Re: THE NEW ETHIOPIA - WHERE VISION MEETS DISCIPLINE!
TOSA MEDIA ጦሳ ሚዲያ
የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረ መስቀል፣ በኢትዮጵያ ያለውን ወቅታዊ የኢኮኖሚ እና የሰብዓዊ ሁኔታ የሚያሳዩ መረጃዎችን በኤክስ ገጻቸው ላይ አጋርተዋል።
ሚኒስትሩ በመግለጫቸው ኢትዮጵያ ባለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ከለጋሽ ሀገራት እና ድርጅቶች በድምሩ 84 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ የገንዘብ ድጋፍ ብታገኝም፣ ሀገሪቱ በከፍተኛ የኢኮኖሚ ቀውስ ውስጥ እንደምትገኝ ጠቁመዋል። አቶ የማነ ለዚህ ማሳያ ይሆናሉ ያሏቸውንና ለ2025 (እ.ኤ.አ) የወጡ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ እና የሰብዓዊ ቀውስ የሚያሳዩ ዝርዝር መረጃዎችን አያይዘው አቅርበዋል።
ሚኒስትሩ ያጋሩት የኢኮኖሚ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፡-
በሰብዓዊ ሁኔታ ላይ የቀረቡት መረጃዎች፡-
አቶ የማነ ገብረ መስቀል በመልዕክታቸው ማጠቃለያ ላይ፣ የኢትዮጵያ መንግስት ቀጣናዊ ግጭቶችን ከመቀስቀስ ይልቅ፣ እነዚህን ውስጣዊ "አሳዛኝ እውነታዎች" ለመፍታት ትኩረት መስጠት እንዳለበት አሳስበዋል።