Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 15163
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሕፃንነቱን ለወያኔ ሲላላክ ያጣው ጨቅላ ተመልሶ እየተወጣው ነው።

Post by Abere » 22 Feb 2026, 12:42


ደግሞ ለዚህ አጸፋ ምላሽ እሰጣለሁ ብሎ ኢሳይያስ አፈወርቅ ኳስ ሜዳ ልታስገባው ፈልገሃል ማለት ነው?

እንደት ይህን የኳስ ኮሪደር ልማት ሁሬሳ ሳይለጥፈው ቀደምከው? ይህ አግባብ አይደለም ፎርማኑ ኦቦ ዲዲቲ መጥፎ ግምገማ ያጧጡፍበታል።

እኔ ግን አንድ ድምዳሜ አለኝ። አብይ አህመድ እጅግ ተረብሿል፤ ተጨንቋል፤ ከወገብ በላይ ( ከአዲስ አበባ በስተሰሜን) እጅግ ታውኳል፤ ደህናነኝ ለማለት ወደ እግር ጥፍሩ ነው የሚጠቁመው።
ሁሬሳ ከተማ ቡታጂራ ሂዶ ኳስ ቢመታ ማን እውነት ይመስለዋል? ወይም ወለጋ ሂዶ ኦነግ ለኦነግ ቢተቃቀፍ ማን ይታለላል።

This idiot and his trolls do not know they are living among more sophisticated people around Ethiopia and the world. Everyone knows what is under the hood of OLF-PP - it is in a state of trouble, discomfort and chaos.

Post Reply