Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Naga Tuma
Member+
Posts: 7001
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

ፈረዖዎች ኢትዮጵያን የበደሉት ኣለ?

Post by Naga Tuma » 19 Dec 2025, 18:48

ይህን ታሪካዊ እና መለኮታዊ ምልክቶች ያሉት የሚመስልን አጭር ጥያቄ ለኢትዮጵያም ሆነ ለዐለም ሕዝብ መመለስ የሚችል ኢትዮጵያዊ ሆነ ኤርትራዊ ምሁር ኣለ?

ፈረኦዎች ኢትዮጵያን የበደሉት ከሌለ ኣዲስ ኪዳን ዉስጥ ፈረኦን የሚኮንን የማይታረምበት ተዓምር ኣለ?
Last edited by Naga Tuma on 25 Dec 2025, 21:39, edited 1 time in total.

Naga Tuma
Member+
Posts: 7001
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re:ፈረዖዎች ኢትዮጵያን የበደሉት ኣለ?

Post by Naga Tuma » 21 Dec 2025, 14:35

ወልገኢ ዋቄፈና ጄዻሜ ወጎተ ባይኤ ዱረ ዋሺንግተን ዲሲት ቆጳኤ እረት አርገምቴ ጃርሰ ቦረና ታኤ ፉልዱረት ብዮተ አረበ ዴምቴ ዳዕመን ኣዳ ኬሰት ሀራሙ ጄዸመን ባይኤን አርጌ ከን ጄቴ ቀመር ዩሱፍ ፈረዖን ፍደለ ከነስ ኡመን ማል ቤኩ ቱሬ ጄቴ ገጋፈቴ?

ወልተጂ ከነ ከን ዱብፍቱ ዮ ታቴ።

ሞ ወልሳን ከን በሬሱ ፊ ከን በሬሰኒፍ አከ አዝማሪት ወልሰ መሌ ፈረዖን ማል ቤኩ ቱሬ ጄዼ ህን ገጋፈቱ ጄቴ ቴሴ?

ቃሉት ዴብቴ ሰገዳ ጅርተ ሞ፣ አመንቲ ዳዕመን አከሲ ዸልቸ ጄቴት ሰገደ ሞ፣ ገተተ በትለርት ሰገደ?

አፍረን ቃሎ ተአኒ ሄረ ፈረዖ ዱሪ ቃሉ ጄዸሜ ከን ኤጉ ፊ ባቱ ቁሉቢ ገብርኤል ተኤ ገንደ ኬ እራ ፈጎ ጅሩ ላተ?

ወልሳን አፍረን ቃሎ ተእኑ መሓመድ ሼካ አከ እብሳ ጉታ ከን ጄዼ ኤኙ ላተ?

ፈረዖን ኩነኔ ቀቡ ጄዸመን ገጋፈቹን ጋራ አመ ጎዳት ከነ ከነ ነመ ጋፈቺሰ።
Last edited by Naga Tuma on 25 Dec 2025, 22:25, edited 1 time in total.

Naga Tuma
Member+
Posts: 7001
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ፈረዖዎች ኢትዮጵያን የበደሉት ኣለ?

Post by Naga Tuma » 22 Dec 2025, 05:33

የጥንት የጠዋቱ ፈረዖዎች
አሙን ባዮች ኣማኞች
ምን በድለዉናል ጓዶች?

ኑና በኣንድነት እንወያይ
የምንሰማ ስለሆን ከላይ
ለዘላለሙ እንዳንለያይ
Last edited by Naga Tuma on 25 Dec 2025, 22:25, edited 1 time in total.

Naga Tuma
Member+
Posts: 7001
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ፈረዖዎች ኢትዮጵያን የበደሉት ኣለ?

Post by Naga Tuma » 22 Dec 2025, 19:08

አክናተን ፈረዖዉ፣ ምናስም ፈረዖዉ
በኢትዮጵያ እግዜር ስር ኢትዮጵያ ኖረዉ
የኢትዮጵያን ንዝህላል ምን ባህር ኣሻገረዉ?
Last edited by Naga Tuma on 25 Dec 2025, 22:25, edited 1 time in total.

Naga Tuma
Member+
Posts: 7001
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ፈረዖዎች ኢትዮጵያን የበደሉት ኣለ?

Post by Naga Tuma » 23 Dec 2025, 19:29

ፈረዖዎቹ ተራ በተራ ሲነሱ
ገዳማቱ መቼም ታላቁን ኣይረሱ
ኣድባራቱም መቼም ታላቁን ኣይረሱ
ገብረመሓመዶች በምርቃና ካስታወሱ
ገብረክርስቶሶች እነማንን እጅ ይንሱ?
የበትለር አጋሰሶችስ እንዴት ይርሱ?
Last edited by Naga Tuma on 25 Dec 2025, 22:26, edited 1 time in total.

Abere
Senior Member
Posts: 15016
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ፈረኦዎች ኢትዮጵያን የበደሉት ኣለ?

Post by Abere » 23 Dec 2025, 19:40

Nega Tuma,

You are increasingly becoming an outstanding retard on this forum. You don’t even know the origin of the name Pharaoh, yet you collide and solder words to rhythm like Orommuma. Pharaoh is derived is derived from the Egyptian per-aa (great house).
የዚህ ፎረም ገተት ሆንክ እኮ :mrgreen:



Naga Tuma
Member+
Posts: 7001
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ፈረኦዎች ኢትዮጵያን የበደሉት ኣለ?

Post by Naga Tuma » 24 Dec 2025, 18:18

የእንግዴ ልጅ፣ ሂድ እና የፈረዖ እግዝኣብሔር ማለትን ትቶ እየሱስ ነኝ ያለ ገተተ በትለር ስር ተኛ።
Abere wrote:
23 Dec 2025, 19:40
Nega Tuma,

You are increasingly becoming an outstanding retard on this forum. You don’t even know the origin of the name Pharaoh, yet you collide and solder words to rhythm like Orommuma. Pharaoh is derived is derived from the Egyptian per-aa (great house).
የዚህ ፎረም ገተት ሆንክ እኮ :mrgreen:



Naga Tuma
Member+
Posts: 7001
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ፈረኦዎች ኢትዮጵያን የበደሉት ኣለ?

Post by Naga Tuma » 25 Dec 2025, 21:36

የኢትዮጵያ ያለፉት ሃምሳ ዓመታት ብቻ ሳይሆን ያለፉት ሁለት ሺህ ዓመታት ገደማ የጨለማ ዘመናት መባል የሚችሉትን በጥልቁ ለመገንዘብ የሚከተሉትን ሁለት ጥቅሶችን ማንበብ ብቻ በቂ ነዉ።

የመጀመርያዉ ጥቅስ እዚህ መድረክ ላይ የተጻፈዉ አሜሪካ ዉስጥ ለብዙ ዓመታት መኖሩ በሚገመት ኢትዮጵያዊ ምሁር ነኝ በሚል ነዉ።

የዮሐንስ ወንጌል 3-18፤ በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል።

ሁለተኛዉ ጥቅስ የተጻፈዉ ከሁልት መቶ ሃምሳ ዓመታት ገደማ በፊት አሜሪካን እንደ ሃገር በመሠረቱት የተጻፈ ነዉ።

“The Greatest Sentence Ever Written” is the title of a recently published book authored by Walter Isaacson:

“We hold these truths to be self-evident, that all men are created equal, that they are endowed by their Creator with certain unalienable Rights, that among these are Life, Liberty and the Pursuit of Happiness".

Naga Tuma
Member+
Posts: 7001
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ፈረዖዎች ኢትዮጵያን የበደሉት ኣለ?

Post by Naga Tuma » 25 Dec 2025, 21:48

የዮሓንስ ወንጌል 3-18 ለመስበክ ኢትዮጵያ የተላኩት የአሜሪካ ሚሺነሪዎች “The Greatest Sentence Ever Written” በጥልቅ የማያዉቁ ነበሩ?

Naga Tuma
Member+
Posts: 7001
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ፈረዖዎች ኢትዮጵያን የበደሉት ኣለ?

Post by Naga Tuma » 25 Dec 2025, 21:59

የኣዉሮፓ የጨለማ ዘመን የተበለ ግዜ የጥንት ግሪክ ጎድስ እና ጎደስስ ተረስተዉ ጨለማ ዉስጥ ኖሩ። የታላቁ ሳይንቲስት አርኪሚዲስ ግኝትም እንደዛዉ።

የምስራቅ ኣፍርካ የጨለማ ዘመናት ያልኩኝ ግዜ ዉስጥም የጥንት ፈረዖዎች ጨለማ ዉስጥ ኖሩ። ከስደት በኋላ ሙሴ የተባለዉ ከስደት በፊት አክናተን የተባለ ታላቅ ፈረዖ የነበረ መሆኑ ሳይታወቅ ጨለማ ዉስጥ ኖሮ፣ የአርገመኒ ቆሬ አርጊ አመኒንም ጨምሮ ማለት ነዉ።

Naga Tuma
Member+
Posts: 7001
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ፈረዖዎች ኢትዮጵያን የበደሉት ኣለ?

Post by Naga Tuma » 25 Dec 2025, 22:09

የጥንት ግሪክ ጎድስ እና ጎደስስ ከተባሉት ዉስጥ አስራ ሶስቱ፥
Zeus,
Hera,
Poseidon,
Hades,
Athena,
Apollo,
Artemis,
Aphrodite,
Ares
Hephaestus,
Hermes,
Demeter,
Dionysus.

Naga Tuma
Member+
Posts: 7001
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ፈረዖዎች ኢትዮጵያን የበደሉት ኣለ?

Post by Naga Tuma » 25 Dec 2025, 22:18

ከጥንት ግብጥ ፈረዖዎች ስሞች ዉስጥ ምናስ ለመጀመርያ ግዜ ታህሳስ 12፣ 2018 ዓም፣ ኢትዮጵያ ዉስጥ የተገኝ ይሆን ያስባለኝ ነዉ።

ከኣሁን በፊት ኣንድ እንቆቅልሽ ሆኖብኝ ለኖረ ጥያቄም ፍንጭ ሆነልኝ።

ቢዛሞ የሚባሉት ጎሳ ስለ ፈረዖዎች ታሪክ የምያዉቁት ያላቸዉ ካለ ያጠና የኢትዮጵያ ምሁር ኣለ?

Naga Tuma
Member+
Posts: 7001
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ፈረዖዎች ኢትዮጵያን የበደሉት ኣለ?

Post by Naga Tuma » 26 Dec 2025, 21:29

በእኔ አስተሳሰብ ከስደት በኋላ ፕሮፌት ሞሰስ የሆነዉ ከስደት በፊት ታላቁ ፈረዖ አክናተን የነበረ መሆኑ በኢትዮጵያዊያን በሰፊዉ ሳይታወቅ ያለፉት በጣም ብዙ ዘመናት የኢትዮጵያ የጨለማ ግዜ ነበር ማለት ይቻላል።

ታላቁ ፈረዖ ያልኩት በምድር ላይ ለመጀመርያ ግዜ ሞኖቴይዝምን ጀምሮ ያስተማረዉ ይህ ፈረዖ ነበር ስለተባለ ነዉ።

በዚህ የጨለማ ዘመናት ዉስጥ ኢትዮጵያ ዉስጥ የተከሰቱ ኣዙሪቶች መካከል፥

1. በፈረዖዎች ዘመናት ያልነበረ ሴም እና ኩሽ ብሎ ኣንዱ የተባረከ ጎሳ፣ ሌላዉ የተረገመ ጎሳ ማለት

2. የፈረዖዎች ዘመን የነበሩትን ቅርስ ላለመተዉ እና ከስደት በኋላ በሰሙት የተባረከ ሴም ሴማዊ መሆን መሻት መካከል ያዘገመ የማንነት ትግል ዉስጥ መግባት

3. ታላቁ ፈረዖ የነበረ አክናተንን ክርስትና የተቀበለዉ ሙሴ እያለዉ እና እስልምና የተቀበለዉ ሙሳ እያለዉ በፈረዖዎች ዘመናት መሠረቱ ኣንድ የነበረ ሕዝብ ሃይማኖታዊ ኣለመግባባት ዉስጥ መግባት። ጎፍታ ማለት እና ጎይታ ማለትን ማስተዋል ብቻ ኣንድ መሠረትን ኣመልካች ነዉ ማለት የሚቻል ይመስለኛል።

4. ኢትዮጵያኒት የሚባሉት እና ኦርሙማ ያሉት ምናልባትን ጥንታዊ መሠረቱ ኣንድ የሆነ ታሪክን በወል ሳይሆን በየፊናቸዉ ለየብቻ ማድረጋቸዉ፣ ቃልቻ እና ቃሉ ልዩነት ነበራቸዉ ብለዉ ማለት ነዉ።

ይህን ሁሉ የበለጠ ግልጽ የምያደርገዉ ኣንዱ የፈረዖንን ኣሻራዎች ሁሉም በየመንደሩ ሲፈትሽ ሊሆን ይችላል።

ጎሳዎች ጎርጓሪዎች እስቲ የፈረዖዎችን ኣሻራዎች በየመንደራችሁ ያገኛችሁ ካላችሁ ፈረዖዎች ኢትዮጵያን ምን በድለዋል ብላችሁ መጠየቅ እና ማወቅ ትችላላችሁ?

Naga Tuma
Member+
Posts: 7001
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ፈረዖዎች ኢትዮጵያን የበደሉት ኣለ?

Post by Naga Tuma » 27 Dec 2025, 15:29

ከታወቁት የጥንት ግብጥ ፈረዖዎች ስሞች ዉስጥ አስሮቹ፥
Khufu
Horus
Menes
Amenhotep
Thutmose
Cleopatra
Tutankhamun
Ramses II
Hatshepsut
Akhenaten (የተሰደደዉ እና ከስደት በኋላ ሙሴ የተባለዉ፣ ግብጣዊ ማንነቱን ለመፋቅ ጥረት የተደረገበት

Naga Tuma
Member+
Posts: 7001
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ፈረዖዎች ኢትዮጵያን የበደሉት ኣለ?

Post by Naga Tuma » 27 Dec 2025, 15:47

ኣዉሮፓዊያን ዐይኖቻቸዉን ጨፍነዉ ስለኖሩ
ጎደስ አቴናን ኣዉሮፓ ጨለማ ዉስጥ ኣኖሩ

ዐይኖቻቸዉን የገለጡትን ኣምጠዉ ወልደዉ
እጅግ ኣምርራ የተናወጠች ኣዉሮፓን መዘዉ
ሀ ሁ ከዚህ ጀመረ ኣሉ ወደፊት ተራምደዉ

ኢትዮጵያዊያን ዐይኖቻቸዉን ጨፍነዉ ስለኖሩ
ፈረዖ አክናተንን ኢትዮጵያ ጨለማ ዉስጥ ኣኖሩ

ዐይኖቻቸዉን የገለጡትን ኣምጠዉ ወልደዉ
በኢትዮጵያም የመናወጥን ጽንስ ያዩ ኣፍርተዉ
ጽንሱን ኣወረዱት፣ ኣዋረዱት ኣይበጅም ብለዉ

ሀ ሁ ማለት ከዚህ፣ የፈጠረዉ ፈረዖዉ ከሆነ
ታላቁ ፈረዖ ከጎደስ አቴና በፊት የኖረ ስለሆነ
እያሉ ማስተማር ጀመሩ ዕዉነቱ ይህ ስለሆነ

ታህሳስ 17፣ 2018 ዓም

Post Reply