አላለፈም። በካፊቴሪያዎች በቡጢ ተቀጣቅጧል። እየደበደበና እየተደበደበ ክብሩን አስጠብቆ የቆየ ሰው ነበር። ሲናገር ወደ ሁዋላ አይልም። እናም የማርሻሎን የንቀት ንግግር አንገቱን ደፍቶ ሊያልፈው እንደማይችል ግልጽ
ቢሆንም፤ በርጋታ መልሶ ጠየቀው፣

“እናንተ የምታዩትን እኔ የማላየው በምን ምክንያት ነው?”

“ማየት አትችልም ተብለሃል። መንገድህን ቀጥል!”

“ለምንድነው ማየት የማልችለው?”

“ማየት አትችልም አልኩህ። አበቃ!”

“ሰዎች ሁሉ እያዩ ነው። እኔም ማየት እችላለሁ።”

የዘርዓይ ደረስ ድፍረት እና ድርቅና በሮማ ያልተለመደ ነበር።


አንድ ጥቁር አፍሪቃዊ በሮማ ፖሊስ እና ወታደር ፊት በዚህ መልኩ ሊገዳደር እንደሚችል ማሰብ እንኳ የሚቻል አልነበረም። በዘርዓይ ድፍረት የተገረመው የበታች ሹም፣ ዘርዓይ ደረስን ትእግስት ሊፈታተን የሚችል ከቆዳ ቀለም ጋር የተያያዘ ስድብ እንደሰነዘረ ይታመናል። የዘርዓይ ደረስ እና የማርሻሎ ማሪዮን እሰጥ አገባ ሲቪሎች እና ወታደሮች ከበው ይሰሙ ነበር። ማርሻሎ ማርዮ የሰነዘራቸው ስድቦች በትክክል ያልተመዘገቡ ቢሆንም፤ ታሪክ ጸሃፍት ደጋግመው የሚጠቅሱት አባባል ግን፣ “አንበሳው የጀግናዋ ተኩላ አገልጋይ አሽከር ሆኗል። አሽከርነቱን የሚያገኘውም ንጽህናውን ያሻሻለ እንደሆን ነው!” የሚለው ነው።

በዚህ ንግግር ውስጥ “ንጽህናውን ካሻሻለ” የሚለው ክብረ ነክ ቃል ዘርዓይ ደረስ ጎራዴውን እንዲመዠርጥ እንዳደረገው መገመት ይቻላል። ዘርዓይ ጎራዴውን መዞ በመጀመሪያው ስንዘራ ማርሻሎ ማርዮን ከልቡ በታች አገኘው። በነፋስ ፍጥነት ደገመው። ወደ አጃቢዎቹም ሰነዘረ። በዚያችው ቅጽበት የአጸፋ ምላሽ የሰነዘረበት እንኳ ሳይገኝ አጣደፋቸው። ቦታው በግርግር ታመሰ። ጎብኚዎች እየወደቁ እየተነሱ፣ እየረገጡና እየተረገጡ ተተራምሰው እግራቸው ወደመራቸው አግጣጫ ተፈተለኩ። በቅጽበት ውስጥ ሞተረኛ ፖሊሶች አደባባዩን ቢከቡም፣ ተኩስ ከተለያየ አግጣጫ ሮማ ከተማን ቀወጣት። “አንድ ጥቁር ሰው በጎራዴ ሰው ጨረሰ” የሚል ወሬ እንደሰደድ እሳት ተቀጣጥሎ ሽብር ሆነ። ዘርዓይ ደረስ የትም አልሄደም። ከአደባባዩ ፈቀቅ አላለም። “ልብ ያለህ ተጠጋኝ!” እያለ ሲፎክር ግን ተሰምቷል። ደፍሮ የሚጠጋው ግን አልተገኘም። የአይን ምስክሮች እንደገለጹት ዘርዓይ ደረስ ደም የተነከረ ጎራዴውን እየወዘወዘ፣ ሰውነቱ ተነፍቶ፣ አውሬ መስሎ ታይቷል። ለሰአታት ያህል ተኩስ የቀጠለ ሲሆን፤ ምን እንደተፈጠረ በትክክል እስኪታወቅ ድረስ ሮማ ፒያሳ ተተራምሳለች።

በመጨረሻ ሞተረኛ ታጣቂዎች በሁለት አግጣጫ ተኩስ ከፈቱበት። ዘርዓይ ደረስ ተመቶ ወደቀ። ቀጣዩ ተግባር ቁስለኞችን ወደ ሆስፒታል ማጓጓዝ ነበር። በወቅቱ ዜናው ትኩረት መሳቡ አልቀረም። የአውሮፓ ራድዮና ጋዜጦች ጉዳዩን በሚመቻቸው መልኩ ዘግበውታል። “MESSAGGERO DI ROMA” የተባለው ጋዜጣ ሰኔ 15 1938 እትሙ እንዲህ ሲል አሰፈረ፣
ዘርዓይ ደረስ የተባለ ሓዘጋ የተወለደ እብድ ኤርትራዊ ሰኔ 13 1938 ከበታች ሹም ማርሻሎ ካፖ ዲ ፋንታሪዮ ማርዮ እና ከጸጥታ አስከባሪ ፖሊሶች ጋር ተጋጭቶ ጥቂት ሰዎች አቁስሎ እሱም በሽጉጥ ጥይት ተመቶ ሁሉም በፖሊክሊኒክ ሆስፒታል ይገኛሉ። ቁስለኞቹ በቅርብ ቀን ድነው እንደሚወጡ ተስፋ አለን።

ሲልቪያ ፓንክረስት ከእንግሊዝ አገር ዜናውን በተለየ መልኩ አቀረበችው። በሳምንታዊ የግል ጋዜጣዋ እንዲህ ስትል አሰፈረች፣
ስሙ ዘርአይ ደረስ ይባላል። እድሜው 22 ሲሆን፤ ትውልዱ ከኤርትራ (አስመራ) ነው። ማክሰኞ ሰኔ 13 1938 በሮማ ከተማ ታላቅ ጀብዱ ሰርቷል። ይህ ወጣት የፋሽስትን አገዛዝ የሚቃወምና የሚያወግዝ ልበ ሙሉ ጀግና ነበር።

ግጭቱ በደረሰበት እለት ሙሶሊኒ በፖሊክሊኒኮ ሆስፒታል በመገኘት ቁስለኞችን ጎብኝቷል። ዘርዓይ ደረስንም ለአፍታ አይቶታል። የግጭቱ መነሻ የሆነው ማርሻሎ ሉኮ ሆስፒታል ከደረሰ በሁዋላ ህይወቱ በማለፏ ሜዳሊያ እንዲሸለም ታዞለታል። ዘርዓይ ድርጊቱን የፈጸመው በአእምሮ ህመም ምክንያት መሆኑ በመዘገቡ ጉዳዩ በዚያው መንገድ ተያዘ። ዘርዓይ በወቅቱ የአእምሮ መታወክ ደርሶበት እንደነበር ጠቅሶ ይቅርታ እንዲጠይቅም በሆስፒታሉ ሃኪሞች አሳብ ቀርቦለት ነበር። ዘርዓይ ደረስ ግን “የአንጎል መታወክ ደርሶብኝ ነው በመንገድ ላይ አምባጓሮ ያስነሳሁት” የሚለው ቃል ላይ ለመፈረም ፈቃደኛ ሳይሆን ቀረ። . . .

Selam/ wrote:
24 Feb 2026, 15:41
አቶ መለከት
የታሪኩን አስኳል ምንም ሳትነካው ዳር ዳሩን እየተሽከረከርክ አሳርህን በላህ።

አይዞህ አትሽኮርመም፣ “አዎ ዘርዓይ ደረስ ለሞዓ አንበሳ፣ ለዙፋኑ፣ ለንጉሱና ለኢትዮጵያ ወይንም ለአቢሲኒያ ክብር ስል ተርሚኒ ስቴሽን ተፋልሟል” በልና ያበጠው ይፈንዳ
ያለምንም እብጠትና ፍንዳታ ታሪኩን አጋርተናል። እላይ በተመዘገቡት ጽሑፎችና የወቅቱ ሪፖርቶች ውስጥ “ኢትዮጵያ” የምትለውን ቃል በፍጹም አላዬንም። ወዳጃችን Selam/ አቢሲንያ ከሚለው ቃል በማስታከክ “ኢትዮጵያ” የሚለውን ኋላ የመጣ የሃገር ስም ለመሰካት እና ለመሰንቀር ዳርዳሩን ሳትሽከረከሪና አሳርሽን ሳትበይ የግል ኢትዮጵያዊ እይታሽን በማጋራትሽ፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር፡ ምስጋናችን ላቅ ያለ ነው።

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Meleket » 25 Feb 2026, 08:00

ወዳጃችን Selam/ግሩም ጥያቄ ነው። ታሪኩን በቅጡ እንረዳ ዘንድ እነዚህን ሓቆች እስቲ እንመልከት።

ሰኔ 14 ቀን 1938 ፦ ከኤርትራ የፈለቀው ዘርአይ፡ ሮም ውስጥ ጀብዱ ፈጸመ። በማግስቱ የወጣው የእንግሊዝ የታይምስ ጋዜጣ፡ አቢሲኒያ እንጂ ኢትዮጵያ የሚለውን ቃል እንዳልተጠቀሙ ደግሞ አስተውለናል። በዚያው ዕለት የወጣው “MESSAGGERO DI ROMA” የተባለ የጣልያኖች ጋዜጣ “ዘርዓይ ደረስ የተባለ ሓዘጋ የተወለደ እብድ ኤርትራዊ” ብሎ ስለ ፍጻሜ እንደዘገበም ተስፋዬ ገብረአብ በደረሰበት ምርምር ገልጾልናል።

በሓምሌ ወር 1939፡ ብላታ ተስፋጽዮን ደረስ ወንድማቸውን ዘርአይን በእስር ቤት እያለ ጎብኝተዋል።

ሓምሌ 6 ቀን 1945 ዘርአይ ከዚህ ዓለም ድካም እንዳረፈ አውቀናል።

ሰኔ 26 ቀን 1945 የአለም መንግሥታት ጉባኤ እንደነበር አውቀናል።

‘አቢሲኒ’ያ የሚለው ቃል ወደ ‘ኢትዮጵያ" ወደሚለው ቃል በዓለም አደባባይ በይፋ የተቀየረው ደግሞ እንዲህ ነው እዬተባለ ነው

AI Overview
Abyssinia was officially and internationally recognized as Ethiopia in 1945 following the end of World War II and the country's involvement as a founding member of the United Nations. While the name "Ethiopia" was used internally for centuries, Emperor Haile Selassie formally transitioned away from the exonym "Abyssinia" post-1941, finalizing the change internationally by 1945.

Key details regarding the transition:
• International Recognition: The name "Abyssinia" was commonly used by Europeans and Arabs, but the country was officially registered as "Ethiopia" at the UN in 1945.
• Context: The shift followed the liberation of the country from Italian occupation (1935–1941).
• Significance: This change signified a move toward modernization and the assertion of national sovereignty.
• Early Usage: Some sources note that Haile Selassie used "Ethiopia" in the 1931 constitution, but 1945 is generally accepted as the definitive international shift.
ነሃሴ 8 1948 የዘርአይ ደረስ ከጣልያን አጽሙ ፈልሶ በኤርትራ ሓዘጋ ማርያም ተስፋጽዮን ቤተክርስትያን እንዳረፈ እናውቃለን። የዘርአይ አስከሬን ሓዘጋ ውስጥ በተቀበረበት ወቅት፡ አቢሲኒያ የሚለው ስም ቀርቶ ኢትዮጵያ የሚለው ስም በዓለም መንግሥታት ዘንድ በይፋ እውቅናን ካገኘ 3 ዓመታት አስቆጥሮ ነበር ማለት ነው።

የብላታ ተስፋጽዮን ደረስ ደብዳቤ ምንም እንኳ ዕለት ባናይበትም አቢሲኒያ የሚለው ስም በኢትዮጵያ በተተካበት ወቅት እንደጻፉት ለመጠርጠር ችለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።።

Selam/ wrote:
25 Feb 2026, 05:55
አቶ መለከት
ሁኔታው ከሆነ በኋላ በድርሰት መልክ የተፃፈውን መረጃ ገልብጠህና አጠፋፍጠህ ማቅረብህ ግሩም ነው።

ሆኖም የታይምስ ጋዜጣ የረብሻው ዕለት ያተተውን ይዘት እንዲሁም ራሱ የዘርዓይ ደረስ ወንድም ለንጉሡ በፃፈው ደብዳቤ ላይ የዘገበውን እውነተኛ ክስተት በድጋሚ መግደፍህ የታሪኳን አስኳሏል ከመጠንቆል ይልቅ ዙሪያውን በስነ-ፅሁፍ ሃረግ jargon ለማሰማመር መምረጥህን ያሳብቅብሃል።

በተጨማሪ “ጣልያኖች አቢሲኒያ ነው ያሉትና ኢትዮጵያ የሚባል ስም አትጥራ” ባልከኝ ዕኩል አቅም ፣ ለምን አቶ ተስፋፅዮን ደረስ ለንጉሡ ሲፅፍ “ኢትዮጵያ” ብሎ እንደ ከተበ አስረዳኝ።





Selam/ wrote:
25 Feb 2026, 05:55

በተጨማሪ “ጣልያኖች አቢሲኒያ ነው ያሉትና ኢትዮጵያ የሚባል ስም አትጥራ” ባልከኝ ዕኩል አቅም ፣ ለምን አቶ ተስፋፅዮን ደረስ ለንጉሡ ሲፅፍ “ኢትዮጵያ” ብሎ እንደ ከተበ አስረዳኝ።
እኛ "አቢሲኒያ እንጂ ኢትዮጵያ አትበሉ" አላልንም። እኛ ያልነው አቢሲኒያ እንጂ ኢትዮጵያ የሚለው ቃል በወቅቱ በወጣው ዘገባ ላይ አልነበረም ነው። ጣልያኖች ሳይሆኑ የታይምስ ዘጋቢዎች ናቸው አቢሲኒያ ያሉት። ብላታ ተስፋጽዮን ኢትዮጵያ የሚለውን ቃል ለምን በአግባቡ እንተጠቀሙ መላ ምታችንን እላይ ገልጸናል።

ሲጠቃለል፡
Meleket wrote:
24 Feb 2026, 09:53

ቁምነገሩ አሁንም ኤርትራና ኢትዮጵያ እንደ ዘርአይ ደረስ የመሳሰሉ ለክብራቸው የሚቆሙ ጀግኖችን ማፍራትም ይገባቸዋል የሚለው ጉዳይ መሆን ይገባዋል።። በታሪክ ብቻ መነገድ ስለማይቻል፡ በድሮ በሬም ማረስ ስለማይቻል።

Selam/
Senior Member
Posts: 17269
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Selam/ » 25 Feb 2026, 10:26

አቶ መለከት
እንዴት ነው ዙሪያ ዙሪያውን መሽከርከር የማይሰለችህ? የእኔ እኮ ቅሬታ በዘርዓይ ደረስ የተጋድሎ ምክንያት ዙሪያ በሚፈበረከው የታሪክ ክህደትና በንጉሡ ላይ በሚሰነዘረው የሃሰት ክስ ላይ ብቻ ያተኮረ ነው።

- የታይምስ ጋዜጣም የተስፋፅዮን ደብዳቤም እንደዘገቡት ፣ ዘርዓይ ደረስ የብቸኝነቱን ተጋድሎ ያደረገው ፋሽስቶች ተሰብስበው የሃገራችንን ሰንደቅ ዓላማና ክብር በሚዛበቱበት ጊዜ ተናዶና ለሞዓ አንበሳና ለንጉሱ ምስል ክበር ስለሰጠ ነው። (በነገራችን ላይ ከጣልያን እስር ቤት አምልጦ ሌላ ጀግንነት የፈፀመው አብዲሳ አጋም የኢትዮጵያ ኩራት ነው። ከ22 ዓመት በኋላም ሌላው ጀግና ልጇ ሮም ላይ ተመሳሳይ ድል ፈፅሟል!) ታዲያ ይኸን ሃቅ ለመቀበል ምን መሽኮርመም ያስፈልጋል ።


“On 15 June 1938, while in Rome, Deres approached the looted Monument to the Lion of Judah—a symbol of Ethiopian sovereignty transported to Italy after the 1935 invasion—and knelt at the base of the statue in an act of public devotion, prompting intervention from a crowd of onlookers.” Farida Dawkins


- ጀግናው ዘርዓይ ደረስ የሞተው እኤአ በ1945 ነው። ኤርትራ ደግሞ በእንግሊዝ አስተዳደር ስር የወደቀችው በ1941 ነው። ታዲያ ብላታ ተስፋፅዮን ለዘርዓይ ደረስ አስከሬን ማስመለሻ የኢትዮጵያውን ንጉስ ከሚጠይቅ ለምን ለእንግሊዞቹ ደብዳቤ አይፅፍም ነበር? ለምንስ ይመስልሃል ‘ሬሳውን ለማስመጣት እንቢ ብለዋል’ ብላችሁ የምትከሷቸው ጃንሆይ የእንግሊዝ አስተዳደር እኤአ በ1952 ካከተመ በኋላ ለዘርዓይ ደረስ በአደባባይ ክብር የሰጡት? ለምንስ ለእሱ ማስታወሻ ብለው የመጀመሪያዋን የጦር መርከብ በስሙ ሰየሟት?



Meleket wrote:
25 Feb 2026, 08:00

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Meleket » 26 Feb 2026, 03:38

ወዳጃችን Selam/በበኩላችን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ንጉሱን አልከሰስንም። በዘርአይ የአደራ ቃል መሰረት፡ “እዚ መሞቴ አይቀርም ግን ሃገሬ ቅበሩኝ” ብሎ ወንድሙን ተማጽኖ ስለነበር፤ በአደራው መሰረት ብላታ ተስፋዮን የዘርአይ አስከሬን ወደ ሃገሩ እንዲመለስ ጥረት ባደረጉበት ወቅት፡ ለምን ንጉሱ የሞራል ድጋፋቸውን አልሰጡም? በማለት ነው የጠየቅነው። ሁነኛ መልስ ከተገኘ ብለን። ምክንያቱም ዘርአይ ለኢትዮጵያ ሰንደቅና ለንጉሱ ክብር ነው መስዋእት የሆነ እዬተባለ ስለሆነ። ምን ሆነው ነው ታድያ አጤው ለሰንደቃቸውና ለሳቸው ክብር ሲል ጀብዱ በመፈጸም፡ መስዋእት የሆነውን ዘርአይን በሃገሩና በቀዬው በክብር እንዲያርፍ ያልጣሩት በማለት ነው የጠየቅነው። በበኩልሽ የቀረበው ምላሽ ደግሞ ዙርያ ጥምጥም ተሽከርክረሽ፡ የልጃቸውን አስከሬንም እኮ አላመጡትም የሚል ነው። የልጄን አስከሬን እንድወስድ ይፈቀድልኝ ብለው ግን የጣልያንን መንግስት ጠይቀው እንደነበር ጎልጉሉ ነግሮናል። ስለዚህ መልስሽ አላረካንም፡ ሁነኛው መልስ የሆነ ሴራና ቦለቲካዊ ሸር ስለነበር ሊሆን ይችላል በማለት እንድንጠረጥር ሁነናል።

ካቀረብሽው ምላሽ ኣኳያ፡ ትንሽም ቢሆን የኤርትራን ዘመናዊ ታሪክ በጨረፍታ ለመጋራት ዕድሉ ከተገኘ ዘንዳ፡ ለአንባቢ እስቲ እንግለጽለት።

እርግጥ ነው ጀግናው ዘርአይ ደረስ የተሰዋው እኤኣ 1945 ነው። ኤርትራ ውስጥ የእንግሊዝ የሞግዚትነት አስተዳደርም የጀመረው በ1941 ነበር። ነገር ግን እንግሊዞች ጣልያኖችን በጦርነት ቢያሸንፉም፡ አስተዳደራቸው ከኤርትራውያን ይልቅ ኤርትራ ውስጥ ለነበሩት ጣልያኖች ያደላ ነበር። ለዚህም ነበር ኤርትራውያን የግዜው ምሁራን ቤትጊዮርጊስ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ተሰባስበው፡ ለኤርትራውያን መብት መታገል የጀመሩት። በመሆኑም ብላታ ተስፋጽዮን ደረስ፡ ለአጤ ሃይለስላሴ ደብዳቤ መጻፋቸው፡ አንድም በወቅቱ የብላታው የቦለቲካ አስተሳሰብ እየተፈጠረች በነበረችው አዲሲቱ ኢትዮጵያ የተስፋ ጭላንጭል አይተው ሊሆን ይችላል። ምክንያቱም ኤርትራ በወቅቱ ነጻ አልነበረችም፡ ይልቅስ በእግሊዝ ሞግዚትነት ስር ነው የነበረችው። ኢትዮጵያ ግን 'ነጻ ወጥታ' ነበር። ይህ አንዱ ምክንያት ሊሆን ይችላል።

ሌላ መላ ምታችን ደግሞ “ዘርአይ የተሰዋው፡ አላግባብ ለተደፈረው ለጥቁሮች ክብር እንጂ ለነጮች [ለእንግሊዞችም ጭምር] ክብር አልነበረም። በመሆኑም ብላታው እንግሊዞችን የሚጠይቁበት አንዳችም ምክንያት አልነበራቸው። እንግሊዞች በኤርትራ ታሪክ ውስጥ ከሚጠቀሱበት ክፉ ተግባራቸው መካከል፡ በኤርትራውያን ጥምረት ምክንያት አልተሳካላቸውም እንጂ፡ ኤርትራን ቆላና ደጋ ብለው በመለያየት ለሁለት ለመክፈል አልመው መንቀሳቀሳቸው አንዱ ነው። ሌላኛው የእንግሊዞች ክፋት ደግሞ፡ ኤርትራ ውስጥ የነበሩ ጣልያን ለራሱ ጥቅም የሰራቸው፡ በርካታ መሰረተልማቶችንና ፋብሪካዎችን ነቅለው መውሰዳቸው ነው። እርግጥ ነው እንግሊዞች፡ ጣልያን ጥሎት የነበረውን የ4ኛ ክፍል የትምህርት ጣሪያን አፍርሰው፡ ትምህርት በሰፊው እንዲስፋፋ አድርገዋል። ጋዜጦችና የቦለቲካ ፓርቲዎችም እንዲመሰረቱም ገፋፍተዋል።

በእንግሊዝ የሞግዚትነት አስተዳደር ወቅት፡ 12 ኤርትራውያን የነቁ ምሁራን [6 ክርስትያኖችና 6 እስላሞች]፡ ግንቦት 5 ቀን 1941፡ ቤትገርግሽ በተባለው በአስመራ ክፍል ውስጥ በመሰባሰብ “ማኅበር ፍቕሪ ሃገር” ብለው መስርተው ለኤርትራውያን መብት መከበር ትግል ጀምረው ነበር። https://zantana.net/formation-of-love-o ... ry-league/ማህበሩ በዋነኛነት የእንግሊዝ አስተዳደር፡ ለጣልያኖች በማድላት በኤርትራውያን ላይ ያካሂድ የነበረውን ጭቆናም ይታገል ነበር። ማኅበሩ ከዚህ ግዜ ጀምሮ የትግል አጋሮችን ቢፈልግ ከትግል አጋሮቹ ጋርም ቢንቀሳቀስ የሚገርም ጉዳይ አይሆንም። ብላታው የማህበሩ አባል ይሁኑ አይሁኑ በጥናት የሚረጋገጥ ጉዳይ ቢሆንም፡ ብላታው ለአጤ ሃይለስላሴ ደብዳቤ መጻፋቸው፡ በወቅቱ ጥቂት የማይባሉ ኤርትራውያን የነጻነት ተስፋን በኢትዮጵያ በኩል አይተው ሊሆን እንደሚችሉ መገመት ይቻላል። የኋላኋላ ጉምቱ “የአንድነት ባርቲም” ተፈጥሮ እንደነበረ ሊታወቅ ይገባዋል፡ ይህም የነበረው ሃቅ አንዱ ክፍል ስለሆነ።

ሲጠቃለል የማታ ማታ ንጉሱ በዘርአይ ስም መርከብ ሆነ አደባባይ መሰዬማቸው የሚጠበቅ ድርጊት ነው። ዘርአይ ከኤርትራ የፈለቀ መሆኑን ጠንቅቀው ስለሚያውቁ፡ የማኅበረሰቡን የልብ ትርታ አድምጠው እንዲያ ማድረጋቸው ግሩም ነው። በርካታ ኤርትራውያን አማካሪዎች እንደነበሯቸውም መዘንጋት አይገባም። የኋላኋላ የኢትዮጵያ ልጆች ንጉሱን ሊፈነቅሉ መፈንቅለ መንግስት ሲያደርጉም፡ ኩዴታውን ያከሸፈው የኤርትራው ክንፍ መሆኑ ሲታይ፡ ብላታው ለአጤው ደብዳቤ መጻፋቸው ብዙም ዬሚደንቅ ጉዳይ አለመሆኑን ያሳየናል።

በመሆኑም እኛ ኤርትራውያን የህዝባችንን ታሪክ ሌሎች ጥቅማቸውንና ትርፋቸውን እያዩ የሚግቱንን ጽሑፍ ሳይሆን፡ ታሪክ ሰሪው ህዝባችን ያከናወነውን ገድል፡ በልጆቹ እይታና ብዕር የተጻፉትን ይበልጥ ብናምን ሊገርም አይገባም። ኢትዮጵያዉያንም ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ በልጆቻችሁ የተጻፉትን ይበልጥ ብታምኑ የሚገርም ጉዳይ አይሆንም።

እንደ ኤርትራዊው ዘርአይ ደረስ ኢትዮጵያዊው አብዲሳ አጋ አኩሪ ገድል መፈጸሙ በጣም የሚያስደስት ታሪክ ነው። ሁለቱም ጭቆናን የተቃወሙና ለክብራቸውና ለህዝባቸው ክብር የተሰው ጀግኖች በመሆናቸው፡ ለሁለቱም ትልቅ ክብር አለን።

የይሁዳ አንበሳና የሰንደቅ የንጉስ ክብር የሚለውን ታሪክ የሚያምኑ ኢትዮጵያዉያን ቢኖሩ አይገርመንም። እኛ ክርስትያን ኤርትራዉያን የምናውቀው የይሁዳ አንበሳ፡ በመስቀል ላይ ተቸንክሮ የዓለምን ሓጢአት የደመሰሰውን፡ ሞትን ድል የነሳዉን መድኃኒታችንን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ብቻና ብቻ ነው።

Selam/ wrote:
25 Feb 2026, 10:26
አቶ መለከት
እንዴት ነው ዙሪያ ዙሪያውን መሽከርከር የማይሰለችህ? የእኔ እኮ ቅሬታ በዘርዓይ ደረስ የተጋድሎ ምክንያት ዙሪያ በሚፈበረከው የታሪክ ክህደትና በንጉሡ ላይ በሚሰነዘረው የሃሰት ክስ ላይ ብቻ ያተኮረ ነው።

- የታይምስ ጋዜጣም የተስፋፅዮን ደብዳቤም እንደዘገቡት ፣ ዘርዓይ ደረስ የብቸኝነቱን ተጋድሎ ያደረገው ፋሽስቶች ተሰብስበው የሃገራችንን ሰንደቅ ዓላማና ክብር በሚዛበቱበት ጊዜ ተናዶና ለሞዓ አንበሳና ለንጉሱ ምስል ክበር ስለሰጠ ነው። (በነገራችን ላይ ከጣልያን እስር ቤት አምልጦ ሌላ ጀግንነት የፈፀመው አብዲሳ አጋም የኢትዮጵያ ኩራት ነው። ከ22 ዓመት በኋላም ሌላው ጀግና ልጇ ሮም ላይ ተመሳሳይ ድል ፈፅሟል!) ታዲያ ይኸን ሃቅ ለመቀበል ምን መሽኮርመም ያስፈልጋል ።


“On 15 June 1938, while in Rome, Deres approached the looted Monument to the Lion of Judah—a symbol of Ethiopian sovereignty transported to Italy after the 1935 invasion—and knelt at the base of the statue in an act of public devotion, prompting intervention from a crowd of onlookers.” Farida Dawkins


- ጀግናው ዘርዓይ ደረስ የሞተው እኤአ በ1945 ነው። ኤርትራ ደግሞ በእንግሊዝ አስተዳደር ስር የወደቀችው በ1941 ነው። ታዲያ ብላታ ተስፋፅዮን ለዘርዓይ ደረስ አስከሬን ማስመለሻ የኢትዮጵያውን ንጉስ ከሚጠይቅ ለምን ለእንግሊዞቹ ደብዳቤ አይፅፍም ነበር? ለምንስ ይመስልሃል ‘ሬሳውን ለማስመጣት እንቢ ብለዋል’ ብላችሁ የምትከሷቸው ጃንሆይ የእንግሊዝ አስተዳደር እኤአ በ1952 ካከተመ በኋላ ለዘርዓይ ደረስ በአደባባይ ክብር የሰጡት? ለምንስ ለእሱ ማስታወሻ ብለው የመጀመሪያዋን የጦር መርከብ በስሙ ሰየሟት?
....

Selam/
Senior Member
Posts: 17269
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Selam/ » 26 Feb 2026, 07:46

አቶ መለከት
አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም ነውና፣ ዝባዝኬ ውስጥ ሳልገባ እጥር ምጥን ያለች መልስ እሰጥሃለሁኝ።

- ዘርዓይ ደረስ ንዴቱ የገነፈለበት አንዱ የፋሺስት ዘበኛ ጎራዴ አድርስልኝ ብሎ በላከው ወቅት የሞዓ አንበሳና የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በዶጋሊ መታሰቢያ ሃውልት ስር ሲዋረድ ስላየ ነው። አለቀ በቃ!

- ከ1941 - 1952 ንጉሡ ሳይሆኑ እንግሊዝ ነች ኤርትራ ላይ ማንዴትና ህጋዊ ስልጣን የነበራት። ስለዚህ ከንጉሡ በዚያን ወቅት የሞራልም ይሁን የማቴሪያል ትብብር መጠየቅ ምንም ፋይዳ አልነበረውም። ልጅ ዘርዓይም ሮም የሄደው በፋሽቱ መንግስት ሰልጥኖና ስራ ተሰጥቶት ሆኖ ሳለ ፣ ወንድሙ በወቅቱ የነበረውን የእንግሊዝ አስተዳደር ሳይጠይቅ ምንም ስልጣን ያልነበራቸውን የኢትዮጵያ ንጉሥ ሱሪ ባንገት ማለቱ አግባብነት አልነበረውም። አለቀ በቃ!

- ታሪክ እንደ ገልባጩ አተረጓጎም ሊለጠጥ፣ ሊወላጨምና ቆይቶም ልብ ወለድ ሊሆን ይችላል። ሊለወጥ የማይችለው ሃቅ ግን በዕለቱ የተዘገበው ዋቢ ዜና ብቻ ነው። ስለዚህ ልክ ንጉሡ መታሰቢያ እንዳደረጉት ሁሉ ፣ ኢትዮጵያውያኖችም ዘርዓይን ለሃገራችን ክብርና ለሰንደቅ ዓላማችን ላደረገው ጀግንነት ከልብ እናከብረዋለን እናስታውሰዋለን። እናንተ ደግሞ ለሞራል መነቃቃት ከጠቀማችሁ ፣ የኢትዮጵያን ስምና ሰንደቅ ዓላማዋን ከታሪኩ ውስጥ ቀንጥባችሁ አውጥታችሁ ፣ የዛሬይቷን ኤርትራ ለመመስረት ከንጉሡ ሸሽቶ ሮም ላይ ተጋድሎ ያደረገ የእኛ ብቸኛ ጀግና ነው ብላችሁ አስታውሱት።



Meleket wrote:
26 Feb 2026, 03:38
ወዳጃችን Selam/በበኩላችን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ንጉሱን አልከሰስንም። በዘርአይ የአደራ ቃል መሰረት፡ “እዚ መሞቴ አይቀርም ግን ሃገሬ ቅበሩኝ” ብሎ ወንድሙን ተማጽኖ ስለነበር፤ በአደራው መሰረት ብላታ ተስፋዮን የዘርአይ አስከሬን ወደ ሃገሩ እንዲመለስ ጥረት ባደረጉበት ወቅት፡ ለምን ንጉሱ የሞራል ድጋፋቸውን አልሰጡም? በማለት ነው የጠየቅነው። ሁነኛ መልስ ከተገኘ ብለን። ምክንያቱም ዘርአይ ለኢትዮጵያ ሰንደቅና ለንጉሱ ክብር ነው መስዋእት የሆነ እዬተባለ ስለሆነ። ምን ሆነው ነው ታድያ አጤው ለሰንደቃቸውና ለሳቸው ክብር ሲል ጀብዱ በመፈጸም፡ መስዋእት የሆነውን ዘርአይን በሃገሩና በቀዬው በክብር እንዲያርፍ ያልጣሩት በማለት ነው የጠየቅነው። በበኩልሽ የቀረበው ምላሽ ደግሞ ዙርያ ጥምጥም ተሽከርክረሽ፡ የልጃቸውን አስከሬንም እኮ አላመጡትም የሚል ነው። የልጄን አስከሬን እንድወስድ ይፈቀድልኝ ብለው ግን የጣልያንን መንግስት ጠይቀው እንደነበር ጎልጉሉ ነግሮናል። ስለዚህ መልስሽ አላረካንም፡ ሁነኛው መልስ የሆነ ሴራና ቦለቲካዊ ሸር ስለነበር ሊሆን ይችላል በማለት እንድንጠረጥር ሁነናል።

ካቀረብሽው ምላሽ ኣኳያ፡ ትንሽም ቢሆን የኤርትራን ዘመናዊ ታሪክ በጨረፍታ ለመጋራት ዕድሉ ከተገኘ ዘንዳ፡ ለአንባቢ እስቲ እንግለጽለት።

እርግጥ ነው ጀግናው ዘርአይ ደረስ የተሰዋው እኤኣ 1945 ነው። ኤርትራ ውስጥ የእንግሊዝ የሞግዚትነት አስተዳደርም የጀመረው በ1941 ነበር። ነገር ግን እንግሊዞች ጣልያኖችን በጦርነት ቢያሸንፉም፡ አስተዳደራቸው ከኤርትራውያን ይልቅ ኤርትራ ውስጥ ለነበሩት ጣልያኖች ያደላ ነበር። ለዚህም ነበር ኤርትራውያን የግዜው ምሁራን ቤትጊዮርጊስ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ተሰባስበው፡ ለኤርትራውያን መብት መታገል የጀመሩት። በመሆኑም ብላታ ተስፋጽዮን ደረስ፡ ለአጤ ሃይለስላሴ ደብዳቤ መጻፋቸው፡ አንድም በወቅቱ የብላታው የቦለቲካ አስተሳሰብ እየተፈጠረች በነበረችው አዲሲቱ ኢትዮጵያ የተስፋ ጭላንጭል አይተው ሊሆን ይችላል። ምክንያቱም ኤርትራ በወቅቱ ነጻ አልነበረችም፡ ይልቅስ በእግሊዝ ሞግዚትነት ስር ነው የነበረችው። ኢትዮጵያ ግን 'ነጻ ወጥታ' ነበር። ይህ አንዱ ምክንያት ሊሆን ይችላል።

ሌላ መላ ምታችን ደግሞ “ዘርአይ የተሰዋው፡ አላግባብ ለተደፈረው ለጥቁሮች ክብር እንጂ ለነጮች [ለእንግሊዞችም ጭምር] ክብር አልነበረም። በመሆኑም ብላታው እንግሊዞችን የሚጠይቁበት አንዳችም ምክንያት አልነበራቸው። እንግሊዞች በኤርትራ ታሪክ ውስጥ ከሚጠቀሱበት ክፉ ተግባራቸው መካከል፡ በኤርትራውያን ጥምረት ምክንያት አልተሳካላቸውም እንጂ፡ ኤርትራን ቆላና ደጋ ብለው በመለያየት ለሁለት ለመክፈል አልመው መንቀሳቀሳቸው አንዱ ነው። ሌላኛው የእንግሊዞች ክፋት ደግሞ፡ ኤርትራ ውስጥ የነበሩ ጣልያን ለራሱ ጥቅም የሰራቸው፡ በርካታ መሰረተልማቶችንና ፋብሪካዎችን ነቅለው መውሰዳቸው ነው። እርግጥ ነው እንግሊዞች፡ ጣልያን ጥሎት የነበረውን የ4ኛ ክፍል የትምህርት ጣሪያን አፍርሰው፡ ትምህርት በሰፊው እንዲስፋፋ አድርገዋል። ጋዜጦችና የቦለቲካ ፓርቲዎችም እንዲመሰረቱም ገፋፍተዋል።

በእንግሊዝ የሞግዚትነት አስተዳደር ወቅት፡ 12 ኤርትራውያን የነቁ ምሁራን [6 ክርስትያኖችና 6 እስላሞች]፡ ግንቦት 5 ቀን 1941፡ ቤትገርግሽ በተባለው በአስመራ ክፍል ውስጥ በመሰባሰብ “ማኅበር ፍቕሪ ሃገር” ብለው መስርተው ለኤርትራውያን መብት መከበር ትግል ጀምረው ነበር። https://zantana.net/formation-of-love-o ... ry-league/ማህበሩ በዋነኛነት የእንግሊዝ አስተዳደር፡ ለጣልያኖች በማድላት በኤርትራውያን ላይ ያካሂድ የነበረውን ጭቆናም ይታገል ነበር። ማኅበሩ ከዚህ ግዜ ጀምሮ የትግል አጋሮችን ቢፈልግ ከትግል አጋሮቹ ጋርም ቢንቀሳቀስ የሚገርም ጉዳይ አይሆንም። ብላታው የማህበሩ አባል ይሁኑ አይሁኑ በጥናት የሚረጋገጥ ጉዳይ ቢሆንም፡ ብላታው ለአጤ ሃይለስላሴ ደብዳቤ መጻፋቸው፡ በወቅቱ ጥቂት የማይባሉ ኤርትራውያን የነጻነት ተስፋን በኢትዮጵያ በኩል አይተው ሊሆን እንደሚችሉ መገመት ይቻላል። የኋላኋላ ጉምቱ “የአንድነት ባርቲም” ተፈጥሮ እንደነበረ ሊታወቅ ይገባዋል፡ ይህም የነበረው ሃቅ አንዱ ክፍል ስለሆነ።

ሲጠቃለል የማታ ማታ ንጉሱ በዘርአይ ስም መርከብ ሆነ አደባባይ መሰዬማቸው የሚጠበቅ ድርጊት ነው። ዘርአይ ከኤርትራ የፈለቀ መሆኑን ጠንቅቀው ስለሚያውቁ፡ የማኅበረሰቡን የልብ ትርታ አድምጠው እንዲያ ማድረጋቸው ግሩም ነው። በርካታ ኤርትራውያን አማካሪዎች እንደነበሯቸውም መዘንጋት አይገባም። የኋላኋላ የኢትዮጵያ ልጆች ንጉሱን ሊፈነቅሉ መፈንቅለ መንግስት ሲያደርጉም፡ ኩዴታውን ያከሸፈው የኤርትራው ክንፍ መሆኑ ሲታይ፡ ብላታው ለአጤው ደብዳቤ መጻፋቸው ብዙም ዬሚደንቅ ጉዳይ አለመሆኑን ያሳየናል።

በመሆኑም እኛ ኤርትራውያን የህዝባችንን ታሪክ ሌሎች ጥቅማቸውንና ትርፋቸውን እያዩ የሚግቱንን ጽሑፍ ሳይሆን፡ ታሪክ ሰሪው ህዝባችን ያከናወነውን ገድል፡ በልጆቹ እይታና ብዕር የተጻፉትን ይበልጥ ብናምን ሊገርም አይገባም። ኢትዮጵያዉያንም ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ በልጆቻችሁ የተጻፉትን ይበልጥ ብታምኑ የሚገርም ጉዳይ አይሆንም።

እንደ ኤርትራዊው ዘርአይ ደረስ ኢትዮጵያዊው አብዲሳ አጋ አኩሪ ገድል መፈጸሙ በጣም የሚያስደስት ታሪክ ነው። ሁለቱም ጭቆናን የተቃወሙና ለክብራቸውና ለህዝባቸው ክብር የተሰው ጀግኖች በመሆናቸው፡ ለሁለቱም ትልቅ ክብር አለን።

የይሁዳ አንበሳና የሰንደቅ የንጉስ ክብር የሚለውን ታሪክ የሚያምኑ ኢትዮጵያዉያን ቢኖሩ አይገርመንም። እኛ ክርስትያን ኤርትራዉያን የምናውቀው የይሁዳ አንበሳ፡ በመስቀል ላይ ተቸንክሮ የዓለምን ሓጢአት የደመሰሰውን፡ ሞትን ድል የነሳዉን መድኃኒታችንን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ብቻና ብቻ ነው።

Selam/ wrote:
25 Feb 2026, 10:26
አቶ መለከት
እንዴት ነው ዙሪያ ዙሪያውን መሽከርከር የማይሰለችህ? የእኔ እኮ ቅሬታ በዘርዓይ ደረስ የተጋድሎ ምክንያት ዙሪያ በሚፈበረከው የታሪክ ክህደትና በንጉሡ ላይ በሚሰነዘረው የሃሰት ክስ ላይ ብቻ ያተኮረ ነው።

- የታይምስ ጋዜጣም የተስፋፅዮን ደብዳቤም እንደዘገቡት ፣ ዘርዓይ ደረስ የብቸኝነቱን ተጋድሎ ያደረገው ፋሽስቶች ተሰብስበው የሃገራችንን ሰንደቅ ዓላማና ክብር በሚዛበቱበት ጊዜ ተናዶና ለሞዓ አንበሳና ለንጉሱ ምስል ክበር ስለሰጠ ነው። (በነገራችን ላይ ከጣልያን እስር ቤት አምልጦ ሌላ ጀግንነት የፈፀመው አብዲሳ አጋም የኢትዮጵያ ኩራት ነው። ከ22 ዓመት በኋላም ሌላው ጀግና ልጇ ሮም ላይ ተመሳሳይ ድል ፈፅሟል!) ታዲያ ይኸን ሃቅ ለመቀበል ምን መሽኮርመም ያስፈልጋል ።


“On 15 June 1938, while in Rome, Deres approached the looted Monument to the Lion of Judah—a symbol of Ethiopian sovereignty transported to Italy after the 1935 invasion—and knelt at the base of the statue in an act of public devotion, prompting intervention from a crowd of onlookers.” Farida Dawkins


- ጀግናው ዘርዓይ ደረስ የሞተው እኤአ በ1945 ነው። ኤርትራ ደግሞ በእንግሊዝ አስተዳደር ስር የወደቀችው በ1941 ነው። ታዲያ ብላታ ተስፋፅዮን ለዘርዓይ ደረስ አስከሬን ማስመለሻ የኢትዮጵያውን ንጉስ ከሚጠይቅ ለምን ለእንግሊዞቹ ደብዳቤ አይፅፍም ነበር? ለምንስ ይመስልሃል ‘ሬሳውን ለማስመጣት እንቢ ብለዋል’ ብላችሁ የምትከሷቸው ጃንሆይ የእንግሊዝ አስተዳደር እኤአ በ1952 ካከተመ በኋላ ለዘርዓይ ደረስ በአደባባይ ክብር የሰጡት? ለምንስ ለእሱ ማስታወሻ ብለው የመጀመሪያዋን የጦር መርከብ በስሙ ሰየሟት?
....

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Meleket » 26 Feb 2026, 09:03

ወዳጃችን Selam/ ስለ ነጻ እይታሽ ኤርትራዊው ምስጋናችን ይድረስሽ። “ወሓጥዮ እንተበልኩዋ ትጎስ’ሞ” ነዉና ፡ እኛም እናሳጥረው።

- ዘርአይ ደረስ ንዴቱ የገነፈለበት የነሞሶሎኒ አስተርጓሚ በነበረበት ወቅት ያልደረሰበት፡ በተራ የዘበኞች አለቃ ዘረኛ ስድብ ስለተሰደበ ነው። አለቀ በቃ!

- ከ1941 – 1952 እንግሊዝ የኤርትራ ሞግዚት ብትሆንም፡ ወንድሙ በዘረኝነት ጦስ እስር ውስጥ ስለገባው የዘርአይ አስከሬን ስለመመለስ ጉዳይ እንግሊዞችን የሚጠይቁበት አንዳችም አሳማኝ ምክንያት አልነበረም። ምክንያቱም ‘ሞግዚቶቹ’ እንግሊዞች ከኤርትራውያን ይልቅ ለጣልያኖች ያደሉ ነበርና። ንጉሡ የልጃቸውን አስከሬን ወደ ኢትዮጵያ ለማስመለስ ሱሪያቸውን ባንገታቸው ለማውጣት ሞክረው እንደነበር ከዚህ በፊት አናዉቅም ነበር!

- በኛ እይታ ታሪክን መቼ ተጻፈ ብቻ ሳይሆን ማን ጻፈው የሚለው ጉዳይም መሰረታዊ ነው። ዘርአይ ከየት እንደፈለቀ ለመዘገብ የተሳነው ጸሃፊ፡ ንጉሡን ማለትም አጤውን ያስጠለለች ሃገር ጸሃፊ፡ ለሃገሩ ቦለቲካ ትርፍ ንጉሱንና ሰንደቃቸውን ለማወዳደስ ቢዘባርቅ አይፈረድበትም! በቋንቋ ችሎታው ተመርጦ ስራ ተቀጥሮ በስነምግባራዊ መንገድ ስራውን ይከውን የነበረው ዘርአይ፡ በለጋ ዕድሜው ዘረኛ ቃላትን ተቃውሞ፡ ጀብዱ ፈጽሟል። ጀግናን መውለድ የለመደችው ኤርትራ እንደምትኮራበት ሁሉ፡ ኢትዮጵያዉያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ብትኮሩበትም እኛም ደስ ይለናል! ቀይባሕረኛ ጀግናን ማን ይጠላል?

Selam/ wrote:
26 Feb 2026, 07:46
አቶ መለከት
አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም ነውና፣ ዝባዝኬ ውስጥ ሳልገባ እጥር ምጥን ያለች መልስ እሰጥሃለሁኝ።

- ዘርዓይ ደረስ ንዴቱ የገነፈለበት አንዱ የፋሺስት ዘበኛ ጎራዴ አድርስልኝ ብሎ በላከው ወቅት የሞዓ አንበሳና የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በዶጋሊ መታሰቢያ ሃውልት ስር ሲዋረድ ስላየ ነው። አለቀ በቃ!

- ከ1941 - 1952 ንጉሡ ሳይሆኑ እንግሊዝ ነች ኤርትራ ላይ ማንዴትና ህጋዊ ስልጣን የነበራት። ስለዚህ ከንጉሡ በዚያን ወቅት የሞራልም ይሁን የማቴሪያል ትብብር መጠየቅ ምንም ፋይዳ አልነበረውም። ልጅ ዘርዓይም ሮም የሄደው በፋሽቱ መንግስት ሰልጥኖና ስራ ተሰጥቶት ሆኖ ሳለ ፣ ወንድሙ በወቅቱ የነበረውን የእንግሊዝ አስተዳደር ሳይጠይቅ ምንም ስልጣን ያልነበራቸውን የኢትዮጵያ ንጉሥ ሱሪ ባንገት ማለቱ አግባብነት አልነበረውም። አለቀ በቃ!

- ታሪክ እንደ ገልባጩ አተረጓጎም ሊለጠጥ፣ ሊወላጨምና ቆይቶም ልብ ወለድ ሊሆን ይችላል። ሊለወጥ የማይችለው ሃቅ ግን በዕለቱ የተዘገበው ዋቢ ዜና ብቻ ነው። ስለዚህ ልክ ንጉሡ መታሰቢያ እንዳደረጉት ሁሉ ፣ ኢትዮጵያውያኖችም ዘርዓይን ለሃገራችን ክብርና ለሰንደቅ ዓላማችን ላደረገው ጀግንነት ከልብ እናከብረዋለን እናስታውሰዋለን። እናንተ ደግሞ ለሞራል መነቃቃት ከጠቀማችሁ ፣ የኢትዮጵያን ስምና ሰንደቅ ዓላማዋን ከታሪኩ ውስጥ ቀንጥባችሁ አውጥታችሁ ፣ የዛሬይቷን ኤርትራ ለመመስረት ከንጉሡ ሸሽቶ ሮም ላይ ተጋድሎ ያደረገ የእኛ ብቸኛ ጀግና ነው ብላችሁ አስታውሱት።



Meleket wrote:
26 Feb 2026, 03:38
ወዳጃችን Selam/በበኩላችን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ንጉሱን አልከሰስንም። በዘርአይ የአደራ ቃል መሰረት፡ “እዚ መሞቴ አይቀርም ግን ሃገሬ ቅበሩኝ” ብሎ ወንድሙን ተማጽኖ ስለነበር፤ በአደራው መሰረት ብላታ ተስፋዮን የዘርአይ አስከሬን ወደ ሃገሩ እንዲመለስ ጥረት ባደረጉበት ወቅት፡ ለምን ንጉሱ የሞራል ድጋፋቸውን አልሰጡም? በማለት ነው የጠየቅነው። ሁነኛ መልስ ከተገኘ ብለን። ምክንያቱም ዘርአይ ለኢትዮጵያ ሰንደቅና ለንጉሱ ክብር ነው መስዋእት የሆነ እዬተባለ ስለሆነ። ምን ሆነው ነው ታድያ አጤው ለሰንደቃቸውና ለሳቸው ክብር ሲል ጀብዱ በመፈጸም፡ መስዋእት የሆነውን ዘርአይን በሃገሩና በቀዬው በክብር እንዲያርፍ ያልጣሩት በማለት ነው የጠየቅነው። በበኩልሽ የቀረበው ምላሽ ደግሞ ዙርያ ጥምጥም ተሽከርክረሽ፡ የልጃቸውን አስከሬንም እኮ አላመጡትም የሚል ነው። የልጄን አስከሬን እንድወስድ ይፈቀድልኝ ብለው ግን የጣልያንን መንግስት ጠይቀው እንደነበር ጎልጉሉ ነግሮናል። ስለዚህ መልስሽ አላረካንም፡ ሁነኛው መልስ የሆነ ሴራና ቦለቲካዊ ሸር ስለነበር ሊሆን ይችላል በማለት እንድንጠረጥር ሁነናል።

ካቀረብሽው ምላሽ ኣኳያ፡ ትንሽም ቢሆን የኤርትራን ዘመናዊ ታሪክ በጨረፍታ ለመጋራት ዕድሉ ከተገኘ ዘንዳ፡ ለአንባቢ እስቲ እንግለጽለት።

እርግጥ ነው ጀግናው ዘርአይ ደረስ የተሰዋው እኤኣ 1945 ነው። ኤርትራ ውስጥ የእንግሊዝ የሞግዚትነት አስተዳደርም የጀመረው በ1941 ነበር። ነገር ግን እንግሊዞች ጣልያኖችን በጦርነት ቢያሸንፉም፡ አስተዳደራቸው ከኤርትራውያን ይልቅ ኤርትራ ውስጥ ለነበሩት ጣልያኖች ያደላ ነበር። ለዚህም ነበር ኤርትራውያን የግዜው ምሁራን ቤትጊዮርጊስ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ተሰባስበው፡ ለኤርትራውያን መብት መታገል የጀመሩት። በመሆኑም ብላታ ተስፋጽዮን ደረስ፡ ለአጤ ሃይለስላሴ ደብዳቤ መጻፋቸው፡ አንድም በወቅቱ የብላታው የቦለቲካ አስተሳሰብ እየተፈጠረች በነበረችው አዲሲቱ ኢትዮጵያ የተስፋ ጭላንጭል አይተው ሊሆን ይችላል። ምክንያቱም ኤርትራ በወቅቱ ነጻ አልነበረችም፡ ይልቅስ በእግሊዝ ሞግዚትነት ስር ነው የነበረችው። ኢትዮጵያ ግን 'ነጻ ወጥታ' ነበር። ይህ አንዱ ምክንያት ሊሆን ይችላል።

ሌላ መላ ምታችን ደግሞ “ዘርአይ የተሰዋው፡ አላግባብ ለተደፈረው ለጥቁሮች ክብር እንጂ ለነጮች [ለእንግሊዞችም ጭምር] ክብር አልነበረም። በመሆኑም ብላታው እንግሊዞችን የሚጠይቁበት አንዳችም ምክንያት አልነበራቸው። እንግሊዞች በኤርትራ ታሪክ ውስጥ ከሚጠቀሱበት ክፉ ተግባራቸው መካከል፡ በኤርትራውያን ጥምረት ምክንያት አልተሳካላቸውም እንጂ፡ ኤርትራን ቆላና ደጋ ብለው በመለያየት ለሁለት ለመክፈል አልመው መንቀሳቀሳቸው አንዱ ነው። ሌላኛው የእንግሊዞች ክፋት ደግሞ፡ ኤርትራ ውስጥ የነበሩ ጣልያን ለራሱ ጥቅም የሰራቸው፡ በርካታ መሰረተልማቶችንና ፋብሪካዎችን ነቅለው መውሰዳቸው ነው። እርግጥ ነው እንግሊዞች፡ ጣልያን ጥሎት የነበረውን የ4ኛ ክፍል የትምህርት ጣሪያን አፍርሰው፡ ትምህርት በሰፊው እንዲስፋፋ አድርገዋል። ጋዜጦችና የቦለቲካ ፓርቲዎችም እንዲመሰረቱም ገፋፍተዋል።

በእንግሊዝ የሞግዚትነት አስተዳደር ወቅት፡ 12 ኤርትራውያን የነቁ ምሁራን [6 ክርስትያኖችና 6 እስላሞች]፡ ግንቦት 5 ቀን 1941፡ ቤትገርግሽ በተባለው በአስመራ ክፍል ውስጥ በመሰባሰብ “ማኅበር ፍቕሪ ሃገር” ብለው መስርተው ለኤርትራውያን መብት መከበር ትግል ጀምረው ነበር። https://zantana.net/formation-of-love-o ... ry-league/ማህበሩ በዋነኛነት የእንግሊዝ አስተዳደር፡ ለጣልያኖች በማድላት በኤርትራውያን ላይ ያካሂድ የነበረውን ጭቆናም ይታገል ነበር። ማኅበሩ ከዚህ ግዜ ጀምሮ የትግል አጋሮችን ቢፈልግ ከትግል አጋሮቹ ጋርም ቢንቀሳቀስ የሚገርም ጉዳይ አይሆንም። ብላታው የማህበሩ አባል ይሁኑ አይሁኑ በጥናት የሚረጋገጥ ጉዳይ ቢሆንም፡ ብላታው ለአጤ ሃይለስላሴ ደብዳቤ መጻፋቸው፡ በወቅቱ ጥቂት የማይባሉ ኤርትራውያን የነጻነት ተስፋን በኢትዮጵያ በኩል አይተው ሊሆን እንደሚችሉ መገመት ይቻላል። የኋላኋላ ጉምቱ “የአንድነት ባርቲም” ተፈጥሮ እንደነበረ ሊታወቅ ይገባዋል፡ ይህም የነበረው ሃቅ አንዱ ክፍል ስለሆነ።

ሲጠቃለል የማታ ማታ ንጉሱ በዘርአይ ስም መርከብ ሆነ አደባባይ መሰዬማቸው የሚጠበቅ ድርጊት ነው። ዘርአይ ከኤርትራ የፈለቀ መሆኑን ጠንቅቀው ስለሚያውቁ፡ የማኅበረሰቡን የልብ ትርታ አድምጠው እንዲያ ማድረጋቸው ግሩም ነው። በርካታ ኤርትራውያን አማካሪዎች እንደነበሯቸውም መዘንጋት አይገባም። የኋላኋላ የኢትዮጵያ ልጆች ንጉሱን ሊፈነቅሉ መፈንቅለ መንግስት ሲያደርጉም፡ ኩዴታውን ያከሸፈው የኤርትራው ክንፍ መሆኑ ሲታይ፡ ብላታው ለአጤው ደብዳቤ መጻፋቸው ብዙም ዬሚደንቅ ጉዳይ አለመሆኑን ያሳየናል።

በመሆኑም እኛ ኤርትራውያን የህዝባችንን ታሪክ ሌሎች ጥቅማቸውንና ትርፋቸውን እያዩ የሚግቱንን ጽሑፍ ሳይሆን፡ ታሪክ ሰሪው ህዝባችን ያከናወነውን ገድል፡ በልጆቹ እይታና ብዕር የተጻፉትን ይበልጥ ብናምን ሊገርም አይገባም። ኢትዮጵያዉያንም ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ በልጆቻችሁ የተጻፉትን ይበልጥ ብታምኑ የሚገርም ጉዳይ አይሆንም።

እንደ ኤርትራዊው ዘርአይ ደረስ ኢትዮጵያዊው አብዲሳ አጋ አኩሪ ገድል መፈጸሙ በጣም የሚያስደስት ታሪክ ነው። ሁለቱም ጭቆናን የተቃወሙና ለክብራቸውና ለህዝባቸው ክብር የተሰው ጀግኖች በመሆናቸው፡ ለሁለቱም ትልቅ ክብር አለን።

የይሁዳ አንበሳና የሰንደቅ የንጉስ ክብር የሚለውን ታሪክ የሚያምኑ ኢትዮጵያዉያን ቢኖሩ አይገርመንም። እኛ ክርስትያን ኤርትራዉያን የምናውቀው የይሁዳ አንበሳ፡ በመስቀል ላይ ተቸንክሮ የዓለምን ሓጢአት የደመሰሰውን፡ ሞትን ድል የነሳዉን መድኃኒታችንን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ብቻና ብቻ ነው።

Selam/ wrote:
25 Feb 2026, 10:26
አቶ መለከት
እንዴት ነው ዙሪያ ዙሪያውን መሽከርከር የማይሰለችህ? የእኔ እኮ ቅሬታ በዘርዓይ ደረስ የተጋድሎ ምክንያት ዙሪያ በሚፈበረከው የታሪክ ክህደትና በንጉሡ ላይ በሚሰነዘረው የሃሰት ክስ ላይ ብቻ ያተኮረ ነው።

- የታይምስ ጋዜጣም የተስፋፅዮን ደብዳቤም እንደዘገቡት ፣ ዘርዓይ ደረስ የብቸኝነቱን ተጋድሎ ያደረገው ፋሽስቶች ተሰብስበው የሃገራችንን ሰንደቅ ዓላማና ክብር በሚዛበቱበት ጊዜ ተናዶና ለሞዓ አንበሳና ለንጉሱ ምስል ክበር ስለሰጠ ነው። (በነገራችን ላይ ከጣልያን እስር ቤት አምልጦ ሌላ ጀግንነት የፈፀመው አብዲሳ አጋም የኢትዮጵያ ኩራት ነው። ከ22 ዓመት በኋላም ሌላው ጀግና ልጇ ሮም ላይ ተመሳሳይ ድል ፈፅሟል!) ታዲያ ይኸን ሃቅ ለመቀበል ምን መሽኮርመም ያስፈልጋል ።


“On 15 June 1938, while in Rome, Deres approached the looted Monument to the Lion of Judah—a symbol of Ethiopian sovereignty transported to Italy after the 1935 invasion—and knelt at the base of the statue in an act of public devotion, prompting intervention from a crowd of onlookers.” Farida Dawkins


- ጀግናው ዘርዓይ ደረስ የሞተው እኤአ በ1945 ነው። ኤርትራ ደግሞ በእንግሊዝ አስተዳደር ስር የወደቀችው በ1941 ነው። ታዲያ ብላታ ተስፋፅዮን ለዘርዓይ ደረስ አስከሬን ማስመለሻ የኢትዮጵያውን ንጉስ ከሚጠይቅ ለምን ለእንግሊዞቹ ደብዳቤ አይፅፍም ነበር? ለምንስ ይመስልሃል ‘ሬሳውን ለማስመጣት እንቢ ብለዋል’ ብላችሁ የምትከሷቸው ጃንሆይ የእንግሊዝ አስተዳደር እኤአ በ1952 ካከተመ በኋላ ለዘርዓይ ደረስ በአደባባይ ክብር የሰጡት? ለምንስ ለእሱ ማስታወሻ ብለው የመጀመሪያዋን የጦር መርከብ በስሙ ሰየሟት?
....

Selam/
Senior Member
Posts: 17269
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Selam/ » 26 Feb 2026, 10:22

አቶ መለከት
- ዘርዓይ ቀጣሪው የፋሺስት ወታደር፣ ዘበኛና ቄስ ሁሉ የዘረኝነት ስድብ እንደማንኛውም “negro” ሲያቀምሰው ነው የኖረው። ንዴቱ ሞልቶ የፈሰሰበት የዶጋሊ ሃውልት ስር የተዋረደውን ሰንደቅ ዓላማችንንና ነፃነታችንን ሲያይ ነው። ይኸን ሃቅ ኢትዮጵያዊ ወይንም ኤርትራዊ ሳይሆን የታይምስ ጋዜጣ ነው በወቅቱ የዘገበው።

- ለጣልያኖች ያደሉ የነበሩት እንግሊዞች አገርህን እያስተዳደሯት እያለ ፣ ምንም ማንዴትና ስልጣን የሌላቸው ንጉሥ ፣ ጣልያን በቀጠረችውና በገደለችው ሰው ጉዳይ ላይ ማዘዝ አይችሉም እኮ ነው የምልህ። ይጠሉናል ብሎ ከሩቁ ከመሸማቀቅ ፣ ወንድሙ ተስፋፅዮን እንግሊዞቹን ቢያንስ አንድ ጊዜ እንኳን ሊጠይቃቸው ይገባው ነበር ።

- “Neger” ብሎ ዘርዓይን የገለፀውን የታይምስ ጋዜጠኛ “አፄው ናቸው ያሰለጠኑት” ብለህ ሳታውቀው እኝህን ሰውዬ ወደ መላዕክትነት ስለ አገዘፍካቸው ከብዶኛል። ታዲያ በነካው የsensationalization እጅህ ፣ በኋላ ወሬውን ቆርጠውና ቀጥለው በናይ ናጽነት ኤርትራ ቅመም አጣፍጠው የልብ ወለድ የፃፉትን ፀሐፊዎች “የኛ ማሪያ ሞንክ” በላቸው።

Meleket wrote:
26 Feb 2026, 09:03
ወዳጃችን Selam/ ስለ ነጻ እይታሽ ኤርትራዊው ምስጋናችን ይድረስሽ። “ወሓጥዮ እንተበልኩዋ ትጎስ’ሞ” ነዉና ፡ እኛም እናሳጥረው።

- ዘርአይ ደረስ ንዴቱ የገነፈለበት የነሞሶሎኒ አስተርጓሚ በነበረበት ወቅት ያልደረሰበት፡ በተራ የዘበኞች አለቃ ዘረኛ ስድብ ስለተሰደበ ነው። አለቀ በቃ!

- ከ1941 – 1952 እንግሊዝ የኤርትራ ሞግዚት ብትሆንም፡ ወንድሙ በዘረኝነት ጦስ እስር ውስጥ ስለገባው የዘርአይ አስከሬን ስለመመለስ ጉዳይ እንግሊዞችን የሚጠይቁበት አንዳችም አሳማኝ ምክንያት አልነበረም። ምክንያቱም ‘ሞግዚቶቹ’ እንግሊዞች ከኤርትራውያን ይልቅ ለጣልያኖች ያደሉ ነበርና። ንጉሡ የልጃቸውን አስከሬን ወደ ኢትዮጵያ ለማስመለስ ሱሪያቸውን ባንገታቸው ለማውጣት ሞክረው እንደነበር ከዚህ በፊት አናዉቅም ነበር!

- በኛ እይታ ታሪክን መቼ ተጻፈ ብቻ ሳይሆን ማን ጻፈው የሚለው ጉዳይም መሰረታዊ ነው። ዘርአይ ከየት እንደፈለቀ ለመዘገብ የተሳነው ጸሃፊ፡ ንጉሡን ማለትም አጤውን ያስጠለለች ሃገር ጸሃፊ፡ ለሃገሩ ቦለቲካ ትርፍ ንጉሱንና ሰንደቃቸውን ለማወዳደስ ቢዘባርቅ አይፈረድበትም! በቋንቋ ችሎታው ተመርጦ ስራ ተቀጥሮ በስነምግባራዊ መንገድ ስራውን ይከውን የነበረው ዘርአይ፡ በለጋ ዕድሜው ዘረኛ ቃላትን ተቃውሞ፡ ጀብዱ ፈጽሟል። ጀግናን መውለድ የለመደችው ኤርትራ እንደምትኮራበት ሁሉ፡ ኢትዮጵያዉያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ብትኮሩበትም እኛም ደስ ይለናል! ቀይባሕረኛ ጀግናን ማን ይጠላል?

Selam/ wrote:
26 Feb 2026, 07:46
አቶ መለከት
አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም ነውና፣ ዝባዝኬ ውስጥ ሳልገባ እጥር ምጥን ያለች መልስ እሰጥሃለሁኝ።

- ዘርዓይ ደረስ ንዴቱ የገነፈለበት አንዱ የፋሺስት ዘበኛ ጎራዴ አድርስልኝ ብሎ በላከው ወቅት የሞዓ አንበሳና የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በዶጋሊ መታሰቢያ ሃውልት ስር ሲዋረድ ስላየ ነው። አለቀ በቃ!

- ከ1941 - 1952 ንጉሡ ሳይሆኑ እንግሊዝ ነች ኤርትራ ላይ ማንዴትና ህጋዊ ስልጣን የነበራት። ስለዚህ ከንጉሡ በዚያን ወቅት የሞራልም ይሁን የማቴሪያል ትብብር መጠየቅ ምንም ፋይዳ አልነበረውም። ልጅ ዘርዓይም ሮም የሄደው በፋሽቱ መንግስት ሰልጥኖና ስራ ተሰጥቶት ሆኖ ሳለ ፣ ወንድሙ በወቅቱ የነበረውን የእንግሊዝ አስተዳደር ሳይጠይቅ ምንም ስልጣን ያልነበራቸውን የኢትዮጵያ ንጉሥ ሱሪ ባንገት ማለቱ አግባብነት አልነበረውም። አለቀ በቃ!

- ታሪክ እንደ ገልባጩ አተረጓጎም ሊለጠጥ፣ ሊወላጨምና ቆይቶም ልብ ወለድ ሊሆን ይችላል። ሊለወጥ የማይችለው ሃቅ ግን በዕለቱ የተዘገበው ዋቢ ዜና ብቻ ነው። ስለዚህ ልክ ንጉሡ መታሰቢያ እንዳደረጉት ሁሉ ፣ ኢትዮጵያውያኖችም ዘርዓይን ለሃገራችን ክብርና ለሰንደቅ ዓላማችን ላደረገው ጀግንነት ከልብ እናከብረዋለን እናስታውሰዋለን። እናንተ ደግሞ ለሞራል መነቃቃት ከጠቀማችሁ ፣ የኢትዮጵያን ስምና ሰንደቅ ዓላማዋን ከታሪኩ ውስጥ ቀንጥባችሁ አውጥታችሁ ፣ የዛሬይቷን ኤርትራ ለመመስረት ከንጉሡ ሸሽቶ ሮም ላይ ተጋድሎ ያደረገ የእኛ ብቸኛ ጀግና ነው ብላችሁ አስታውሱት።



Meleket wrote:
26 Feb 2026, 03:38
ወዳጃችን Selam/በበኩላችን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ንጉሱን አልከሰስንም። በዘርአይ የአደራ ቃል መሰረት፡ “እዚ መሞቴ አይቀርም ግን ሃገሬ ቅበሩኝ” ብሎ ወንድሙን ተማጽኖ ስለነበር፤ በአደራው መሰረት ብላታ ተስፋዮን የዘርአይ አስከሬን ወደ ሃገሩ እንዲመለስ ጥረት ባደረጉበት ወቅት፡ ለምን ንጉሱ የሞራል ድጋፋቸውን አልሰጡም? በማለት ነው የጠየቅነው። ሁነኛ መልስ ከተገኘ ብለን። ምክንያቱም ዘርአይ ለኢትዮጵያ ሰንደቅና ለንጉሱ ክብር ነው መስዋእት የሆነ እዬተባለ ስለሆነ። ምን ሆነው ነው ታድያ አጤው ለሰንደቃቸውና ለሳቸው ክብር ሲል ጀብዱ በመፈጸም፡ መስዋእት የሆነውን ዘርአይን በሃገሩና በቀዬው በክብር እንዲያርፍ ያልጣሩት በማለት ነው የጠየቅነው። በበኩልሽ የቀረበው ምላሽ ደግሞ ዙርያ ጥምጥም ተሽከርክረሽ፡ የልጃቸውን አስከሬንም እኮ አላመጡትም የሚል ነው። የልጄን አስከሬን እንድወስድ ይፈቀድልኝ ብለው ግን የጣልያንን መንግስት ጠይቀው እንደነበር ጎልጉሉ ነግሮናል። ስለዚህ መልስሽ አላረካንም፡ ሁነኛው መልስ የሆነ ሴራና ቦለቲካዊ ሸር ስለነበር ሊሆን ይችላል በማለት እንድንጠረጥር ሁነናል።

ካቀረብሽው ምላሽ ኣኳያ፡ ትንሽም ቢሆን የኤርትራን ዘመናዊ ታሪክ በጨረፍታ ለመጋራት ዕድሉ ከተገኘ ዘንዳ፡ ለአንባቢ እስቲ እንግለጽለት።

እርግጥ ነው ጀግናው ዘርአይ ደረስ የተሰዋው እኤኣ 1945 ነው። ኤርትራ ውስጥ የእንግሊዝ የሞግዚትነት አስተዳደርም የጀመረው በ1941 ነበር። ነገር ግን እንግሊዞች ጣልያኖችን በጦርነት ቢያሸንፉም፡ አስተዳደራቸው ከኤርትራውያን ይልቅ ኤርትራ ውስጥ ለነበሩት ጣልያኖች ያደላ ነበር። ለዚህም ነበር ኤርትራውያን የግዜው ምሁራን ቤትጊዮርጊስ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ተሰባስበው፡ ለኤርትራውያን መብት መታገል የጀመሩት። በመሆኑም ብላታ ተስፋጽዮን ደረስ፡ ለአጤ ሃይለስላሴ ደብዳቤ መጻፋቸው፡ አንድም በወቅቱ የብላታው የቦለቲካ አስተሳሰብ እየተፈጠረች በነበረችው አዲሲቱ ኢትዮጵያ የተስፋ ጭላንጭል አይተው ሊሆን ይችላል። ምክንያቱም ኤርትራ በወቅቱ ነጻ አልነበረችም፡ ይልቅስ በእግሊዝ ሞግዚትነት ስር ነው የነበረችው። ኢትዮጵያ ግን 'ነጻ ወጥታ' ነበር። ይህ አንዱ ምክንያት ሊሆን ይችላል።

ሌላ መላ ምታችን ደግሞ “ዘርአይ የተሰዋው፡ አላግባብ ለተደፈረው ለጥቁሮች ክብር እንጂ ለነጮች [ለእንግሊዞችም ጭምር] ክብር አልነበረም። በመሆኑም ብላታው እንግሊዞችን የሚጠይቁበት አንዳችም ምክንያት አልነበራቸው። እንግሊዞች በኤርትራ ታሪክ ውስጥ ከሚጠቀሱበት ክፉ ተግባራቸው መካከል፡ በኤርትራውያን ጥምረት ምክንያት አልተሳካላቸውም እንጂ፡ ኤርትራን ቆላና ደጋ ብለው በመለያየት ለሁለት ለመክፈል አልመው መንቀሳቀሳቸው አንዱ ነው። ሌላኛው የእንግሊዞች ክፋት ደግሞ፡ ኤርትራ ውስጥ የነበሩ ጣልያን ለራሱ ጥቅም የሰራቸው፡ በርካታ መሰረተልማቶችንና ፋብሪካዎችን ነቅለው መውሰዳቸው ነው። እርግጥ ነው እንግሊዞች፡ ጣልያን ጥሎት የነበረውን የ4ኛ ክፍል የትምህርት ጣሪያን አፍርሰው፡ ትምህርት በሰፊው እንዲስፋፋ አድርገዋል። ጋዜጦችና የቦለቲካ ፓርቲዎችም እንዲመሰረቱም ገፋፍተዋል።

በእንግሊዝ የሞግዚትነት አስተዳደር ወቅት፡ 12 ኤርትራውያን የነቁ ምሁራን [6 ክርስትያኖችና 6 እስላሞች]፡ ግንቦት 5 ቀን 1941፡ ቤትገርግሽ በተባለው በአስመራ ክፍል ውስጥ በመሰባሰብ “ማኅበር ፍቕሪ ሃገር” ብለው መስርተው ለኤርትራውያን መብት መከበር ትግል ጀምረው ነበር። https://zantana.net/formation-of-love-o ... ry-league/ማህበሩ በዋነኛነት የእንግሊዝ አስተዳደር፡ ለጣልያኖች በማድላት በኤርትራውያን ላይ ያካሂድ የነበረውን ጭቆናም ይታገል ነበር። ማኅበሩ ከዚህ ግዜ ጀምሮ የትግል አጋሮችን ቢፈልግ ከትግል አጋሮቹ ጋርም ቢንቀሳቀስ የሚገርም ጉዳይ አይሆንም። ብላታው የማህበሩ አባል ይሁኑ አይሁኑ በጥናት የሚረጋገጥ ጉዳይ ቢሆንም፡ ብላታው ለአጤ ሃይለስላሴ ደብዳቤ መጻፋቸው፡ በወቅቱ ጥቂት የማይባሉ ኤርትራውያን የነጻነት ተስፋን በኢትዮጵያ በኩል አይተው ሊሆን እንደሚችሉ መገመት ይቻላል። የኋላኋላ ጉምቱ “የአንድነት ባርቲም” ተፈጥሮ እንደነበረ ሊታወቅ ይገባዋል፡ ይህም የነበረው ሃቅ አንዱ ክፍል ስለሆነ።

ሲጠቃለል የማታ ማታ ንጉሱ በዘርአይ ስም መርከብ ሆነ አደባባይ መሰዬማቸው የሚጠበቅ ድርጊት ነው። ዘርአይ ከኤርትራ የፈለቀ መሆኑን ጠንቅቀው ስለሚያውቁ፡ የማኅበረሰቡን የልብ ትርታ አድምጠው እንዲያ ማድረጋቸው ግሩም ነው። በርካታ ኤርትራውያን አማካሪዎች እንደነበሯቸውም መዘንጋት አይገባም። የኋላኋላ የኢትዮጵያ ልጆች ንጉሱን ሊፈነቅሉ መፈንቅለ መንግስት ሲያደርጉም፡ ኩዴታውን ያከሸፈው የኤርትራው ክንፍ መሆኑ ሲታይ፡ ብላታው ለአጤው ደብዳቤ መጻፋቸው ብዙም ዬሚደንቅ ጉዳይ አለመሆኑን ያሳየናል።

በመሆኑም እኛ ኤርትራውያን የህዝባችንን ታሪክ ሌሎች ጥቅማቸውንና ትርፋቸውን እያዩ የሚግቱንን ጽሑፍ ሳይሆን፡ ታሪክ ሰሪው ህዝባችን ያከናወነውን ገድል፡ በልጆቹ እይታና ብዕር የተጻፉትን ይበልጥ ብናምን ሊገርም አይገባም። ኢትዮጵያዉያንም ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ በልጆቻችሁ የተጻፉትን ይበልጥ ብታምኑ የሚገርም ጉዳይ አይሆንም።

እንደ ኤርትራዊው ዘርአይ ደረስ ኢትዮጵያዊው አብዲሳ አጋ አኩሪ ገድል መፈጸሙ በጣም የሚያስደስት ታሪክ ነው። ሁለቱም ጭቆናን የተቃወሙና ለክብራቸውና ለህዝባቸው ክብር የተሰው ጀግኖች በመሆናቸው፡ ለሁለቱም ትልቅ ክብር አለን።

የይሁዳ አንበሳና የሰንደቅ የንጉስ ክብር የሚለውን ታሪክ የሚያምኑ ኢትዮጵያዉያን ቢኖሩ አይገርመንም። እኛ ክርስትያን ኤርትራዉያን የምናውቀው የይሁዳ አንበሳ፡ በመስቀል ላይ ተቸንክሮ የዓለምን ሓጢአት የደመሰሰውን፡ ሞትን ድል የነሳዉን መድኃኒታችንን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ብቻና ብቻ ነው።

Selam/ wrote:
25 Feb 2026, 10:26
አቶ መለከት
እንዴት ነው ዙሪያ ዙሪያውን መሽከርከር የማይሰለችህ? የእኔ እኮ ቅሬታ በዘርዓይ ደረስ የተጋድሎ ምክንያት ዙሪያ በሚፈበረከው የታሪክ ክህደትና በንጉሡ ላይ በሚሰነዘረው የሃሰት ክስ ላይ ብቻ ያተኮረ ነው።

- የታይምስ ጋዜጣም የተስፋፅዮን ደብዳቤም እንደዘገቡት ፣ ዘርዓይ ደረስ የብቸኝነቱን ተጋድሎ ያደረገው ፋሽስቶች ተሰብስበው የሃገራችንን ሰንደቅ ዓላማና ክብር በሚዛበቱበት ጊዜ ተናዶና ለሞዓ አንበሳና ለንጉሱ ምስል ክበር ስለሰጠ ነው። (በነገራችን ላይ ከጣልያን እስር ቤት አምልጦ ሌላ ጀግንነት የፈፀመው አብዲሳ አጋም የኢትዮጵያ ኩራት ነው። ከ22 ዓመት በኋላም ሌላው ጀግና ልጇ ሮም ላይ ተመሳሳይ ድል ፈፅሟል!) ታዲያ ይኸን ሃቅ ለመቀበል ምን መሽኮርመም ያስፈልጋል ።


“On 15 June 1938, while in Rome, Deres approached the looted Monument to the Lion of Judah—a symbol of Ethiopian sovereignty transported to Italy after the 1935 invasion—and knelt at the base of the statue in an act of public devotion, prompting intervention from a crowd of onlookers.” Farida Dawkins


- ጀግናው ዘርዓይ ደረስ የሞተው እኤአ በ1945 ነው። ኤርትራ ደግሞ በእንግሊዝ አስተዳደር ስር የወደቀችው በ1941 ነው። ታዲያ ብላታ ተስፋፅዮን ለዘርዓይ ደረስ አስከሬን ማስመለሻ የኢትዮጵያውን ንጉስ ከሚጠይቅ ለምን ለእንግሊዞቹ ደብዳቤ አይፅፍም ነበር? ለምንስ ይመስልሃል ‘ሬሳውን ለማስመጣት እንቢ ብለዋል’ ብላችሁ የምትከሷቸው ጃንሆይ የእንግሊዝ አስተዳደር እኤአ በ1952 ካከተመ በኋላ ለዘርዓይ ደረስ በአደባባይ ክብር የሰጡት? ለምንስ ለእሱ ማስታወሻ ብለው የመጀመሪያዋን የጦር መርከብ በስሙ ሰየሟት?
....

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Meleket » 26 Feb 2026, 11:14

ወዳጃን Selam/ የዘርአይ የቅርብ አለቃ፡ ጣልያን ኢትዮጵያን ተቆጣጥራ ሳለ መቀሌን ያስተዳድር የነበረው ጉምቱ የፋሽስት ሰው ነው። የዘርአይን ግሩም ስራና ዲሲፕሊኑን ስለሚያውቁ፡ እንደ ብርጭቆ ተንከባክበው ነበር ይዘውት የነበረው። ችግሩ የመጣው፡ የዘርአይን ልክና ሚዛን ያላወቀ፡ አደባባይ ይጠብቅ በነበረ የፋሽስት ዘበኛ ነው።

የንጉሡ የአቅም ውስንነት እማ አሁን ፍንትው ብሎ ታይቶናል፡ የልጃቸውን አስከሬን እንኳን በክብር ወደ ሃገራችሁ ለመመለስ ኣልቻሉም እኮ። በሌላ በኩል፡ ወንድማቸው የተሰዋው ለጥቁር ህዝቦች እኩልነትና ክብርም መሆኑን ጠንቅቀው ስለሚያውቁ፡ ብላታው እንግሊዞችን እርዳታ የሚጠይቁበት ምንም ዓይነት ምክንያት አልነበረም።

ሥደተኛውን አጤ አስጠግታ የነበረችው እንግሊዝ በጋዜጠኞቿ በኩል ለፖለቲካ አጀንዳዋ ንጉሡን ለማወዳደስ ብትሞክር፡ እኛ ኤርትራዉያን ‘ስራዋን’ ስለምናውቅ “ለማያውቁሽ” ብለን ነው የምንተርትባት።

Selam/ wrote:
26 Feb 2026, 10:22
አቶ መለከት
- ዘርዓይ ቀጣሪው የፋሺስት ወታደር፣ ዘበኛና ቄስ ሁሉ የዘረኝነት ስድብ እንደማንኛውም “negro” ሲያቀምሰው ነው የኖረው። ንዴቱ ሞልቶ የፈሰሰበት የዶጋሊ ሃውልት ስር የተዋረደውን ሰንደቅ ዓላማችንንና ነፃነታችንን ሲያይ ነው። ይኸን ሃቅ ኢትዮጵያዊ ወይንም ኤርትራዊ ሳይሆን የታይምስ ጋዜጣ ነው በወቅቱ የዘገበው።

- ለጣልያኖች ያደሉ የነበሩት እንግሊዞች አገርህን እያስተዳደሯት እያለ ፣ ምንም ማንዴትና ስልጣን የሌላቸው ንጉሥ ፣ ጣልያን በቀጠረችውና በገደለችው ሰው ጉዳይ ላይ ማዘዝ አይችሉም እኮ ነው የምልህ። ይጠሉናል ብሎ ከሩቁ ከመሸማቀቅ ፣ ወንድሙ ተስፋፅዮን እንግሊዞቹን ቢያንስ አንድ ጊዜ እንኳን ሊጠይቃቸው ይገባው ነበር ።

- “Neger” ብሎ ዘርዓይን የገለፀውን የታይምስ ጋዜጠኛ “አፄው ናቸው ያሰለጠኑት” ብለህ ሳታውቀው እኝህን ሰውዬ ወደ መላዕክትነት ስለ አገዘፍካቸው ከብዶኛል። ታዲያ በነካው የsensationalization እጅህ ፣ በኋላ ወሬውን ቆርጠውና ቀጥለው በናይ ናጽነት ኤርትራ ቅመም አጣፍጠው የልብ ወለድ የፃፉትን ፀሐፊዎች “የኛ ማሪያ ሞንክ” በላቸው።

Meleket wrote:
26 Feb 2026, 09:03
ወዳጃችን Selam/ ስለ ነጻ እይታሽ ኤርትራዊው ምስጋናችን ይድረስሽ። “ወሓጥዮ እንተበልኩዋ ትጎስ’ሞ” ነዉና ፡ እኛም እናሳጥረው።

- ዘርአይ ደረስ ንዴቱ የገነፈለበት የነሞሶሎኒ አስተርጓሚ በነበረበት ወቅት ያልደረሰበት፡ በተራ የዘበኞች አለቃ ዘረኛ ስድብ ስለተሰደበ ነው። አለቀ በቃ!

- ከ1941 – 1952 እንግሊዝ የኤርትራ ሞግዚት ብትሆንም፡ ወንድሙ በዘረኝነት ጦስ እስር ውስጥ ስለገባው የዘርአይ አስከሬን ስለመመለስ ጉዳይ እንግሊዞችን የሚጠይቁበት አንዳችም አሳማኝ ምክንያት አልነበረም። ምክንያቱም ‘ሞግዚቶቹ’ እንግሊዞች ከኤርትራውያን ይልቅ ለጣልያኖች ያደሉ ነበርና። ንጉሡ የልጃቸውን አስከሬን ወደ ኢትዮጵያ ለማስመለስ ሱሪያቸውን ባንገታቸው ለማውጣት ሞክረው እንደነበር ከዚህ በፊት አናዉቅም ነበር!

- በኛ እይታ ታሪክን መቼ ተጻፈ ብቻ ሳይሆን ማን ጻፈው የሚለው ጉዳይም መሰረታዊ ነው። ዘርአይ ከየት እንደፈለቀ ለመዘገብ የተሳነው ጸሃፊ፡ ንጉሡን ማለትም አጤውን ያስጠለለች ሃገር ጸሃፊ፡ ለሃገሩ ቦለቲካ ትርፍ ንጉሱንና ሰንደቃቸውን ለማወዳደስ ቢዘባርቅ አይፈረድበትም! በቋንቋ ችሎታው ተመርጦ ስራ ተቀጥሮ በስነምግባራዊ መንገድ ስራውን ይከውን የነበረው ዘርአይ፡ በለጋ ዕድሜው ዘረኛ ቃላትን ተቃውሞ፡ ጀብዱ ፈጽሟል። ጀግናን መውለድ የለመደችው ኤርትራ እንደምትኮራበት ሁሉ፡ ኢትዮጵያዉያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ብትኮሩበትም እኛም ደስ ይለናል! ቀይባሕረኛ ጀግናን ማን ይጠላል?

Selam/ wrote:
26 Feb 2026, 07:46
አቶ መለከት
አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም ነውና፣ ዝባዝኬ ውስጥ ሳልገባ እጥር ምጥን ያለች መልስ እሰጥሃለሁኝ።

- ዘርዓይ ደረስ ንዴቱ የገነፈለበት አንዱ የፋሺስት ዘበኛ ጎራዴ አድርስልኝ ብሎ በላከው ወቅት የሞዓ አንበሳና የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በዶጋሊ መታሰቢያ ሃውልት ስር ሲዋረድ ስላየ ነው። አለቀ በቃ!

- ከ1941 - 1952 ንጉሡ ሳይሆኑ እንግሊዝ ነች ኤርትራ ላይ ማንዴትና ህጋዊ ስልጣን የነበራት። ስለዚህ ከንጉሡ በዚያን ወቅት የሞራልም ይሁን የማቴሪያል ትብብር መጠየቅ ምንም ፋይዳ አልነበረውም። ልጅ ዘርዓይም ሮም የሄደው በፋሽቱ መንግስት ሰልጥኖና ስራ ተሰጥቶት ሆኖ ሳለ ፣ ወንድሙ በወቅቱ የነበረውን የእንግሊዝ አስተዳደር ሳይጠይቅ ምንም ስልጣን ያልነበራቸውን የኢትዮጵያ ንጉሥ ሱሪ ባንገት ማለቱ አግባብነት አልነበረውም። አለቀ በቃ!

- ታሪክ እንደ ገልባጩ አተረጓጎም ሊለጠጥ፣ ሊወላጨምና ቆይቶም ልብ ወለድ ሊሆን ይችላል። ሊለወጥ የማይችለው ሃቅ ግን በዕለቱ የተዘገበው ዋቢ ዜና ብቻ ነው። ስለዚህ ልክ ንጉሡ መታሰቢያ እንዳደረጉት ሁሉ ፣ ኢትዮጵያውያኖችም ዘርዓይን ለሃገራችን ክብርና ለሰንደቅ ዓላማችን ላደረገው ጀግንነት ከልብ እናከብረዋለን እናስታውሰዋለን። እናንተ ደግሞ ለሞራል መነቃቃት ከጠቀማችሁ ፣ የኢትዮጵያን ስምና ሰንደቅ ዓላማዋን ከታሪኩ ውስጥ ቀንጥባችሁ አውጥታችሁ ፣ የዛሬይቷን ኤርትራ ለመመስረት ከንጉሡ ሸሽቶ ሮም ላይ ተጋድሎ ያደረገ የእኛ ብቸኛ ጀግና ነው ብላችሁ አስታውሱት።



Meleket wrote:
26 Feb 2026, 03:38
ወዳጃችን Selam/በበኩላችን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ንጉሱን አልከሰስንም። በዘርአይ የአደራ ቃል መሰረት፡ “እዚ መሞቴ አይቀርም ግን ሃገሬ ቅበሩኝ” ብሎ ወንድሙን ተማጽኖ ስለነበር፤ በአደራው መሰረት ብላታ ተስፋዮን የዘርአይ አስከሬን ወደ ሃገሩ እንዲመለስ ጥረት ባደረጉበት ወቅት፡ ለምን ንጉሱ የሞራል ድጋፋቸውን አልሰጡም? በማለት ነው የጠየቅነው። ሁነኛ መልስ ከተገኘ ብለን። ምክንያቱም ዘርአይ ለኢትዮጵያ ሰንደቅና ለንጉሱ ክብር ነው መስዋእት የሆነ እዬተባለ ስለሆነ። ምን ሆነው ነው ታድያ አጤው ለሰንደቃቸውና ለሳቸው ክብር ሲል ጀብዱ በመፈጸም፡ መስዋእት የሆነውን ዘርአይን በሃገሩና በቀዬው በክብር እንዲያርፍ ያልጣሩት በማለት ነው የጠየቅነው። በበኩልሽ የቀረበው ምላሽ ደግሞ ዙርያ ጥምጥም ተሽከርክረሽ፡ የልጃቸውን አስከሬንም እኮ አላመጡትም የሚል ነው። የልጄን አስከሬን እንድወስድ ይፈቀድልኝ ብለው ግን የጣልያንን መንግስት ጠይቀው እንደነበር ጎልጉሉ ነግሮናል። ስለዚህ መልስሽ አላረካንም፡ ሁነኛው መልስ የሆነ ሴራና ቦለቲካዊ ሸር ስለነበር ሊሆን ይችላል በማለት እንድንጠረጥር ሁነናል።

ካቀረብሽው ምላሽ ኣኳያ፡ ትንሽም ቢሆን የኤርትራን ዘመናዊ ታሪክ በጨረፍታ ለመጋራት ዕድሉ ከተገኘ ዘንዳ፡ ለአንባቢ እስቲ እንግለጽለት።

እርግጥ ነው ጀግናው ዘርአይ ደረስ የተሰዋው እኤኣ 1945 ነው። ኤርትራ ውስጥ የእንግሊዝ የሞግዚትነት አስተዳደርም የጀመረው በ1941 ነበር። ነገር ግን እንግሊዞች ጣልያኖችን በጦርነት ቢያሸንፉም፡ አስተዳደራቸው ከኤርትራውያን ይልቅ ኤርትራ ውስጥ ለነበሩት ጣልያኖች ያደላ ነበር። ለዚህም ነበር ኤርትራውያን የግዜው ምሁራን ቤትጊዮርጊስ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ተሰባስበው፡ ለኤርትራውያን መብት መታገል የጀመሩት። በመሆኑም ብላታ ተስፋጽዮን ደረስ፡ ለአጤ ሃይለስላሴ ደብዳቤ መጻፋቸው፡ አንድም በወቅቱ የብላታው የቦለቲካ አስተሳሰብ እየተፈጠረች በነበረችው አዲሲቱ ኢትዮጵያ የተስፋ ጭላንጭል አይተው ሊሆን ይችላል። ምክንያቱም ኤርትራ በወቅቱ ነጻ አልነበረችም፡ ይልቅስ በእግሊዝ ሞግዚትነት ስር ነው የነበረችው። ኢትዮጵያ ግን 'ነጻ ወጥታ' ነበር። ይህ አንዱ ምክንያት ሊሆን ይችላል።

ሌላ መላ ምታችን ደግሞ “ዘርአይ የተሰዋው፡ አላግባብ ለተደፈረው ለጥቁሮች ክብር እንጂ ለነጮች [ለእንግሊዞችም ጭምር] ክብር አልነበረም። በመሆኑም ብላታው እንግሊዞችን የሚጠይቁበት አንዳችም ምክንያት አልነበራቸው። እንግሊዞች በኤርትራ ታሪክ ውስጥ ከሚጠቀሱበት ክፉ ተግባራቸው መካከል፡ በኤርትራውያን ጥምረት ምክንያት አልተሳካላቸውም እንጂ፡ ኤርትራን ቆላና ደጋ ብለው በመለያየት ለሁለት ለመክፈል አልመው መንቀሳቀሳቸው አንዱ ነው። ሌላኛው የእንግሊዞች ክፋት ደግሞ፡ ኤርትራ ውስጥ የነበሩ ጣልያን ለራሱ ጥቅም የሰራቸው፡ በርካታ መሰረተልማቶችንና ፋብሪካዎችን ነቅለው መውሰዳቸው ነው። እርግጥ ነው እንግሊዞች፡ ጣልያን ጥሎት የነበረውን የ4ኛ ክፍል የትምህርት ጣሪያን አፍርሰው፡ ትምህርት በሰፊው እንዲስፋፋ አድርገዋል። ጋዜጦችና የቦለቲካ ፓርቲዎችም እንዲመሰረቱም ገፋፍተዋል።

በእንግሊዝ የሞግዚትነት አስተዳደር ወቅት፡ 12 ኤርትራውያን የነቁ ምሁራን [6 ክርስትያኖችና 6 እስላሞች]፡ ግንቦት 5 ቀን 1941፡ ቤትገርግሽ በተባለው በአስመራ ክፍል ውስጥ በመሰባሰብ “ማኅበር ፍቕሪ ሃገር” ብለው መስርተው ለኤርትራውያን መብት መከበር ትግል ጀምረው ነበር። https://zantana.net/formation-of-love-o ... ry-league/ማህበሩ በዋነኛነት የእንግሊዝ አስተዳደር፡ ለጣልያኖች በማድላት በኤርትራውያን ላይ ያካሂድ የነበረውን ጭቆናም ይታገል ነበር። ማኅበሩ ከዚህ ግዜ ጀምሮ የትግል አጋሮችን ቢፈልግ ከትግል አጋሮቹ ጋርም ቢንቀሳቀስ የሚገርም ጉዳይ አይሆንም። ብላታው የማህበሩ አባል ይሁኑ አይሁኑ በጥናት የሚረጋገጥ ጉዳይ ቢሆንም፡ ብላታው ለአጤ ሃይለስላሴ ደብዳቤ መጻፋቸው፡ በወቅቱ ጥቂት የማይባሉ ኤርትራውያን የነጻነት ተስፋን በኢትዮጵያ በኩል አይተው ሊሆን እንደሚችሉ መገመት ይቻላል። የኋላኋላ ጉምቱ “የአንድነት ባርቲም” ተፈጥሮ እንደነበረ ሊታወቅ ይገባዋል፡ ይህም የነበረው ሃቅ አንዱ ክፍል ስለሆነ።

ሲጠቃለል የማታ ማታ ንጉሱ በዘርአይ ስም መርከብ ሆነ አደባባይ መሰዬማቸው የሚጠበቅ ድርጊት ነው። ዘርአይ ከኤርትራ የፈለቀ መሆኑን ጠንቅቀው ስለሚያውቁ፡ የማኅበረሰቡን የልብ ትርታ አድምጠው እንዲያ ማድረጋቸው ግሩም ነው። በርካታ ኤርትራውያን አማካሪዎች እንደነበሯቸውም መዘንጋት አይገባም። የኋላኋላ የኢትዮጵያ ልጆች ንጉሱን ሊፈነቅሉ መፈንቅለ መንግስት ሲያደርጉም፡ ኩዴታውን ያከሸፈው የኤርትራው ክንፍ መሆኑ ሲታይ፡ ብላታው ለአጤው ደብዳቤ መጻፋቸው ብዙም ዬሚደንቅ ጉዳይ አለመሆኑን ያሳየናል።

በመሆኑም እኛ ኤርትራውያን የህዝባችንን ታሪክ ሌሎች ጥቅማቸውንና ትርፋቸውን እያዩ የሚግቱንን ጽሑፍ ሳይሆን፡ ታሪክ ሰሪው ህዝባችን ያከናወነውን ገድል፡ በልጆቹ እይታና ብዕር የተጻፉትን ይበልጥ ብናምን ሊገርም አይገባም። ኢትዮጵያዉያንም ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ በልጆቻችሁ የተጻፉትን ይበልጥ ብታምኑ የሚገርም ጉዳይ አይሆንም።

እንደ ኤርትራዊው ዘርአይ ደረስ ኢትዮጵያዊው አብዲሳ አጋ አኩሪ ገድል መፈጸሙ በጣም የሚያስደስት ታሪክ ነው። ሁለቱም ጭቆናን የተቃወሙና ለክብራቸውና ለህዝባቸው ክብር የተሰው ጀግኖች በመሆናቸው፡ ለሁለቱም ትልቅ ክብር አለን።

የይሁዳ አንበሳና የሰንደቅ የንጉስ ክብር የሚለውን ታሪክ የሚያምኑ ኢትዮጵያዉያን ቢኖሩ አይገርመንም። እኛ ክርስትያን ኤርትራዉያን የምናውቀው የይሁዳ አንበሳ፡ በመስቀል ላይ ተቸንክሮ የዓለምን ሓጢአት የደመሰሰውን፡ ሞትን ድል የነሳዉን መድኃኒታችንን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ብቻና ብቻ ነው።

Selam/ wrote:
25 Feb 2026, 10:26
አቶ መለከት
እንዴት ነው ዙሪያ ዙሪያውን መሽከርከር የማይሰለችህ? የእኔ እኮ ቅሬታ በዘርዓይ ደረስ የተጋድሎ ምክንያት ዙሪያ በሚፈበረከው የታሪክ ክህደትና በንጉሡ ላይ በሚሰነዘረው የሃሰት ክስ ላይ ብቻ ያተኮረ ነው።

- የታይምስ ጋዜጣም የተስፋፅዮን ደብዳቤም እንደዘገቡት ፣ ዘርዓይ ደረስ የብቸኝነቱን ተጋድሎ ያደረገው ፋሽስቶች ተሰብስበው የሃገራችንን ሰንደቅ ዓላማና ክብር በሚዛበቱበት ጊዜ ተናዶና ለሞዓ አንበሳና ለንጉሱ ምስል ክበር ስለሰጠ ነው። (በነገራችን ላይ ከጣልያን እስር ቤት አምልጦ ሌላ ጀግንነት የፈፀመው አብዲሳ አጋም የኢትዮጵያ ኩራት ነው። ከ22 ዓመት በኋላም ሌላው ጀግና ልጇ ሮም ላይ ተመሳሳይ ድል ፈፅሟል!) ታዲያ ይኸን ሃቅ ለመቀበል ምን መሽኮርመም ያስፈልጋል ።


“On 15 June 1938, while in Rome, Deres approached the looted Monument to the Lion of Judah—a symbol of Ethiopian sovereignty transported to Italy after the 1935 invasion—and knelt at the base of the statue in an act of public devotion, prompting intervention from a crowd of onlookers.” Farida Dawkins


- ጀግናው ዘርዓይ ደረስ የሞተው እኤአ በ1945 ነው። ኤርትራ ደግሞ በእንግሊዝ አስተዳደር ስር የወደቀችው በ1941 ነው። ታዲያ ብላታ ተስፋፅዮን ለዘርዓይ ደረስ አስከሬን ማስመለሻ የኢትዮጵያውን ንጉስ ከሚጠይቅ ለምን ለእንግሊዞቹ ደብዳቤ አይፅፍም ነበር? ለምንስ ይመስልሃል ‘ሬሳውን ለማስመጣት እንቢ ብለዋል’ ብላችሁ የምትከሷቸው ጃንሆይ የእንግሊዝ አስተዳደር እኤአ በ1952 ካከተመ በኋላ ለዘርዓይ ደረስ በአደባባይ ክብር የሰጡት? ለምንስ ለእሱ ማስታወሻ ብለው የመጀመሪያዋን የጦር መርከብ በስሙ ሰየሟት?
....
ሲጠቃለል፡
Meleket wrote:
24 Feb 2026, 09:53

ቁምነገሩ አሁንም ኤርትራና ኢትዮጵያ እንደ ዘርአይ ደረስ የመሳሰሉ ለክብራቸው የሚቆሙ ጀግኖችን ማፍራትም ይገባቸዋል የሚለው ጉዳይ መሆን ይገባዋል።። በታሪክ ብቻ መነገድ ስለማይቻል፡ በድሮ በሬም ማረስ ስለማይቻል።

Selam/
Senior Member
Posts: 17269
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Selam/ » 26 Feb 2026, 13:07

አቶ መለከት
- ውሸት ነው የፃፍከው። ዘርዓይ በፋሽስት ጣልያን ካቶሊክ ትምህርት ቤት ነው የተማረው፣ ግን በኋላ በዘረኝነት ጫና ምክንያት ጥሎ እንደወጣ ይታወቃል። ከዚያም በኋላ ጣልያን ሃገር ውስጥ የዘረኝነት ውርጅብኝ እንዳስመረረው ለወንድሙ በደብዳቤ ገልጦለታል። ስለዚህ የአንድ ተራ ዘበኛ ስድብ ነው ዘርዓይን ጎራዴውን ያስመዘዘው ብሎ መዋሸት ፣ የማስተዋሉንና (intellect) የስነ-ልቦናውን ጥንካሬ ማኮሰስ ነው።

- ብላታው ንጉሡን አክብሮና አግዝፎ ከማንዴታቸው ውጪ እንዲረዱት መጠየቁ ለዘውዱ ያለውን ታማኝነት ያሳያል። ሆኖም በኋላ ታሪኩን ጠምዝዞ ፣ ዕርዳታ ያላገኘነው ኤርትራውያኖችን ለመለየት በተደረገ ሴራ ነው ማለቱ ነጭ ውሸት ነው። እንዲያውም የኢትዮጵያ ህዝብ ደግ ደጉን ስለሚመለከት ነው እንጂ፣ ዘርዓይ ደረስ እኮ ተኮትኩቶ ያደገውና ሲሰራ የነበረው ለፋሽስቶች ነው።

- የዚያንው ዕለት ለ The Times ከባዝ ወደ ለንደን ደውለው “ዘበኛ ስለሰደበው ሳይሆን ዙፋኑ ስለተዋረደ ነው ብላችሁ ፃፉ“ ብለው ዜናውን ዶክተር አስደረጉት ብለህ ስትዋሽ ትንሽ እንኳን አለማፈርህ በደንብ ስለማውቅህ አላስገረመኝም። የለንደን ታይምስ የፃፈውን በደንብ ደጋግመህ እንድታጣጥመው ከታች ለጥፌሎሃለሁኝ። በተጨማሪም ለውሸትህ ሃራራ ማርኪያ እንዲሆንህ በኤርትራዊው ፀሐፊ ዓላዛር ተስፋ ሚካኤል ጣፈጥ ብላ የተከሸነችውን ሪፖርት ጨምሬልሃለሁኝ።



LONDON TIMES:
“ABYSSINIAN SHOT IN ROME - An Interrupted prayer”
“Rome, June 15 “Romans hurrying to lunch today saw a negro, presumably an Abyssinian, praying before the large gilt Lion of Judah which now reposes at the foot of the monument in honour of the 500 Italians who were killed at the battle of Dogali… “A crowd gathered, and when an army officer attempted to prevent the negro from continuing his devotions, the latter produced a scimitar from his clothing and slashed at him, inflicting a serious wound. A butcher’s boy who intervened was also slashed, whereupon two soldiers fired four shots at the negro and put him out of action, but not before he had wounded the soldiers”. The hero of the incident, who lived on to learn of the liberation of Ethiopia in 1941 and of the Allied occupation of Italy in 1943-4, but died in his land of captivity before the restoration of the Lion of Judah statue, was a young Eritrean, Zerai Deress, a former post-office clerk, then in his early twenties. During one of the many fascist demonstrations in Rome, his obituary in the Ethiopian Herald states, Zerai, [standing] by the Lion of Judah statue “bowed down to pray. Naturally all the spectators were distracted from the main purpose of the display and the humble Ethiopian became the pivot of their attention. A Fascist officer went over to him and asked him to get up and end his prayer. Not wishing to be disturbed Zerai continued his bowing posture. Rougher measures were applied by the officer. “In religious anger his sword was unsheathed and in a rage somewhat similar to the divine fury induced by the priestess Apollo, he fell on the would-be mockers of his country’s national symbol and killed them, uttering the words, ‘The Lion of Judah is avenged!’. Animated by this passion and burning with enthusiasm to protect the emblem of his country, he gave no quarter until he was run down by a motor cycle and arrested”.

ALAZAR TESFA MICHAEL:
“when Zerai saw the national symbol of his country displayed as a trophy of the conqueror, he sank down in grief, tears streaming from his eyes. Then he rose up, hastened to the Museo Coloniale, possessed himself of a sword which was on show there. Returning to the statue of the Lion he prostrated himself before it. Leaping to his feet as he unsheathed his sword, he then rushed into the midst of the thousands of Fascists who had assembled for the celebration. He took his stand by the monument erected to the Italians who were killed at Dogali... Wielding the sword he killed five Italians and wounded many more before they dare lay their hands on him. Then he paused and shouted out, in Italian:

"Long live Tafari! (i.e. the Emperor Haile Sellassie). Long live the Lion of Judah!
Down with Italy! Raise up and exalt Ethiopia!
Down with the King of Italy! Down with Mussolini!".

"Zerai was shot by two railway station police in the Piazza Esedra, and fell near the Conquering Lion of the Tribe of Judah, still holding his sword. He was retained in prison till after the Italian defeat, and died there during the Allied occupation of Italy, in July 1945, at 29 years of age".

Meleket wrote:
26 Feb 2026, 11:14
ወዳጃን Selam/ የዘርአይ የቅርብ አለቃ፡ ጣልያን ኢትዮጵያን ተቆጣጥራ ሳለ መቀሌን ያስተዳድር የነበረው ጉምቱ የፋሽስት ሰው ነው። የዘርአይን ግሩም ስራና ዲሲፕሊኑን ስለሚያውቁ፡ እንደ ብርጭቆ ተንከባክበው ነበር ይዘውት የነበረው። ችግሩ የመጣው፡ የዘርአይን ልክና ሚዛን ያላወቀ፡ አደባባይ ይጠብቅ በነበረ የፋሽስት ዘበኛ ነው።

የንጉሡ የአቅም ውስንነት እማ አሁን ፍንትው ብሎ ታይቶናል፡ የልጃቸውን አስከሬን እንኳን በክብር ወደ ሃገራችሁ ለመመለስ ኣልቻሉም እኮ። በሌላ በኩል፡ ወንድማቸው የተሰዋው ለጥቁር ህዝቦች እኩልነትና ክብርም መሆኑን ጠንቅቀው ስለሚያውቁ፡ ብላታው እንግሊዞችን እርዳታ የሚጠይቁበት ምንም ዓይነት ምክንያት አልነበረም።

ሥደተኛውን አጤ አስጠግታ የነበረችው እንግሊዝ በጋዜጠኞቿ በኩል ለፖለቲካ አጀንዳዋ ንጉሡን ለማወዳደስ ብትሞክር፡ እኛ ኤርትራዉያን ‘ስራዋን’ ስለምናውቅ “ለማያውቁሽ” ብለን ነው የምንተርትባት።

Selam/ wrote:
26 Feb 2026, 10:22
አቶ መለከት
- ዘርዓይ ቀጣሪው የፋሺስት ወታደር፣ ዘበኛና ቄስ ሁሉ የዘረኝነት ስድብ እንደማንኛውም “negro” ሲያቀምሰው ነው የኖረው። ንዴቱ ሞልቶ የፈሰሰበት የዶጋሊ ሃውልት ስር የተዋረደውን ሰንደቅ ዓላማችንንና ነፃነታችንን ሲያይ ነው። ይኸን ሃቅ ኢትዮጵያዊ ወይንም ኤርትራዊ ሳይሆን የታይምስ ጋዜጣ ነው በወቅቱ የዘገበው።

- ለጣልያኖች ያደሉ የነበሩት እንግሊዞች አገርህን እያስተዳደሯት እያለ ፣ ምንም ማንዴትና ስልጣን የሌላቸው ንጉሥ ፣ ጣልያን በቀጠረችውና በገደለችው ሰው ጉዳይ ላይ ማዘዝ አይችሉም እኮ ነው የምልህ። ይጠሉናል ብሎ ከሩቁ ከመሸማቀቅ ፣ ወንድሙ ተስፋፅዮን እንግሊዞቹን ቢያንስ አንድ ጊዜ እንኳን ሊጠይቃቸው ይገባው ነበር ።

- “Neger” ብሎ ዘርዓይን የገለፀውን የታይምስ ጋዜጠኛ “አፄው ናቸው ያሰለጠኑት” ብለህ ሳታውቀው እኝህን ሰውዬ ወደ መላዕክትነት ስለ አገዘፍካቸው ከብዶኛል። ታዲያ በነካው የsensationalization እጅህ ፣ በኋላ ወሬውን ቆርጠውና ቀጥለው በናይ ናጽነት ኤርትራ ቅመም አጣፍጠው የልብ ወለድ የፃፉትን ፀሐፊዎች “የኛ ማሪያ ሞንክ” በላቸው።

Meleket wrote:
26 Feb 2026, 09:03
ወዳጃችን Selam/ ስለ ነጻ እይታሽ ኤርትራዊው ምስጋናችን ይድረስሽ። “ወሓጥዮ እንተበልኩዋ ትጎስ’ሞ” ነዉና ፡ እኛም እናሳጥረው።

- ዘርአይ ደረስ ንዴቱ የገነፈለበት የነሞሶሎኒ አስተርጓሚ በነበረበት ወቅት ያልደረሰበት፡ በተራ የዘበኞች አለቃ ዘረኛ ስድብ ስለተሰደበ ነው። አለቀ በቃ!

- ከ1941 – 1952 እንግሊዝ የኤርትራ ሞግዚት ብትሆንም፡ ወንድሙ በዘረኝነት ጦስ እስር ውስጥ ስለገባው የዘርአይ አስከሬን ስለመመለስ ጉዳይ እንግሊዞችን የሚጠይቁበት አንዳችም አሳማኝ ምክንያት አልነበረም። ምክንያቱም ‘ሞግዚቶቹ’ እንግሊዞች ከኤርትራውያን ይልቅ ለጣልያኖች ያደሉ ነበርና። ንጉሡ የልጃቸውን አስከሬን ወደ ኢትዮጵያ ለማስመለስ ሱሪያቸውን ባንገታቸው ለማውጣት ሞክረው እንደነበር ከዚህ በፊት አናዉቅም ነበር!

- በኛ እይታ ታሪክን መቼ ተጻፈ ብቻ ሳይሆን ማን ጻፈው የሚለው ጉዳይም መሰረታዊ ነው። ዘርአይ ከየት እንደፈለቀ ለመዘገብ የተሳነው ጸሃፊ፡ ንጉሡን ማለትም አጤውን ያስጠለለች ሃገር ጸሃፊ፡ ለሃገሩ ቦለቲካ ትርፍ ንጉሱንና ሰንደቃቸውን ለማወዳደስ ቢዘባርቅ አይፈረድበትም! በቋንቋ ችሎታው ተመርጦ ስራ ተቀጥሮ በስነምግባራዊ መንገድ ስራውን ይከውን የነበረው ዘርአይ፡ በለጋ ዕድሜው ዘረኛ ቃላትን ተቃውሞ፡ ጀብዱ ፈጽሟል። ጀግናን መውለድ የለመደችው ኤርትራ እንደምትኮራበት ሁሉ፡ ኢትዮጵያዉያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ብትኮሩበትም እኛም ደስ ይለናል! ቀይባሕረኛ ጀግናን ማን ይጠላል?

Selam/ wrote:
26 Feb 2026, 07:46
አቶ መለከት
አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም ነውና፣ ዝባዝኬ ውስጥ ሳልገባ እጥር ምጥን ያለች መልስ እሰጥሃለሁኝ።

- ዘርዓይ ደረስ ንዴቱ የገነፈለበት አንዱ የፋሺስት ዘበኛ ጎራዴ አድርስልኝ ብሎ በላከው ወቅት የሞዓ አንበሳና የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በዶጋሊ መታሰቢያ ሃውልት ስር ሲዋረድ ስላየ ነው። አለቀ በቃ!

- ከ1941 - 1952 ንጉሡ ሳይሆኑ እንግሊዝ ነች ኤርትራ ላይ ማንዴትና ህጋዊ ስልጣን የነበራት። ስለዚህ ከንጉሡ በዚያን ወቅት የሞራልም ይሁን የማቴሪያል ትብብር መጠየቅ ምንም ፋይዳ አልነበረውም። ልጅ ዘርዓይም ሮም የሄደው በፋሽቱ መንግስት ሰልጥኖና ስራ ተሰጥቶት ሆኖ ሳለ ፣ ወንድሙ በወቅቱ የነበረውን የእንግሊዝ አስተዳደር ሳይጠይቅ ምንም ስልጣን ያልነበራቸውን የኢትዮጵያ ንጉሥ ሱሪ ባንገት ማለቱ አግባብነት አልነበረውም። አለቀ በቃ!

- ታሪክ እንደ ገልባጩ አተረጓጎም ሊለጠጥ፣ ሊወላጨምና ቆይቶም ልብ ወለድ ሊሆን ይችላል። ሊለወጥ የማይችለው ሃቅ ግን በዕለቱ የተዘገበው ዋቢ ዜና ብቻ ነው። ስለዚህ ልክ ንጉሡ መታሰቢያ እንዳደረጉት ሁሉ ፣ ኢትዮጵያውያኖችም ዘርዓይን ለሃገራችን ክብርና ለሰንደቅ ዓላማችን ላደረገው ጀግንነት ከልብ እናከብረዋለን እናስታውሰዋለን። እናንተ ደግሞ ለሞራል መነቃቃት ከጠቀማችሁ ፣ የኢትዮጵያን ስምና ሰንደቅ ዓላማዋን ከታሪኩ ውስጥ ቀንጥባችሁ አውጥታችሁ ፣ የዛሬይቷን ኤርትራ ለመመስረት ከንጉሡ ሸሽቶ ሮም ላይ ተጋድሎ ያደረገ የእኛ ብቸኛ ጀግና ነው ብላችሁ አስታውሱት።



Meleket wrote:
26 Feb 2026, 03:38
ወዳጃችን Selam/በበኩላችን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ንጉሱን አልከሰስንም። በዘርአይ የአደራ ቃል መሰረት፡ “እዚ መሞቴ አይቀርም ግን ሃገሬ ቅበሩኝ” ብሎ ወንድሙን ተማጽኖ ስለነበር፤ በአደራው መሰረት ብላታ ተስፋዮን የዘርአይ አስከሬን ወደ ሃገሩ እንዲመለስ ጥረት ባደረጉበት ወቅት፡ ለምን ንጉሱ የሞራል ድጋፋቸውን አልሰጡም? በማለት ነው የጠየቅነው። ሁነኛ መልስ ከተገኘ ብለን። ምክንያቱም ዘርአይ ለኢትዮጵያ ሰንደቅና ለንጉሱ ክብር ነው መስዋእት የሆነ እዬተባለ ስለሆነ። ምን ሆነው ነው ታድያ አጤው ለሰንደቃቸውና ለሳቸው ክብር ሲል ጀብዱ በመፈጸም፡ መስዋእት የሆነውን ዘርአይን በሃገሩና በቀዬው በክብር እንዲያርፍ ያልጣሩት በማለት ነው የጠየቅነው። በበኩልሽ የቀረበው ምላሽ ደግሞ ዙርያ ጥምጥም ተሽከርክረሽ፡ የልጃቸውን አስከሬንም እኮ አላመጡትም የሚል ነው። የልጄን አስከሬን እንድወስድ ይፈቀድልኝ ብለው ግን የጣልያንን መንግስት ጠይቀው እንደነበር ጎልጉሉ ነግሮናል። ስለዚህ መልስሽ አላረካንም፡ ሁነኛው መልስ የሆነ ሴራና ቦለቲካዊ ሸር ስለነበር ሊሆን ይችላል በማለት እንድንጠረጥር ሁነናል።

ካቀረብሽው ምላሽ ኣኳያ፡ ትንሽም ቢሆን የኤርትራን ዘመናዊ ታሪክ በጨረፍታ ለመጋራት ዕድሉ ከተገኘ ዘንዳ፡ ለአንባቢ እስቲ እንግለጽለት።

እርግጥ ነው ጀግናው ዘርአይ ደረስ የተሰዋው እኤኣ 1945 ነው። ኤርትራ ውስጥ የእንግሊዝ የሞግዚትነት አስተዳደርም የጀመረው በ1941 ነበር። ነገር ግን እንግሊዞች ጣልያኖችን በጦርነት ቢያሸንፉም፡ አስተዳደራቸው ከኤርትራውያን ይልቅ ኤርትራ ውስጥ ለነበሩት ጣልያኖች ያደላ ነበር። ለዚህም ነበር ኤርትራውያን የግዜው ምሁራን ቤትጊዮርጊስ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ተሰባስበው፡ ለኤርትራውያን መብት መታገል የጀመሩት። በመሆኑም ብላታ ተስፋጽዮን ደረስ፡ ለአጤ ሃይለስላሴ ደብዳቤ መጻፋቸው፡ አንድም በወቅቱ የብላታው የቦለቲካ አስተሳሰብ እየተፈጠረች በነበረችው አዲሲቱ ኢትዮጵያ የተስፋ ጭላንጭል አይተው ሊሆን ይችላል። ምክንያቱም ኤርትራ በወቅቱ ነጻ አልነበረችም፡ ይልቅስ በእግሊዝ ሞግዚትነት ስር ነው የነበረችው። ኢትዮጵያ ግን 'ነጻ ወጥታ' ነበር። ይህ አንዱ ምክንያት ሊሆን ይችላል።

ሌላ መላ ምታችን ደግሞ “ዘርአይ የተሰዋው፡ አላግባብ ለተደፈረው ለጥቁሮች ክብር እንጂ ለነጮች [ለእንግሊዞችም ጭምር] ክብር አልነበረም። በመሆኑም ብላታው እንግሊዞችን የሚጠይቁበት አንዳችም ምክንያት አልነበራቸው። እንግሊዞች በኤርትራ ታሪክ ውስጥ ከሚጠቀሱበት ክፉ ተግባራቸው መካከል፡ በኤርትራውያን ጥምረት ምክንያት አልተሳካላቸውም እንጂ፡ ኤርትራን ቆላና ደጋ ብለው በመለያየት ለሁለት ለመክፈል አልመው መንቀሳቀሳቸው አንዱ ነው። ሌላኛው የእንግሊዞች ክፋት ደግሞ፡ ኤርትራ ውስጥ የነበሩ ጣልያን ለራሱ ጥቅም የሰራቸው፡ በርካታ መሰረተልማቶችንና ፋብሪካዎችን ነቅለው መውሰዳቸው ነው። እርግጥ ነው እንግሊዞች፡ ጣልያን ጥሎት የነበረውን የ4ኛ ክፍል የትምህርት ጣሪያን አፍርሰው፡ ትምህርት በሰፊው እንዲስፋፋ አድርገዋል። ጋዜጦችና የቦለቲካ ፓርቲዎችም እንዲመሰረቱም ገፋፍተዋል።

በእንግሊዝ የሞግዚትነት አስተዳደር ወቅት፡ 12 ኤርትራውያን የነቁ ምሁራን [6 ክርስትያኖችና 6 እስላሞች]፡ ግንቦት 5 ቀን 1941፡ ቤትገርግሽ በተባለው በአስመራ ክፍል ውስጥ በመሰባሰብ “ማኅበር ፍቕሪ ሃገር” ብለው መስርተው ለኤርትራውያን መብት መከበር ትግል ጀምረው ነበር። https://zantana.net/formation-of-love-o ... ry-league/ማህበሩ በዋነኛነት የእንግሊዝ አስተዳደር፡ ለጣልያኖች በማድላት በኤርትራውያን ላይ ያካሂድ የነበረውን ጭቆናም ይታገል ነበር። ማኅበሩ ከዚህ ግዜ ጀምሮ የትግል አጋሮችን ቢፈልግ ከትግል አጋሮቹ ጋርም ቢንቀሳቀስ የሚገርም ጉዳይ አይሆንም። ብላታው የማህበሩ አባል ይሁኑ አይሁኑ በጥናት የሚረጋገጥ ጉዳይ ቢሆንም፡ ብላታው ለአጤ ሃይለስላሴ ደብዳቤ መጻፋቸው፡ በወቅቱ ጥቂት የማይባሉ ኤርትራውያን የነጻነት ተስፋን በኢትዮጵያ በኩል አይተው ሊሆን እንደሚችሉ መገመት ይቻላል። የኋላኋላ ጉምቱ “የአንድነት ባርቲም” ተፈጥሮ እንደነበረ ሊታወቅ ይገባዋል፡ ይህም የነበረው ሃቅ አንዱ ክፍል ስለሆነ።

ሲጠቃለል የማታ ማታ ንጉሱ በዘርአይ ስም መርከብ ሆነ አደባባይ መሰዬማቸው የሚጠበቅ ድርጊት ነው። ዘርአይ ከኤርትራ የፈለቀ መሆኑን ጠንቅቀው ስለሚያውቁ፡ የማኅበረሰቡን የልብ ትርታ አድምጠው እንዲያ ማድረጋቸው ግሩም ነው። በርካታ ኤርትራውያን አማካሪዎች እንደነበሯቸውም መዘንጋት አይገባም። የኋላኋላ የኢትዮጵያ ልጆች ንጉሱን ሊፈነቅሉ መፈንቅለ መንግስት ሲያደርጉም፡ ኩዴታውን ያከሸፈው የኤርትራው ክንፍ መሆኑ ሲታይ፡ ብላታው ለአጤው ደብዳቤ መጻፋቸው ብዙም ዬሚደንቅ ጉዳይ አለመሆኑን ያሳየናል።

በመሆኑም እኛ ኤርትራውያን የህዝባችንን ታሪክ ሌሎች ጥቅማቸውንና ትርፋቸውን እያዩ የሚግቱንን ጽሑፍ ሳይሆን፡ ታሪክ ሰሪው ህዝባችን ያከናወነውን ገድል፡ በልጆቹ እይታና ብዕር የተጻፉትን ይበልጥ ብናምን ሊገርም አይገባም። ኢትዮጵያዉያንም ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ በልጆቻችሁ የተጻፉትን ይበልጥ ብታምኑ የሚገርም ጉዳይ አይሆንም።

እንደ ኤርትራዊው ዘርአይ ደረስ ኢትዮጵያዊው አብዲሳ አጋ አኩሪ ገድል መፈጸሙ በጣም የሚያስደስት ታሪክ ነው። ሁለቱም ጭቆናን የተቃወሙና ለክብራቸውና ለህዝባቸው ክብር የተሰው ጀግኖች በመሆናቸው፡ ለሁለቱም ትልቅ ክብር አለን።

የይሁዳ አንበሳና የሰንደቅ የንጉስ ክብር የሚለውን ታሪክ የሚያምኑ ኢትዮጵያዉያን ቢኖሩ አይገርመንም። እኛ ክርስትያን ኤርትራዉያን የምናውቀው የይሁዳ አንበሳ፡ በመስቀል ላይ ተቸንክሮ የዓለምን ሓጢአት የደመሰሰውን፡ ሞትን ድል የነሳዉን መድኃኒታችንን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ብቻና ብቻ ነው።

Selam/ wrote:
25 Feb 2026, 10:26
አቶ መለከት
እንዴት ነው ዙሪያ ዙሪያውን መሽከርከር የማይሰለችህ? የእኔ እኮ ቅሬታ በዘርዓይ ደረስ የተጋድሎ ምክንያት ዙሪያ በሚፈበረከው የታሪክ ክህደትና በንጉሡ ላይ በሚሰነዘረው የሃሰት ክስ ላይ ብቻ ያተኮረ ነው።

- የታይምስ ጋዜጣም የተስፋፅዮን ደብዳቤም እንደዘገቡት ፣ ዘርዓይ ደረስ የብቸኝነቱን ተጋድሎ ያደረገው ፋሽስቶች ተሰብስበው የሃገራችንን ሰንደቅ ዓላማና ክብር በሚዛበቱበት ጊዜ ተናዶና ለሞዓ አንበሳና ለንጉሱ ምስል ክበር ስለሰጠ ነው። (በነገራችን ላይ ከጣልያን እስር ቤት አምልጦ ሌላ ጀግንነት የፈፀመው አብዲሳ አጋም የኢትዮጵያ ኩራት ነው። ከ22 ዓመት በኋላም ሌላው ጀግና ልጇ ሮም ላይ ተመሳሳይ ድል ፈፅሟል!) ታዲያ ይኸን ሃቅ ለመቀበል ምን መሽኮርመም ያስፈልጋል ።


“On 15 June 1938, while in Rome, Deres approached the looted Monument to the Lion of Judah—a symbol of Ethiopian sovereignty transported to Italy after the 1935 invasion—and knelt at the base of the statue in an act of public devotion, prompting intervention from a crowd of onlookers.” Farida Dawkins


- ጀግናው ዘርዓይ ደረስ የሞተው እኤአ በ1945 ነው። ኤርትራ ደግሞ በእንግሊዝ አስተዳደር ስር የወደቀችው በ1941 ነው። ታዲያ ብላታ ተስፋፅዮን ለዘርዓይ ደረስ አስከሬን ማስመለሻ የኢትዮጵያውን ንጉስ ከሚጠይቅ ለምን ለእንግሊዞቹ ደብዳቤ አይፅፍም ነበር? ለምንስ ይመስልሃል ‘ሬሳውን ለማስመጣት እንቢ ብለዋል’ ብላችሁ የምትከሷቸው ጃንሆይ የእንግሊዝ አስተዳደር እኤአ በ1952 ካከተመ በኋላ ለዘርዓይ ደረስ በአደባባይ ክብር የሰጡት? ለምንስ ለእሱ ማስታወሻ ብለው የመጀመሪያዋን የጦር መርከብ በስሙ ሰየሟት?
....
ሲጠቃለል፡
Meleket wrote:
24 Feb 2026, 09:53

ቁምነገሩ አሁንም ኤርትራና ኢትዮጵያ እንደ ዘርአይ ደረስ የመሳሰሉ ለክብራቸው የሚቆሙ ጀግኖችን ማፍራትም ይገባቸዋል የሚለው ጉዳይ መሆን ይገባዋል።። በታሪክ ብቻ መነገድ ስለማይቻል፡ በድሮ በሬም ማረስ ስለማይቻል።

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Meleket » 27 Feb 2026, 03:25

ወዳጃችን Selam/ የአንዱ ጽሁፍ ለአንዱ ውሸት፡ ለአንዱ ደግሞ እውነት መሆኑ የታሪክ ሓቅ ነው። አንቺን ውሸት ጽፈሻል አንልሽም፡ ነጻ እይታሽን ግን እናከብራለን።

ዘርአይ በካቶሊክ የካፑቺን ገዳም ከሌሎች መሰል እኩዮቹ ጋር “ካህን” ለመሆን ነበር ይኮሰኮስ የነበረው፡ እንደምታውቂው ክህነት ደግሞ መንፈሳዊ ጥሪ ነው። አብረውት ከተማሩት በርካታ ልጆች መካከል፡ አንድ ወይም ሁለት ናቸው እስከመጨረሻው በክህነት ጥሪ የሚዘልቁት። ሌሎቹ ግን ካህን መሆን ካልፈለጉ፡ ትምህርታቸውን ቀስመው በፈለጉት የህይወት ጎዳና ይቀጥላሉ፡ ቀጥለውማል። ዘርአይና የጉምቱው ኤርትራዊ የነጻነት ታጋይ የጴጥሮስ ሰለሙን አባትም፡ ትምህርቱን ተከታትለው በተክሊል መቀጠል ከመረጡት መካከል ይመደባሉ። ታሪኩ ይህ ነው! እነ ዘርአይ የተማሩበት ትምህርት ቤት የፋሽስት ጣልያን ካቶሊክ ትምህርት ቤት ውስጥ ሳይሆን የካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ትምህርት ቤት ውስጥ ነው። ሁለቱን መቀላቀልና ማወናበድ መልካም አይደለም፡ ፋሽስቱ ሌላ ቤተክርስትያኗ ሌላ። ፋሽስቶቹ ታሪክ ሆነው አልፈዋል፡ ቤተክርስቲያኒቱ ግን የሰው ልጆች የድኅነት (የመዳን) ታሪክ ውስጥ የበኩሏን ድርሻ እና ታሪካዊ ሃላፊነቷን እዬተወጣች አሁንም እዬተጓዘች ነው።

ዘርአይን የመሰለ ትልቅ ሙያን ያነገበ ዜጋ፡ በትልልቅ ፋሽስቶችም የተከበር ዜጋ፡ በማንም ተራ ዘበኛ መሰደቡ፤ በዘርአይ ዓይን “የቃርያ ጥፊ” ነው የቀመሰው በጐራዴ ሆነ እንጂ!

ብላታው “ነጻ ከወጣችው” ኢትዮጵያ የተስፋ ጭላንጭል ስላዩ፡ ለጣልያኖች ታደላ የነበረችውን እንግሊዝ መለማመጥ በፍጹም አልመረጡም። እንዴ ወንድማቸው እኮ “’ለይሁዳ አንበሳ’ ክብር፡ ለሰንደቃቸው ክብር፡ ለታላቋ ኢትዮጵያ ክብር ነው የተሰዋው” እኮ ነው እዬተባለ ያለው። ይህ ‘የይሁዳ አንበሳ ግን፡ የልጁን አስከሬን እንኳን ከጣልያን ኢትዮጵያ ማስገባት አልቻለም። እኛ የምናውቀው የይሁዳ አንበሳ ደግሞ ዓለምን ሁሉ ያዳነ፡ ሞትንም ድል የነሳ መሆኑን አስቀድመን ገልጸናል። ወንድማችን አልዓዛር ይህ ሃቅ አልገባው ወይም በእንግሊዞቹና በእናንተ ትርክት ተወናብዶ፡ የልጁን አስከሬን ከጣልያን ኢትዮጵያ ማስገባት የተሳነውንና እንግሊዝ ሃገር የሸሸውን “የኢትዮጵያ የይሁዳ አንበሳ” ማሞካሸት መርጧል። ምርጫውንም እናከብርለታለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

Selam/ wrote:
26 Feb 2026, 13:07
አቶ መለከት
- ውሸት ነው የፃፍከው። ዘርዓይ በፋሽስት ጣልያን ካቶሊክ ትምህርት ቤት ነው የተማረው፣ ግን በኋላ በዘረኝነት ጫና ምክንያት ጥሎ እንደወጣ ይታወቃል። ከዚያም በኋላ ጣልያን ሃገር ውስጥ የዘረኝነት ውርጅብኝ እንዳስመረረው ለወንድሙ በደብዳቤ ገልጦለታል። ስለዚህ የአንድ ተራ ዘበኛ ስድብ ነው ዘርዓይን ጎራዴውን ያስመዘዘው ብሎ መዋሸት ፣ የማስተዋሉንና (intellect) የስነ-ልቦናውን ጥንካሬ ማኮሰስ ነው።

- ብላታው ንጉሡን አክብሮና አግዝፎ ከማንዴታቸው ውጪ እንዲረዱት መጠየቁ ለዘውዱ ያለውን ታማኝነት ያሳያል። ሆኖም በኋላ ታሪኩን ጠምዝዞ ፣ ዕርዳታ ያላገኘነው ኤርትራውያኖችን ለመለየት በተደረገ ሴራ ነው ማለቱ ነጭ ውሸት ነው። እንዲያውም የኢትዮጵያ ህዝብ ደግ ደጉን ስለሚመለከት ነው እንጂ፣ ዘርዓይ ደረስ እኮ ተኮትኩቶ ያደገውና ሲሰራ የነበረው ለፋሽስቶች ነው።

- የዚያንው ዕለት ለ The Times ከባዝ ወደ ለንደን ደውለው “ዘበኛ ስለሰደበው ሳይሆን ዙፋኑ ስለተዋረደ ነው ብላችሁ ፃፉ“ ብለው ዜናውን ዶክተር አስደረጉት ብለህ ስትዋሽ ትንሽ እንኳን አለማፈርህ በደንብ ስለማውቅህ አላስገረመኝም። የለንደን ታይምስ የፃፈውን በደንብ ደጋግመህ እንድታጣጥመው ከታች ለጥፌሎሃለሁኝ። በተጨማሪም ለውሸትህ ሃራራ ማርኪያ እንዲሆንህ በኤርትራዊው ፀሐፊ ዓላዛር ተስፋ ሚካኤል ጣፈጥ ብላ የተከሸነችውን ሪፖርት ጨምሬልሃለሁኝ።



LONDON TIMES:
“ABYSSINIAN SHOT IN ROME - An Interrupted prayer”
“Rome, June 15 “Romans hurrying to lunch today saw a negro, presumably an Abyssinian, praying before the large gilt Lion of Judah which now reposes at the foot of the monument in honour of the 500 Italians who were killed at the battle of Dogali… “A crowd gathered, and when an army officer attempted to prevent the negro from continuing his devotions, the latter produced a scimitar from his clothing and slashed at him, inflicting a serious wound. A butcher’s boy who intervened was also slashed, whereupon two soldiers fired four shots at the negro and put him out of action, but not before he had wounded the soldiers”. The hero of the incident, who lived on to learn of the liberation of Ethiopia in 1941 and of the Allied occupation of Italy in 1943-4, but died in his land of captivity before the restoration of the Lion of Judah statue, was a young Eritrean, Zerai Deress, a former post-office clerk, then in his early twenties. During one of the many fascist demonstrations in Rome, his obituary in the Ethiopian Herald states, Zerai, [standing] by the Lion of Judah statue “bowed down to pray. Naturally all the spectators were distracted from the main purpose of the display and the humble Ethiopian became the pivot of their attention. A Fascist officer went over to him and asked him to get up and end his prayer. Not wishing to be disturbed Zerai continued his bowing posture. Rougher measures were applied by the officer. “In religious anger his sword was unsheathed and in a rage somewhat similar to the divine fury induced by the priestess Apollo, he fell on the would-be mockers of his country’s national symbol and killed them, uttering the words, ‘The Lion of Judah is avenged!’. Animated by this passion and burning with enthusiasm to protect the emblem of his country, he gave no quarter until he was run down by a motor cycle and arrested”.

ALAZAR TESFA MICHAEL:
“when Zerai saw the national symbol of his country displayed as a trophy of the conqueror, he sank down in grief, tears streaming from his eyes. Then he rose up, hastened to the Museo Coloniale, possessed himself of a sword which was on show there. Returning to the statue of the Lion he prostrated himself before it. Leaping to his feet as he unsheathed his sword, he then rushed into the midst of the thousands of Fascists who had assembled for the celebration. He took his stand by the monument erected to the Italians who were killed at Dogali... Wielding the sword he killed five Italians and wounded many more before they dare lay their hands on him. Then he paused and shouted out, in Italian:

"Long live Tafari! (i.e. the Emperor Haile Sellassie). Long live the Lion of Judah!
Down with Italy! Raise up and exalt Ethiopia!
Down with the King of Italy! Down with Mussolini!".

"Zerai was shot by two railway station police in the Piazza Esedra, and fell near the Conquering Lion of the Tribe of Judah, still holding his sword. He was retained in prison till after the Italian defeat, and died there during the Allied occupation of Italy, in July 1945, at 29 years of age".

Meleket wrote:
26 Feb 2026, 11:14
ወዳጃን Selam/ የዘርአይ የቅርብ አለቃ፡ ጣልያን ኢትዮጵያን ተቆጣጥራ ሳለ መቀሌን ያስተዳድር የነበረው ጉምቱ የፋሽስት ሰው ነው። የዘርአይን ግሩም ስራና ዲሲፕሊኑን ስለሚያውቁ፡ እንደ ብርጭቆ ተንከባክበው ነበር ይዘውት የነበረው። ችግሩ የመጣው፡ የዘርአይን ልክና ሚዛን ያላወቀ፡ አደባባይ ይጠብቅ በነበረ የፋሽስት ዘበኛ ነው።

የንጉሡ የአቅም ውስንነት እማ አሁን ፍንትው ብሎ ታይቶናል፡ የልጃቸውን አስከሬን እንኳን በክብር ወደ ሃገራችሁ ለመመለስ ኣልቻሉም እኮ። በሌላ በኩል፡ ወንድማቸው የተሰዋው ለጥቁር ህዝቦች እኩልነትና ክብርም መሆኑን ጠንቅቀው ስለሚያውቁ፡ ብላታው እንግሊዞችን እርዳታ የሚጠይቁበት ምንም ዓይነት ምክንያት አልነበረም።

ሥደተኛውን አጤ አስጠግታ የነበረችው እንግሊዝ በጋዜጠኞቿ በኩል ለፖለቲካ አጀንዳዋ ንጉሡን ለማወዳደስ ብትሞክር፡ እኛ ኤርትራዉያን ‘ስራዋን’ ስለምናውቅ “ለማያውቁሽ” ብለን ነው የምንተርትባት።

Selam/ wrote:
26 Feb 2026, 10:22
አቶ መለከት
- ዘርዓይ ቀጣሪው የፋሺስት ወታደር፣ ዘበኛና ቄስ ሁሉ የዘረኝነት ስድብ እንደማንኛውም “negro” ሲያቀምሰው ነው የኖረው። ንዴቱ ሞልቶ የፈሰሰበት የዶጋሊ ሃውልት ስር የተዋረደውን ሰንደቅ ዓላማችንንና ነፃነታችንን ሲያይ ነው። ይኸን ሃቅ ኢትዮጵያዊ ወይንም ኤርትራዊ ሳይሆን የታይምስ ጋዜጣ ነው በወቅቱ የዘገበው።

- ለጣልያኖች ያደሉ የነበሩት እንግሊዞች አገርህን እያስተዳደሯት እያለ ፣ ምንም ማንዴትና ስልጣን የሌላቸው ንጉሥ ፣ ጣልያን በቀጠረችውና በገደለችው ሰው ጉዳይ ላይ ማዘዝ አይችሉም እኮ ነው የምልህ። ይጠሉናል ብሎ ከሩቁ ከመሸማቀቅ ፣ ወንድሙ ተስፋፅዮን እንግሊዞቹን ቢያንስ አንድ ጊዜ እንኳን ሊጠይቃቸው ይገባው ነበር ።

- “Neger” ብሎ ዘርዓይን የገለፀውን የታይምስ ጋዜጠኛ “አፄው ናቸው ያሰለጠኑት” ብለህ ሳታውቀው እኝህን ሰውዬ ወደ መላዕክትነት ስለ አገዘፍካቸው ከብዶኛል። ታዲያ በነካው የsensationalization እጅህ ፣ በኋላ ወሬውን ቆርጠውና ቀጥለው በናይ ናጽነት ኤርትራ ቅመም አጣፍጠው የልብ ወለድ የፃፉትን ፀሐፊዎች “የኛ ማሪያ ሞንክ” በላቸው።

Meleket wrote:
26 Feb 2026, 09:03
ወዳጃችን Selam/ ስለ ነጻ እይታሽ ኤርትራዊው ምስጋናችን ይድረስሽ። “ወሓጥዮ እንተበልኩዋ ትጎስ’ሞ” ነዉና ፡ እኛም እናሳጥረው።

- ዘርአይ ደረስ ንዴቱ የገነፈለበት የነሞሶሎኒ አስተርጓሚ በነበረበት ወቅት ያልደረሰበት፡ በተራ የዘበኞች አለቃ ዘረኛ ስድብ ስለተሰደበ ነው። አለቀ በቃ!

- ከ1941 – 1952 እንግሊዝ የኤርትራ ሞግዚት ብትሆንም፡ ወንድሙ በዘረኝነት ጦስ እስር ውስጥ ስለገባው የዘርአይ አስከሬን ስለመመለስ ጉዳይ እንግሊዞችን የሚጠይቁበት አንዳችም አሳማኝ ምክንያት አልነበረም። ምክንያቱም ‘ሞግዚቶቹ’ እንግሊዞች ከኤርትራውያን ይልቅ ለጣልያኖች ያደሉ ነበርና። ንጉሡ የልጃቸውን አስከሬን ወደ ኢትዮጵያ ለማስመለስ ሱሪያቸውን ባንገታቸው ለማውጣት ሞክረው እንደነበር ከዚህ በፊት አናዉቅም ነበር!

- በኛ እይታ ታሪክን መቼ ተጻፈ ብቻ ሳይሆን ማን ጻፈው የሚለው ጉዳይም መሰረታዊ ነው። ዘርአይ ከየት እንደፈለቀ ለመዘገብ የተሳነው ጸሃፊ፡ ንጉሡን ማለትም አጤውን ያስጠለለች ሃገር ጸሃፊ፡ ለሃገሩ ቦለቲካ ትርፍ ንጉሱንና ሰንደቃቸውን ለማወዳደስ ቢዘባርቅ አይፈረድበትም! በቋንቋ ችሎታው ተመርጦ ስራ ተቀጥሮ በስነምግባራዊ መንገድ ስራውን ይከውን የነበረው ዘርአይ፡ በለጋ ዕድሜው ዘረኛ ቃላትን ተቃውሞ፡ ጀብዱ ፈጽሟል። ጀግናን መውለድ የለመደችው ኤርትራ እንደምትኮራበት ሁሉ፡ ኢትዮጵያዉያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ብትኮሩበትም እኛም ደስ ይለናል! ቀይባሕረኛ ጀግናን ማን ይጠላል?

Selam/ wrote:
26 Feb 2026, 07:46
አቶ መለከት
አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም ነውና፣ ዝባዝኬ ውስጥ ሳልገባ እጥር ምጥን ያለች መልስ እሰጥሃለሁኝ።

- ዘርዓይ ደረስ ንዴቱ የገነፈለበት አንዱ የፋሺስት ዘበኛ ጎራዴ አድርስልኝ ብሎ በላከው ወቅት የሞዓ አንበሳና የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በዶጋሊ መታሰቢያ ሃውልት ስር ሲዋረድ ስላየ ነው። አለቀ በቃ!

- ከ1941 - 1952 ንጉሡ ሳይሆኑ እንግሊዝ ነች ኤርትራ ላይ ማንዴትና ህጋዊ ስልጣን የነበራት። ስለዚህ ከንጉሡ በዚያን ወቅት የሞራልም ይሁን የማቴሪያል ትብብር መጠየቅ ምንም ፋይዳ አልነበረውም። ልጅ ዘርዓይም ሮም የሄደው በፋሽቱ መንግስት ሰልጥኖና ስራ ተሰጥቶት ሆኖ ሳለ ፣ ወንድሙ በወቅቱ የነበረውን የእንግሊዝ አስተዳደር ሳይጠይቅ ምንም ስልጣን ያልነበራቸውን የኢትዮጵያ ንጉሥ ሱሪ ባንገት ማለቱ አግባብነት አልነበረውም። አለቀ በቃ!

- ታሪክ እንደ ገልባጩ አተረጓጎም ሊለጠጥ፣ ሊወላጨምና ቆይቶም ልብ ወለድ ሊሆን ይችላል። ሊለወጥ የማይችለው ሃቅ ግን በዕለቱ የተዘገበው ዋቢ ዜና ብቻ ነው። ስለዚህ ልክ ንጉሡ መታሰቢያ እንዳደረጉት ሁሉ ፣ ኢትዮጵያውያኖችም ዘርዓይን ለሃገራችን ክብርና ለሰንደቅ ዓላማችን ላደረገው ጀግንነት ከልብ እናከብረዋለን እናስታውሰዋለን። እናንተ ደግሞ ለሞራል መነቃቃት ከጠቀማችሁ ፣ የኢትዮጵያን ስምና ሰንደቅ ዓላማዋን ከታሪኩ ውስጥ ቀንጥባችሁ አውጥታችሁ ፣ የዛሬይቷን ኤርትራ ለመመስረት ከንጉሡ ሸሽቶ ሮም ላይ ተጋድሎ ያደረገ የእኛ ብቸኛ ጀግና ነው ብላችሁ አስታውሱት።



Meleket wrote:
26 Feb 2026, 03:38
ወዳጃችን Selam/በበኩላችን እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ንጉሱን አልከሰስንም። በዘርአይ የአደራ ቃል መሰረት፡ “እዚ መሞቴ አይቀርም ግን ሃገሬ ቅበሩኝ” ብሎ ወንድሙን ተማጽኖ ስለነበር፤ በአደራው መሰረት ብላታ ተስፋዮን የዘርአይ አስከሬን ወደ ሃገሩ እንዲመለስ ጥረት ባደረጉበት ወቅት፡ ለምን ንጉሱ የሞራል ድጋፋቸውን አልሰጡም? በማለት ነው የጠየቅነው። ሁነኛ መልስ ከተገኘ ብለን። ምክንያቱም ዘርአይ ለኢትዮጵያ ሰንደቅና ለንጉሱ ክብር ነው መስዋእት የሆነ እዬተባለ ስለሆነ። ምን ሆነው ነው ታድያ አጤው ለሰንደቃቸውና ለሳቸው ክብር ሲል ጀብዱ በመፈጸም፡ መስዋእት የሆነውን ዘርአይን በሃገሩና በቀዬው በክብር እንዲያርፍ ያልጣሩት በማለት ነው የጠየቅነው። በበኩልሽ የቀረበው ምላሽ ደግሞ ዙርያ ጥምጥም ተሽከርክረሽ፡ የልጃቸውን አስከሬንም እኮ አላመጡትም የሚል ነው። የልጄን አስከሬን እንድወስድ ይፈቀድልኝ ብለው ግን የጣልያንን መንግስት ጠይቀው እንደነበር ጎልጉሉ ነግሮናል። ስለዚህ መልስሽ አላረካንም፡ ሁነኛው መልስ የሆነ ሴራና ቦለቲካዊ ሸር ስለነበር ሊሆን ይችላል በማለት እንድንጠረጥር ሁነናል።

ካቀረብሽው ምላሽ ኣኳያ፡ ትንሽም ቢሆን የኤርትራን ዘመናዊ ታሪክ በጨረፍታ ለመጋራት ዕድሉ ከተገኘ ዘንዳ፡ ለአንባቢ እስቲ እንግለጽለት።

እርግጥ ነው ጀግናው ዘርአይ ደረስ የተሰዋው እኤኣ 1945 ነው። ኤርትራ ውስጥ የእንግሊዝ የሞግዚትነት አስተዳደርም የጀመረው በ1941 ነበር። ነገር ግን እንግሊዞች ጣልያኖችን በጦርነት ቢያሸንፉም፡ አስተዳደራቸው ከኤርትራውያን ይልቅ ኤርትራ ውስጥ ለነበሩት ጣልያኖች ያደላ ነበር። ለዚህም ነበር ኤርትራውያን የግዜው ምሁራን ቤትጊዮርጊስ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ተሰባስበው፡ ለኤርትራውያን መብት መታገል የጀመሩት። በመሆኑም ብላታ ተስፋጽዮን ደረስ፡ ለአጤ ሃይለስላሴ ደብዳቤ መጻፋቸው፡ አንድም በወቅቱ የብላታው የቦለቲካ አስተሳሰብ እየተፈጠረች በነበረችው አዲሲቱ ኢትዮጵያ የተስፋ ጭላንጭል አይተው ሊሆን ይችላል። ምክንያቱም ኤርትራ በወቅቱ ነጻ አልነበረችም፡ ይልቅስ በእግሊዝ ሞግዚትነት ስር ነው የነበረችው። ኢትዮጵያ ግን 'ነጻ ወጥታ' ነበር። ይህ አንዱ ምክንያት ሊሆን ይችላል።

ሌላ መላ ምታችን ደግሞ “ዘርአይ የተሰዋው፡ አላግባብ ለተደፈረው ለጥቁሮች ክብር እንጂ ለነጮች [ለእንግሊዞችም ጭምር] ክብር አልነበረም። በመሆኑም ብላታው እንግሊዞችን የሚጠይቁበት አንዳችም ምክንያት አልነበራቸው። እንግሊዞች በኤርትራ ታሪክ ውስጥ ከሚጠቀሱበት ክፉ ተግባራቸው መካከል፡ በኤርትራውያን ጥምረት ምክንያት አልተሳካላቸውም እንጂ፡ ኤርትራን ቆላና ደጋ ብለው በመለያየት ለሁለት ለመክፈል አልመው መንቀሳቀሳቸው አንዱ ነው። ሌላኛው የእንግሊዞች ክፋት ደግሞ፡ ኤርትራ ውስጥ የነበሩ ጣልያን ለራሱ ጥቅም የሰራቸው፡ በርካታ መሰረተልማቶችንና ፋብሪካዎችን ነቅለው መውሰዳቸው ነው። እርግጥ ነው እንግሊዞች፡ ጣልያን ጥሎት የነበረውን የ4ኛ ክፍል የትምህርት ጣሪያን አፍርሰው፡ ትምህርት በሰፊው እንዲስፋፋ አድርገዋል። ጋዜጦችና የቦለቲካ ፓርቲዎችም እንዲመሰረቱም ገፋፍተዋል።

በእንግሊዝ የሞግዚትነት አስተዳደር ወቅት፡ 12 ኤርትራውያን የነቁ ምሁራን [6 ክርስትያኖችና 6 እስላሞች]፡ ግንቦት 5 ቀን 1941፡ ቤትገርግሽ በተባለው በአስመራ ክፍል ውስጥ በመሰባሰብ “ማኅበር ፍቕሪ ሃገር” ብለው መስርተው ለኤርትራውያን መብት መከበር ትግል ጀምረው ነበር። https://zantana.net/formation-of-love-o ... ry-league/ማህበሩ በዋነኛነት የእንግሊዝ አስተዳደር፡ ለጣልያኖች በማድላት በኤርትራውያን ላይ ያካሂድ የነበረውን ጭቆናም ይታገል ነበር። ማኅበሩ ከዚህ ግዜ ጀምሮ የትግል አጋሮችን ቢፈልግ ከትግል አጋሮቹ ጋርም ቢንቀሳቀስ የሚገርም ጉዳይ አይሆንም። ብላታው የማህበሩ አባል ይሁኑ አይሁኑ በጥናት የሚረጋገጥ ጉዳይ ቢሆንም፡ ብላታው ለአጤ ሃይለስላሴ ደብዳቤ መጻፋቸው፡ በወቅቱ ጥቂት የማይባሉ ኤርትራውያን የነጻነት ተስፋን በኢትዮጵያ በኩል አይተው ሊሆን እንደሚችሉ መገመት ይቻላል። የኋላኋላ ጉምቱ “የአንድነት ባርቲም” ተፈጥሮ እንደነበረ ሊታወቅ ይገባዋል፡ ይህም የነበረው ሃቅ አንዱ ክፍል ስለሆነ።

ሲጠቃለል የማታ ማታ ንጉሱ በዘርአይ ስም መርከብ ሆነ አደባባይ መሰዬማቸው የሚጠበቅ ድርጊት ነው። ዘርአይ ከኤርትራ የፈለቀ መሆኑን ጠንቅቀው ስለሚያውቁ፡ የማኅበረሰቡን የልብ ትርታ አድምጠው እንዲያ ማድረጋቸው ግሩም ነው። በርካታ ኤርትራውያን አማካሪዎች እንደነበሯቸውም መዘንጋት አይገባም። የኋላኋላ የኢትዮጵያ ልጆች ንጉሱን ሊፈነቅሉ መፈንቅለ መንግስት ሲያደርጉም፡ ኩዴታውን ያከሸፈው የኤርትራው ክንፍ መሆኑ ሲታይ፡ ብላታው ለአጤው ደብዳቤ መጻፋቸው ብዙም ዬሚደንቅ ጉዳይ አለመሆኑን ያሳየናል።

በመሆኑም እኛ ኤርትራውያን የህዝባችንን ታሪክ ሌሎች ጥቅማቸውንና ትርፋቸውን እያዩ የሚግቱንን ጽሑፍ ሳይሆን፡ ታሪክ ሰሪው ህዝባችን ያከናወነውን ገድል፡ በልጆቹ እይታና ብዕር የተጻፉትን ይበልጥ ብናምን ሊገርም አይገባም። ኢትዮጵያዉያንም ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ በልጆቻችሁ የተጻፉትን ይበልጥ ብታምኑ የሚገርም ጉዳይ አይሆንም።

እንደ ኤርትራዊው ዘርአይ ደረስ ኢትዮጵያዊው አብዲሳ አጋ አኩሪ ገድል መፈጸሙ በጣም የሚያስደስት ታሪክ ነው። ሁለቱም ጭቆናን የተቃወሙና ለክብራቸውና ለህዝባቸው ክብር የተሰው ጀግኖች በመሆናቸው፡ ለሁለቱም ትልቅ ክብር አለን።

የይሁዳ አንበሳና የሰንደቅ የንጉስ ክብር የሚለውን ታሪክ የሚያምኑ ኢትዮጵያዉያን ቢኖሩ አይገርመንም። እኛ ክርስትያን ኤርትራዉያን የምናውቀው የይሁዳ አንበሳ፡ በመስቀል ላይ ተቸንክሮ የዓለምን ሓጢአት የደመሰሰውን፡ ሞትን ድል የነሳዉን መድኃኒታችንን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ብቻና ብቻ ነው።


ሲጠቃለል፡
Meleket wrote:
24 Feb 2026, 09:53

ቁምነገሩ አሁንም ኤርትራና ኢትዮጵያ እንደ ዘርአይ ደረስ የመሳሰሉ ለክብራቸው የሚቆሙ ጀግኖችን ማፍራትም ይገባቸዋል የሚለው ጉዳይ መሆን ይገባዋል።። በታሪክ ብቻ መነገድ ስለማይቻል፡ በድሮ በሬም ማረስ ስለማይቻል።

Selam/
Senior Member
Posts: 17269
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Finally, Zerai Derres honoured in Rome.

Post by Selam/ » 27 Feb 2026, 05:25

አቶ መለከት
አንተ ለመረጥከው ትርክት ብቻ መከላከያ ስለሰጠህ ታሪኩ ተድበስቦሶ አይቀርም።፣

- ዘርዓይ ደረስ በቆዳ ቀለም ልዩነት በሚደርስበት በደል ምክንያት ከፋሽቱ የካቶሊክ ሰሚናር ሸሽቷል በኋላም የዘረኝነት በደል ስለበዛበት ወደ ሃገሩ ለመመለስ እንደሚፈልግ ገልጿል። ስለዚህ ይኸንን በመንፈሳዊ ትምህርት የበለፀገን ወጣት አንድ መናጢ ዘበኛ በቃላት ልውውጥ ደሙን አፍልቶ ወደ ጎራዴ ፍልሚያ ከተተው የሚለው ትርክት የትም ያልተፃፈ ነጭ ውሸት ነው።

- ንጉሡ በእንግሊዝ አስተዳደር ውስጥ ጣልቃ ገብተው መንግስቷ ፈርሶባት በትርምስ ውስጥ ከምትገኘው ጣልያን ሃገር “ከፋሽስቶች ዕኩል” ደሞዝ እየተከፈለው ተቀጥሮ ይሰራ የነበረውን ሟች ኤርትራዊ ወደ እንግሊዝ ግዛት ማስመለስ አልቻሉም ማለት አንድ ዕውነትን የታከክ ትርክት ነው። አይ አይደለም አውቀው ለሸር ነው ጥረት ያላደረጉት የሚለውም ሌላ የካድሬዎች የለየለት ቅጥፈት ነው። ምንም ብታንከባልለው ፣ ብታለሰልሰው ወይንሞ ብታከረው ሁለቱም አቀራረብ ከእውነት ፍፁም የራቀ ክህደት ነው። እንዲያውም የነአብርሃም ደቦጭንም ታሪክ አብሮ የሚያጣምም ፣ እርስ በእርሱም በብዙ ደረጃ የሚጣረስ ከዚህ ትርክት የከፋም ሌላ የሻዕቢያ ፕሮፓጋንዳ አንብቤያለሁ - ዘርዓይ ደረስ በፍፁም ከኢትዮጵያ ስነ-ልቦና፣ ባህልና ፖለቲካ ጋር ግንኙነት የሌለውና በፋሽስቷ ጣልያን ግዞት ስር ብቻ የተቀረፀ የኤርትራ ነፃ አውጪ እንደነበረ የሚገልፅ። ታዲያ እንደዚያ ከሆነ ጃንሆይ ምን ይፍጠሩ ነው የምትሉት ሲባሉ ግን መልስ የላቸውም።

Meleket wrote:
27 Feb 2026, 03:25
ወዳጃችን Selam/ የአንዱ ጽሁፍ ለአንዱ ውሸት፡ ለአንዱ ደግሞ እውነት መሆኑ የታሪክ ሓቅ ነው። አንቺን ውሸት ጽፈሻል አንልሽም፡ ነጻ እይታሽን ግን እናከብራለን።

ዘርአይ በካቶሊክ የካፑቺን ገዳም ከሌሎች መሰል እኩዮቹ ጋር “ካህን” ለመሆን ነበር ይኮሰኮስ የነበረው፡ እንደምታውቂው ክህነት ደግሞ መንፈሳዊ ጥሪ ነው። አብረውት ከተማሩት በርካታ ልጆች መካከል፡ አንድ ወይም ሁለት ናቸው እስከመጨረሻው በክህነት ጥሪ የሚዘልቁት። ሌሎቹ ግን ካህን መሆን ካልፈለጉ፡ ትምህርታቸውን ቀስመው በፈለጉት የህይወት ጎዳና ይቀጥላሉ፡ ቀጥለውማል። ዘርአይና የጉምቱው ኤርትራዊ የነጻነት ታጋይ የጴጥሮስ ሰለሙን አባትም፡ ትምህርቱን ተከታትለው በተክሊል መቀጠል ከመረጡት መካከል ይመደባሉ። ታሪኩ ይህ ነው! እነ ዘርአይ የተማሩበት ትምህርት ቤት የፋሽስት ጣልያን ካቶሊክ ትምህርት ቤት ውስጥ ሳይሆን የካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ትምህርት ቤት ውስጥ ነው። ሁለቱን መቀላቀልና ማወናበድ መልካም አይደለም፡ ፋሽስቱ ሌላ ቤተክርስትያኗ ሌላ። ፋሽስቶቹ ታሪክ ሆነው አልፈዋል፡ ቤተክርስቲያኒቱ ግን የሰው ልጆች የድኅነት (የመዳን) ታሪክ ውስጥ የበኩሏን ድርሻ እና ታሪካዊ ሃላፊነቷን እዬተወጣች አሁንም እዬተጓዘች ነው።

ዘርአይን የመሰለ ትልቅ ሙያን ያነገበ ዜጋ፡ በትልልቅ ፋሽስቶችም የተከበር ዜጋ፡ በማንም ተራ ዘበኛ መሰደቡ፤ በዘርአይ ዓይን “የቃርያ ጥፊ” ነው የቀመሰው በጐራዴ ሆነ እንጂ!

ብላታው “ነጻ ከወጣችው” ኢትዮጵያ የተስፋ ጭላንጭል ስላዩ፡ ለጣልያኖች ታደላ የነበረችውን እንግሊዝ መለማመጥ በፍጹም አልመረጡም። እንዴ ወንድማቸው እኮ “’ለይሁዳ አንበሳ’ ክብር፡ ለሰንደቃቸው ክብር፡ ለታላቋ ኢትዮጵያ ክብር ነው የተሰዋው” እኮ ነው እዬተባለ ያለው። ይህ ‘የይሁዳ አንበሳ ግን፡ የልጁን አስከሬን እንኳን ከጣልያን ኢትዮጵያ ማስገባት አልቻለም። እኛ የምናውቀው የይሁዳ አንበሳ ደግሞ ዓለምን ሁሉ ያዳነ፡ ሞትንም ድል የነሳ መሆኑን አስቀድመን ገልጸናል። ወንድማችን አልዓዛር ይህ ሃቅ አልገባው ወይም በእንግሊዞቹና በእናንተ ትርክት ተወናብዶ፡ የልጁን አስከሬን ከጣልያን ኢትዮጵያ ማስገባት የተሳነውንና እንግሊዝ ሃገር የሸሸውን “የኢትዮጵያ የይሁዳ አንበሳ” ማሞካሸት መርጧል። ምርጫውንም እናከብርለታለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

Selam/ wrote:
26 Feb 2026, 13:07
አቶ መለከት
- ውሸት ነው የፃፍከው። ዘርዓይ በፋሽስት ጣልያን ካቶሊክ ትምህርት ቤት ነው የተማረው፣ ግን በኋላ በዘረኝነት ጫና ምክንያት ጥሎ እንደወጣ ይታወቃል። ከዚያም በኋላ ጣልያን ሃገር ውስጥ የዘረኝነት ውርጅብኝ እንዳስመረረው ለወንድሙ በደብዳቤ ገልጦለታል። ስለዚህ የአንድ ተራ ዘበኛ ስድብ ነው ዘርዓይን ጎራዴውን ያስመዘዘው ብሎ መዋሸት ፣ የማስተዋሉንና (intellect) የስነ-ልቦናውን ጥንካሬ ማኮሰስ ነው።

- ብላታው ንጉሡን አክብሮና አግዝፎ ከማንዴታቸው ውጪ እንዲረዱት መጠየቁ ለዘውዱ ያለውን ታማኝነት ያሳያል። ሆኖም በኋላ ታሪኩን ጠምዝዞ ፣ ዕርዳታ ያላገኘነው ኤርትራውያኖችን ለመለየት በተደረገ ሴራ ነው ማለቱ ነጭ ውሸት ነው። እንዲያውም የኢትዮጵያ ህዝብ ደግ ደጉን ስለሚመለከት ነው እንጂ፣ ዘርዓይ ደረስ እኮ ተኮትኩቶ ያደገውና ሲሰራ የነበረው ለፋሽስቶች ነው።

- የዚያንው ዕለት ለ The Times ከባዝ ወደ ለንደን ደውለው “ዘበኛ ስለሰደበው ሳይሆን ዙፋኑ ስለተዋረደ ነው ብላችሁ ፃፉ“ ብለው ዜናውን ዶክተር አስደረጉት ብለህ ስትዋሽ ትንሽ እንኳን አለማፈርህ በደንብ ስለማውቅህ አላስገረመኝም። የለንደን ታይምስ የፃፈውን በደንብ ደጋግመህ እንድታጣጥመው ከታች ለጥፌሎሃለሁኝ። በተጨማሪም ለውሸትህ ሃራራ ማርኪያ እንዲሆንህ በኤርትራዊው ፀሐፊ ዓላዛር ተስፋ ሚካኤል ጣፈጥ ብላ የተከሸነችውን ሪፖርት ጨምሬልሃለሁኝ።



LONDON TIMES:
“ABYSSINIAN SHOT IN ROME - An Interrupted prayer”
“Rome, June 15 “Romans hurrying to lunch today saw a negro, presumably an Abyssinian, praying before the large gilt Lion of Judah which now reposes at the foot of the monument in honour of the 500 Italians who were killed at the battle of Dogali… “A crowd gathered, and when an army officer attempted to prevent the negro from continuing his devotions, the latter produced a scimitar from his clothing and slashed at him, inflicting a serious wound. A butcher’s boy who intervened was also slashed, whereupon two soldiers fired four shots at the negro and put him out of action, but not before he had wounded the soldiers”. The hero of the incident, who lived on to learn of the liberation of Ethiopia in 1941 and of the Allied occupation of Italy in 1943-4, but died in his land of captivity before the restoration of the Lion of Judah statue, was a young Eritrean, Zerai Deress, a former post-office clerk, then in his early twenties. During one of the many fascist demonstrations in Rome, his obituary in the Ethiopian Herald states, Zerai, [standing] by the Lion of Judah statue “bowed down to pray. Naturally all the spectators were distracted from the main purpose of the display and the humble Ethiopian became the pivot of their attention. A Fascist officer went over to him and asked him to get up and end his prayer. Not wishing to be disturbed Zerai continued his bowing posture. Rougher measures were applied by the officer. “In religious anger his sword was unsheathed and in a rage somewhat similar to the divine fury induced by the priestess Apollo, he fell on the would-be mockers of his country’s national symbol and killed them, uttering the words, ‘The Lion of Judah is avenged!’. Animated by this passion and burning with enthusiasm to protect the emblem of his country, he gave no quarter until he was run down by a motor cycle and arrested”.

ALAZAR TESFA MICHAEL:
“when Zerai saw the national symbol of his country displayed as a trophy of the conqueror, he sank down in grief, tears streaming from his eyes. Then he rose up, hastened to the Museo Coloniale, possessed himself of a sword which was on show there. Returning to the statue of the Lion he prostrated himself before it. Leaping to his feet as he unsheathed his sword, he then rushed into the midst of the thousands of Fascists who had assembled for the celebration. He took his stand by the monument erected to the Italians who were killed at Dogali... Wielding the sword he killed five Italians and wounded many more before they dare lay their hands on him. Then he paused and shouted out, in Italian:

"Long live Tafari! (i.e. the Emperor Haile Sellassie). Long live the Lion of Judah!
Down with Italy! Raise up and exalt Ethiopia!
Down with the King of Italy! Down with Mussolini!".

"Zerai was shot by two railway station police in the Piazza Esedra, and fell near the Conquering Lion of the Tribe of Judah, still holding his sword. He was retained in prison till after the Italian defeat, and died there during the Allied occupation of Italy, in July 1945, at 29 years of age".

Meleket wrote:
26 Feb 2026, 11:14
ወዳጃን Selam/ የዘርአይ የቅርብ አለቃ፡ ጣልያን ኢትዮጵያን ተቆጣጥራ ሳለ መቀሌን ያስተዳድር የነበረው ጉምቱ የፋሽስት ሰው ነው። የዘርአይን ግሩም ስራና ዲሲፕሊኑን ስለሚያውቁ፡ እንደ ብርጭቆ ተንከባክበው ነበር ይዘውት የነበረው። ችግሩ የመጣው፡ የዘርአይን ልክና ሚዛን ያላወቀ፡ አደባባይ ይጠብቅ በነበረ የፋሽስት ዘበኛ ነው።

የንጉሡ የአቅም ውስንነት እማ አሁን ፍንትው ብሎ ታይቶናል፡ የልጃቸውን አስከሬን እንኳን በክብር ወደ ሃገራችሁ ለመመለስ ኣልቻሉም እኮ። በሌላ በኩል፡ ወንድማቸው የተሰዋው ለጥቁር ህዝቦች እኩልነትና ክብርም መሆኑን ጠንቅቀው ስለሚያውቁ፡ ብላታው እንግሊዞችን እርዳታ የሚጠይቁበት ምንም ዓይነት ምክንያት አልነበረም።

ሥደተኛውን አጤ አስጠግታ የነበረችው እንግሊዝ በጋዜጠኞቿ በኩል ለፖለቲካ አጀንዳዋ ንጉሡን ለማወዳደስ ብትሞክር፡ እኛ ኤርትራዉያን ‘ስራዋን’ ስለምናውቅ “ለማያውቁሽ” ብለን ነው የምንተርትባት።

Selam/ wrote:
26 Feb 2026, 10:22
አቶ መለከት
- ዘርዓይ ቀጣሪው የፋሺስት ወታደር፣ ዘበኛና ቄስ ሁሉ የዘረኝነት ስድብ እንደማንኛውም “negro” ሲያቀምሰው ነው የኖረው። ንዴቱ ሞልቶ የፈሰሰበት የዶጋሊ ሃውልት ስር የተዋረደውን ሰንደቅ ዓላማችንንና ነፃነታችንን ሲያይ ነው። ይኸን ሃቅ ኢትዮጵያዊ ወይንም ኤርትራዊ ሳይሆን የታይምስ ጋዜጣ ነው በወቅቱ የዘገበው።

- ለጣልያኖች ያደሉ የነበሩት እንግሊዞች አገርህን እያስተዳደሯት እያለ ፣ ምንም ማንዴትና ስልጣን የሌላቸው ንጉሥ ፣ ጣልያን በቀጠረችውና በገደለችው ሰው ጉዳይ ላይ ማዘዝ አይችሉም እኮ ነው የምልህ። ይጠሉናል ብሎ ከሩቁ ከመሸማቀቅ ፣ ወንድሙ ተስፋፅዮን እንግሊዞቹን ቢያንስ አንድ ጊዜ እንኳን ሊጠይቃቸው ይገባው ነበር ።

- “Neger” ብሎ ዘርዓይን የገለፀውን የታይምስ ጋዜጠኛ “አፄው ናቸው ያሰለጠኑት” ብለህ ሳታውቀው እኝህን ሰውዬ ወደ መላዕክትነት ስለ አገዘፍካቸው ከብዶኛል። ታዲያ በነካው የsensationalization እጅህ ፣ በኋላ ወሬውን ቆርጠውና ቀጥለው በናይ ናጽነት ኤርትራ ቅመም አጣፍጠው የልብ ወለድ የፃፉትን ፀሐፊዎች “የኛ ማሪያ ሞንክ” በላቸው።

Meleket wrote:
26 Feb 2026, 09:03
ወዳጃችን Selam/ ስለ ነጻ እይታሽ ኤርትራዊው ምስጋናችን ይድረስሽ። “ወሓጥዮ እንተበልኩዋ ትጎስ’ሞ” ነዉና ፡ እኛም እናሳጥረው።

- ዘርአይ ደረስ ንዴቱ የገነፈለበት የነሞሶሎኒ አስተርጓሚ በነበረበት ወቅት ያልደረሰበት፡ በተራ የዘበኞች አለቃ ዘረኛ ስድብ ስለተሰደበ ነው። አለቀ በቃ!

- ከ1941 – 1952 እንግሊዝ የኤርትራ ሞግዚት ብትሆንም፡ ወንድሙ በዘረኝነት ጦስ እስር ውስጥ ስለገባው የዘርአይ አስከሬን ስለመመለስ ጉዳይ እንግሊዞችን የሚጠይቁበት አንዳችም አሳማኝ ምክንያት አልነበረም። ምክንያቱም ‘ሞግዚቶቹ’ እንግሊዞች ከኤርትራውያን ይልቅ ለጣልያኖች ያደሉ ነበርና። ንጉሡ የልጃቸውን አስከሬን ወደ ኢትዮጵያ ለማስመለስ ሱሪያቸውን ባንገታቸው ለማውጣት ሞክረው እንደነበር ከዚህ በፊት አናዉቅም ነበር!

- በኛ እይታ ታሪክን መቼ ተጻፈ ብቻ ሳይሆን ማን ጻፈው የሚለው ጉዳይም መሰረታዊ ነው። ዘርአይ ከየት እንደፈለቀ ለመዘገብ የተሳነው ጸሃፊ፡ ንጉሡን ማለትም አጤውን ያስጠለለች ሃገር ጸሃፊ፡ ለሃገሩ ቦለቲካ ትርፍ ንጉሱንና ሰንደቃቸውን ለማወዳደስ ቢዘባርቅ አይፈረድበትም! በቋንቋ ችሎታው ተመርጦ ስራ ተቀጥሮ በስነምግባራዊ መንገድ ስራውን ይከውን የነበረው ዘርአይ፡ በለጋ ዕድሜው ዘረኛ ቃላትን ተቃውሞ፡ ጀብዱ ፈጽሟል። ጀግናን መውለድ የለመደችው ኤርትራ እንደምትኮራበት ሁሉ፡ ኢትዮጵያዉያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ብትኮሩበትም እኛም ደስ ይለናል! ቀይባሕረኛ ጀግናን ማን ይጠላል?

Selam/ wrote:
26 Feb 2026, 07:46
አቶ መለከት
አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም ነውና፣ ዝባዝኬ ውስጥ ሳልገባ እጥር ምጥን ያለች መልስ እሰጥሃለሁኝ።

- ዘርዓይ ደረስ ንዴቱ የገነፈለበት አንዱ የፋሺስት ዘበኛ ጎራዴ አድርስልኝ ብሎ በላከው ወቅት የሞዓ አንበሳና የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በዶጋሊ መታሰቢያ ሃውልት ስር ሲዋረድ ስላየ ነው። አለቀ በቃ!

- ከ1941 - 1952 ንጉሡ ሳይሆኑ እንግሊዝ ነች ኤርትራ ላይ ማንዴትና ህጋዊ ስልጣን የነበራት። ስለዚህ ከንጉሡ በዚያን ወቅት የሞራልም ይሁን የማቴሪያል ትብብር መጠየቅ ምንም ፋይዳ አልነበረውም። ልጅ ዘርዓይም ሮም የሄደው በፋሽቱ መንግስት ሰልጥኖና ስራ ተሰጥቶት ሆኖ ሳለ ፣ ወንድሙ በወቅቱ የነበረውን የእንግሊዝ አስተዳደር ሳይጠይቅ ምንም ስልጣን ያልነበራቸውን የኢትዮጵያ ንጉሥ ሱሪ ባንገት ማለቱ አግባብነት አልነበረውም። አለቀ በቃ!

- ታሪክ እንደ ገልባጩ አተረጓጎም ሊለጠጥ፣ ሊወላጨምና ቆይቶም ልብ ወለድ ሊሆን ይችላል። ሊለወጥ የማይችለው ሃቅ ግን በዕለቱ የተዘገበው ዋቢ ዜና ብቻ ነው። ስለዚህ ልክ ንጉሡ መታሰቢያ እንዳደረጉት ሁሉ ፣ ኢትዮጵያውያኖችም ዘርዓይን ለሃገራችን ክብርና ለሰንደቅ ዓላማችን ላደረገው ጀግንነት ከልብ እናከብረዋለን እናስታውሰዋለን። እናንተ ደግሞ ለሞራል መነቃቃት ከጠቀማችሁ ፣ የኢትዮጵያን ስምና ሰንደቅ ዓላማዋን ከታሪኩ ውስጥ ቀንጥባችሁ አውጥታችሁ ፣ የዛሬይቷን ኤርትራ ለመመስረት ከንጉሡ ሸሽቶ ሮም ላይ ተጋድሎ ያደረገ የእኛ ብቸኛ ጀግና ነው ብላችሁ አስታውሱት።




ሲጠቃለል፡
Meleket wrote:
24 Feb 2026, 09:53

ቁምነገሩ አሁንም ኤርትራና ኢትዮጵያ እንደ ዘርአይ ደረስ የመሳሰሉ ለክብራቸው የሚቆሙ ጀግኖችን ማፍራትም ይገባቸዋል የሚለው ጉዳይ መሆን ይገባዋል።። በታሪክ ብቻ መነገድ ስለማይቻል፡ በድሮ በሬም ማረስ ስለማይቻል።

Post Reply