Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Misraq
- Senior Member
- Posts: 17360
- Joined: 27 Sep 2009, 19:43
- Location: Zemunda
Post
by Misraq » 21 Feb 2026, 12:05
-
sarcasm
- Senior Member
- Posts: 11562
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Post
by sarcasm » 21 Feb 2026, 12:48
ይሄስ ወይ ግዜ ያስብላል?
ከ 'እናቴ ስትኖር ኢትዮጵያዊ ሆና ስትሞት ኦሮምያ እንዳትሆን' ወደ ......
Please wait, video is loading...
-
Misraq
- Senior Member
- Posts: 17360
- Joined: 27 Sep 2009, 19:43
- Location: Zemunda
Post
by Misraq » 21 Feb 2026, 13:03
ኤርምያስ ለገሰ በሕይወት አለ። እነ አባይ ፀሃዬ እና ስዩም መስፍን ወደ አፈርነት ተቀይረዋል። ያውም በአሰቃቂ ሞት። ከዚህ ምን እንማራለን? በረከትም ሸቤ ወርዶ የዓብይን ጫማ ልሶ ወጥቷል። ወያናይ ነኝ ብሎ ተኩራርቶ አሁን ይህን ቃል አይደግምም። ከዚህስ ምን እንማራለን?
-
sarcasm
- Senior Member
- Posts: 11562
- Joined: 23 Feb 2013, 20:08
Post
by sarcasm » 21 Feb 2026, 13:20
Misraq wrote: ↑21 Feb 2026, 13:03
ወያናይ ነኝ ብሎ ተኩራርቶ አሁን ይህን ቃል አይደግምም።
አሁንም ወያናይ ነኝ የሚል ይመስለኛል። ከለውጡ በኇላ የተናገርራቸው ንግግሮች ወያናይነቱ ነው የሚያሳዩት። አሰሩት፤ ፈረዱት፤ የፈረዱትን ፍርድ ጨርሶ አስወጡት። ፍርዱንም ቀን ሕዝብ ፊት ሳይፈራ ሳቀባቸው። ይሄ 'የዓብይን ጫማ ልሶ ወጥቷል' አያስብልም። ሳያምንበት
ቢደመር ነበር የአቢይ ጫማ ላሰ የሚባለው።
Getting killed like Seyoum Mesfin and Abanefso or being imprisoned does not inherently negate a person's heroism, as heroism is generally defined by actions, character, and sacrifice rather than the outcome of their circumstances.