Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ማንም ምስልም ሆነ ቅርፅ ጣኦት እንደሆነ ያውቃሉ? ይህንንም ጨምሮ!

Post by Meleket » 30 Dec 2025, 10:08

የመንበረ ሰላማ ሊቃዉንት የማታመጡት ነገር ዬለም። እየጻፍክባቸውና እየተጠቀምክባቸው ያሉት ፊደሎችስ ጣዖቶች ናቸውን? መቼም ፊደሎችም ስእልና ቅርጽ ናቸው። ይመችህ ባያሌው ይልቅስ ስለ ሕጸጽ ድርቅ እርዛት ብታስብ ኣይሻልህምን?
Axumezana wrote:
30 Dec 2025, 09:49
ማንም ምስልም ሆነ ቅርፅ ጣኦት እንደሆነ ያውቃሉ? ይህንንም ጨምሮ!

Axumezana
Senior Member
Posts: 18975
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ማንም ምስልም ሆነ ቅርፅ ጣኦት እንደሆነ ያውቃሉ? ይህንንም ጨምሮ!

Post by Axumezana » 30 Dec 2025, 12:49

መለከት ጥያቄውን ወደ አንተ ልመልሰው፥ ጣኦት ምን ማለት እንደሆነ በመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሙ አብራራና ከአስርቱ ትእዛዛት በመጀመርያው እንደተከለከለ አገናዝብ! ህፃፅ ለአንተ የሰራነው መጠለያ እንደነበር አትዘንጋ!

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ማንም ምስልም ሆነ ቅርፅ ጣኦት እንደሆነ ያውቃሉ? ይህንንም ጨምሮ!

Post by Meleket » 31 Dec 2025, 02:42

ወገኛው ወዳጃችን ኣዅሱመጫላ፡ ለኛ ለክርስትያኖች ጣዖት ማለት ከቅድስት ስላሴ ውጭ የምታመልከው በአካል ይሁን በምናብ የምትቀርጸው ማንኛውም ነገር ነው። ይህ ማለት ግን ከቅድስት ስላሴ ውጭ ክብር የሚገባቸው ኣካላት የሉም ማለት ኣይደለም። :mrgreen:

በቀላል ኣማርኛ “ቀይባህር ወደብ ዓሰብ ወዘተ” የሚሉ ኢትዮጵያዉያን፡ ኣምልኾ ባሕርና ኣምልኾ ወደብ የተጠናወታቸው ጣዖት ኣምላኺዎች ናቸው ኣምላኽ ለቸራቸው ጸጋ ተመስገን የማያዉቁቱ ብልጽግኖችም ጭምር[4 ሚልየን ነጥቦች] በዚህ ጉዳይ የታችን ልጅ ነፍስሄር መለስ ዜናዊ ኣይታማም። :mrgreen:

ሕጻጽን ያነጻችሁት፡ ከኤርትራ ልዑላዊ መሬት ለዓመታት አንወጣም ኣሻፈረን ብላችሁ፡ ኤርትራዉያንን ለማፍለስ ወጥናችሁ ያደረጋችሁት እኩይ ዓላማ ያነገበ ጉድጓድ ነበር። ስራ ለሰሪው እሾህ ላጣሪው እንዲሉ፡ ያዉ ለኤርትራውያን በቆፈራችሁት ጉድጓድ ውስጥ ህዝባችሁ በእርዛት ተከስቷል። (መዋጽኦ ይፍጠረሉ)

Axumezana wrote:
30 Dec 2025, 12:49
መለከት ጥያቄውን ወደ አንተ ልመልሰው፥ ጣኦት ምን ማለት እንደሆነ በመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሙ አብራራና ከአስርቱ ትእዛዛት በመጀመርያው እንደተከለከለ አገናዝብ! ህፃፅ ለአንተ የሰራነው መጠለያ እንደነበር አትዘንጋ!

Axumezana
Senior Member
Posts: 18975
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ማንም ምስልም ሆነ ቅርፅ ጣኦት እንደሆነ ያውቃሉ? ይህንንም ጨምሮ!

Post by Axumezana » 31 Dec 2025, 02:53

ከኤርትራ ወይን ነበር ጥይት እየተቶኮሰብህ እንድትሰደድ ያደረገው፥ ጤፍ ላበደረ ጠጠር ማለት ይኸው ነው! ስለ ጣኦት ጉዳይ መንፈሳዊ ትርጉምን አጥና፤
ኢሳያስ የኛው ሰው በብረት ቢገዛቸው
የሚበሉት ቢያጡ ትግራይ ማረፍያቸው
የመለከት ነገር እያወቀ ካደው

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ማንም ምስልም ሆነ ቅርፅ ጣኦት እንደሆነ ያውቃሉ? ይህንንም ጨምሮ!

Post by Meleket » 31 Dec 2025, 03:46

ወገኛው ወዳጃችን ኣዅሱመጫላ፡ የወያነ ትግራይ አመራሮች ትልቅ ስህተት

1) ሲጀመር በድንበር ግጭት ሰበብ ከኤርትራ ጋር መዋጋት
2) ሲቀጥል ዓለም ኣቀፍ ብይን የፈረደውን ውል ኣለመተግበር፡ ከኤርትራ ልዑላዊ መሬት እንዲወጣ ቢመከርም አልወጣም ብሎ ኣሻፈረኝ ማለት።

በተራ ቁጥር 2 በተጠቀሰው ምክንያት ጦርነት ተጀምሮ ሲደፈጠጡ ደግሞ፡ “ጄኖሳይድ” ብሎ ማለቃቀስ።

የኛ የኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ነጻ እይታ፡ ትግራይ ውስጥ “ጄኖሳይድ” ተፈጽሞ ከሆነ፡ ዋናው ተጠያቂ የሕወሓት ኣመራር ነው፡ ይህም ደብረጽዮንን፡ ጀነራሎቹን፡ እነ ጌታቸውንና ጻድቃንንም ያጠቃልላል። ኣይመስልህም?

የኤርትራን ወጣት ለማፍለስ የተቀየሰው የትግራይ መጠለያ ጣቢያ፡ ኣመሻሹ ላይ ለትግራዮች ጥቅም መዋሉ ግሩም ነው። አቶ ታጋይ ኢሳያስ "የኛ ነው የኛ ነው" ብለህ ልታደነቁረን ትሻለህ ድንቄም! ለኤርትራውያን እሱ ጉዳያችን ኣይደለም። ለኤርትራ ልዑላውነት እንዲሰራ ጠርበን ጠራርበን ሃላፊነት አሸክመነዋል፡ ኤርትራውያን ዋዘኞች መስለንሃል። ንጸላኢ ብብረቱ ብጥይቱ የሚል መርህ ነው የምንከተል!
:mrgreen:
Axumezana wrote:
31 Dec 2025, 02:53
ከኤርትራ ወይን ነበር ጥይት እየተቶኮሰብህ እንድትሰደድ ያደረገው፥ ጤፍ ላበደረ ጠጠር ማለት ይኸው ነው! ስለ ጣኦት ጉዳይ መንፈሳዊ ትርጉምን አጥና፤
ኢሳያስ የኛው ሰው በብረት ቢገዛቸው
የሚበሉት ቢያጡ ትግራይ ማረፍያቸው
የመለከት ነገር እያወቀ ካደው

Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ማንም ምስልም ሆነ ቅርፅ ጣኦት እንደሆነ ያውቃሉ? ይህንንም ጨምሮ!

Post by Meleket » 31 Dec 2025, 04:48

ሓዉና Axumezana መዝገበ ሃይማኖት ካቶሊካዊት ቤተክርስትያን ከምዡይ ገቢሩ ኢዩ ዘቐምጦ። እቶም ኣብ ጎልዓን ከባቢኣን ዛለዉ ካቶሊካውያን ተጋሩዉን ነዡይ ኢዮም ዝኣምኑ! “ሓዉን ማይን” ኣብ ቕድሜካ ኣሎ፡ ኣብ ዝማእምኣካ ኢድካ ክተንብር ትኽእል።
1115-1162 IV. “ምስልን ሥእልን ዘበለ ኣይትግበር”

2129 እዚ መለኮታዊ ትእዛዝ፣ ብኢድ-ሰብ ንዚግበር ዝኾነ ይኹን ዓይነት ሥእሊ ወይ ምስሊ-ኣምላኽ ይእግድ። “እግዚኣብሔር ኣብ ኮሬብ ኣብ ማእከል ሓዊ ብዝተዛረበኩም መዓልቲ ገለ መልክእ’ኳ ኣይረኣኹምን እሞ፤ ተጠንቂቕኩም ነፍሳትኩም ሓልዉ፤ ዝኾነ ምስሊ…..ብምግባርኩም ከይትበላሸዉ ተጠንቀቑ”66 [ዘዳ 4፣15-16]

ኪብል መጽሓፍ ዖሪት ዘዳግም ይገልጽ። እቲ ርእሱ ንእስራኤል ዝገለጸ፣ እቲ ፍጹም ልኡል ኣምላኽ እዩ። “ንሱ ኩሉ እዩ” ምስ’ዚ ድማ “ንሱ ካብ ኩሉ ስራሓቱ (ፍጥረቱ) ዝዓበየ እዩ”።67 [ሢራ 43፣27-28 ] ናይ ኵሉ ጽባቐ ዋናን ገባርን” ንሱ እዩ። 68 [ጥበ 13፣3]

2130 እንተኾነ፣ ድሮ ኣብ ግዜ ብሉይ ኪዳን ብርእሱ፤ በቲ ዝተሠገወ ቃል ንዚፍጸም ድኅነት፤ ብኣምሳላዊ መንገዲ ዜመልክት ምስልታት ኪግበር ባእሉ እግዚኣብሔር ሠሪኡ ወይ ኣፍቂዱ እዩ። እዚ ኸኣ ከም’ቲ ተመን-ኣስራዚ፤ ታቦተ ኪዳንን፤ ኪሩቤልን ዝበለ እዩ። 69 [ዘኁ 21፣4-9፤ጥበ 16፣5-14፤ዮሓ 3፣14-15፤ ዘፀ 25፣10-22፤1 ነገ 6፣23-28፤7፣23-26 ረA]

2131 ኤኩመኒካዊ ጉባኤ ኒቅያ ሻብዓይ (787 ዓ.ም) እውን ኣብ ምሥጢረ ሥጋዌ-ቃል ተመርኵሱ፤ ተጻይ’ቶም ሰበርቲ-ኣይቆና ተላኢሉ፤ ናይ ክርስቶስን ናይ’ታ ወላዲተ ኣምላኽን፤ ናይ መላእኽትን ቅዱሳንን ኣይቆና ኪኸብር ከምዚግባእ ኣረጋጊጹ። ወልደ-እግዚኣብሔር ሥጋ ብምልባሱ፤ ሓዲሽ “ኣገባብ” ወይ “ሥርዓት” ምስልን ሥእልን ኣተኣታተወ። 476

2132 ብወገን ክርስትና ዚፍጸም ናይ ሥእልታት ኣኽብሮት፤ ነቲ ኣምልኾ- ጣዖት ዚእግድ ቀዳማይ ትእዛዝ ዚፃረር ኣይኮነን። ብርግጽ’ውን “እቲ ንሓደ ሥእሊ ወይ ምስሊ ዚወሃብ ክብሪ፤ ናብ’ቲ ዜመልክቶ ብቐንዱ የሓልፍ” ከምኡ’ውን “እቲ ንሓደ ሥእሊ/ምስሊ ዜኽብር፤ ነቲ ተሣኢሉ ወይ ተመሲሉ ዘሎ ኣካል እዩ ዘኽብር”። 70 [ቅ.ባስልዮስ De Spiritu Sancto 18, 45፣ PG 32, 149C፤ጉባኤ ኒቅያ 2ይ፣ DS 601፤ ጉባኤ ትረንቶስ፣ DS 1821-1825፤ቫቲካን 2ይ፣ ቅዱስ ጉባኤ SC 126፤ብር.ኣሕ.LG 67 ]ንመንፈሳዊ ኣሣእል ዚወሃብ ክብሪ “ብትሕትና ዚግበር ኣኽብሮት” ደኣ’ምበር፤ እቲ ንሓደ ኣምላኽ ብሕቱ ዚወሃብ ኣምልኾት ኣይኮነን፣-



ንኣሣእል ብርእሱ፣ ከም መጠን ነገራት፣ ዚወሃቦ መንፈሳዊ (ሃይማኖታዊ) ኣምልኾት ወይ ስግደት የልቦን። ግና ናብ’ቲ ሥጋ ዝለበሰ ኣምላኽ ዘብጽሕ፣ ፍሉይ ጠባይ ከም ዘለዎ ሥእሊ መጠን እዩ ዚኸብር። እቲ ናብ’ዚ ሥእሊ ዚግበር ምንቅስቓስ፤ ከም መጠን ሥእሊ ኣብኡ ዘብቅእ ዘይኮነስ፤ ክንየዉ ብምኻድ ናብቲ ዚውክሎ/ዘመልክቶ ገጹ ዚውንጨፍ እዩ።71 [ቅ.ቶማስ ኣኵናስ STH II-II, 81, 3 ad 3]

Misraq
Senior Member
Posts: 17362
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ማንም ምስልም ሆነ ቅርፅ ጣኦት እንደሆነ ያውቃሉ? ይህንንም ጨምሮ!

Post by Misraq » 31 Dec 2025, 13:01

Getting down and partying in Pente churches..devils play ground :lol:


Meleket
Member
Posts: 4931
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ማንም ምስልም ሆነ ቅርፅ ጣኦት እንደሆነ ያውቃሉ? ይህንንም ጨምሮ!

Post by Meleket » 07 Feb 2026, 04:35

Meleket wrote:
30 Dec 2025, 10:08
የመንበረ ሰላማ ሊቃዉንት የማታመጡት ነገር ዬለም። እየጻፍክባቸውና እየተጠቀምክባቸው ያሉት ፊደሎችስ ጣዖቶች ናቸውን? መቼም ፊደሎችም ስእልና ቅርጽ ናቸው። ይመችህ ባያሌው ይልቅስ ስለ ሕጸጽ ድርቅ እርዛት ብታስብ ኣይሻልህምን?
Axumezana wrote:
30 Dec 2025, 09:49
ማንም ምስልም ሆነ ቅርፅ ጣኦት እንደሆነ ያውቃሉ? ይህንንም ጨምሮ!

Post Reply