Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13116
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

የሻንዶ ክስረት፣ ወለጋ ላይ የበላይ አቅም አለኝ ብላ ስትለፍፍ ነበር፣ አሁን ታዲያ የት ሄደች?

Post by DefendTheTruth » 18 Feb 2026, 14:31

ተላላኪ ሁላ!
እንደ ሰሜኑ አቻቸዉ፣ ወይም አለቆቻቸዉ፤ ወጣ ብሎ ለምን ብያንስ ለትንሽ ስንቲሜትር ሳትነዉ እንዴት አይሉም? ወረዳ ሁላ!



DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13116
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የሻንዶ ክስረት፣ ወለጋ ላይ የበላይ አቅም አለኝ ብላ ስትለፍፍ ነበር፣ አሁን ታዲያ የት ሄደች?

Post by DefendTheTruth » 19 Feb 2026, 09:52

ሸኔ ግን እንዴት ከሩቅም ብሆን አንዲት ጥይት መተኮስ አቃተዉ ና አለዉ ማለት አልደፈረም?

እግሬ አዉጪኝ እያለ ነዉ በምትኩ?


Affable
Member
Posts: 739
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: የሻንዶ ክስረት፣ ወለጋ ላይ የበላይ አቅም አለኝ ብላ ስትለፍፍ ነበር፣ አሁን ታዲያ የት ሄደች?

Post by Affable » 19 Feb 2026, 11:00

ከዚህ በፊት አቢይ አንድ ነገር ሲል ሰምቻለሁ — በተፋጠነ እርምጃ የግብርና ኢኮኖሚያችን ሲያድግ በ ኢትዪጺያ ላይ ጦርነት ያወጁ እየደከሙ ይሄዳሉ። ኑሮው እየተሻሻለ የመጣ ገበሬ ከመንግስት ጋር እንደሚተባበር ግልፅ ነው። መደበቂያ ቦታ ይጠፋል።
ለምን እንደ ሰሜኖቹ ሄሊኮፕተር መተን መላው የአማራ ተብየውን አስተዳደር ከጨዋታ ውጪ አደረግን ብለው እንኳ ተመሳሳይ ወሬ አልነዙም ለሚሉ ሰሚ የሚያገኙ አልመሰለኝም።
ሀቁ በአሁኗ ኢትዪጺያ ለአንድ ቀን ከተማ አይደለም መንደር የሚቆጣጠር ታጣቂ ሀይል ኢትዪጺያ ውስጥ የለም።
ግዜ በጨመረ ቁጥር ኑሮአቸው ሶሻል ሚዲያ ላይ ብቻ ይሆናል። ያም ገደብ አለው።
አዲስ ዘመን ነው። አዲስ ዘመን ስብሀት ነጋን ፣ መለሰን ፣ ዳውድ ኢብሳን እና ዘመነን ሊፈጥር የማይችል ዘመን።
የተበላ ቁማር ነው ነው የሚሉት የአራዳ ልጆች።

Post Reply