የበሬን ምስጋና ወሰደው ፈረስ በኻላው ተነስቶ ቀድሞ በመድረስ!
ባጫ ማንን ለማታለል ይሆን የለውጡ መንግስት አባይን ገደበ እያለ የሚዋሽውና በኢትዮጵያዊነት የሚሸቅጠው?
ትናንትና ለኤርትራ ባንዳ ሆኖ የኢትዮጵያን መሬት አልያዘችም እያለ አብሮ ሲጨፍር እንዳልነበረ አሁን ማንን ነው ባንዳ የሚለው? ወይንን ሲያገለግል ለከርሱ ካልኖረ ለምን የአሰብን ጉዳይ አላነሳውም?
የበሬን ምስጋና ወሰደው ፈረስ በኻላው ተነስቶ ቀድሞ በመድረስ!
የበሬን ምስጋና ወሰደው ፈረስ በኻላው ተነስቶ ቀድሞ በመድረስ!
-
ethiopianunity
- Senior Member
- Posts: 10853
- Joined: 30 Apr 2007, 17:38
Re: ባጫ ማንን ለማታለል ይሆን የለውጡ መንግስት አባይን ገደበ እያለ የሚዋሽውና በኢትዮጵያዊነት የሚሸቅጠው?
የወያኔ ጊዜማ ገንዘቡን ለህዋሀት እየገባ ነበር በአባይ ግደባ ስም የተገነባው እንዲፈርስ በርካሽ ነበር የተጀመረው። ወያኔ ገነባ ማለት አይቻልም
Re: ባጫ ማንን ለማታለል ይሆን የለውጡ መንግስት አባይን ገደበ እያለ የሚዋሽውና በኢትዮጵያዊነት የሚሸቅጠው?
Laughing ! 65% was completed under the supervision. Of Dr Debrestion !