Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sesame
Member+
Posts: 8364
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

ያለ ምክንያት ኣይደለም ኢትዮጵያ ፈርሳለች የምንለው

Post by sesame » 20 Dec 2025, 17:27

Over the past week, hundreds of supposedly Ethiopian citizens in Gambella have perished as a result of inter-ethic clashes. But there is total silence and total inaction by the PP government in Addis. Throughout the country, there are daily reports of roaming criminal gangs robbing, kidnapping and murdring innocent citizens. What more proof does one need of the collapse of the state.

sesame
Member+
Posts: 8364
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: ያለ ምክንያት ኣይደለም ኢትዮጵያ ፈርሳለች የምንለው

Post by sesame » 20 Dec 2025, 17:50

የሾፌሮች ኣንደበት


በ 10 /04/2018 ዓም ከጥዋቱ 12 ሰአት ባህ ዳር ከተማ ከአዲሱ ድልድይ 1ኪሎ ሜትር አየር ጤና በአዲሱ አስፓልት መሳሪያ የያዙ ወንበዴዎች ሲዘርፉ ቆይተዉ አንድ የፎተን ሹፌር ብር አልሰጥም ሲላቸዉ በጥይት አቁስለዉታ ሹፌሩ ሆስፒታል ገብቷል የሚል መልዕክት ደርሶናል።

ባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ይህንን ችግር በማየት ከከተማ ላይ ታጥቆ መኪና አስቁሞ ሾፌር ረዳት ተሳፋሪን የሚዘርፍ አካል አሳዶ በመያዝ ህግን ሊያስከብር አካባቢዎች ከስጋት ነፃ የማድረግ ስራን ሊሰራ ይገባል።

ሌላው አዲሱ ድንድይ አካባቢ ባሉ ትራፊክ ፖሊሶች ላይ ተደጋጋሚ ቅሬታ እየቀረበ ነው የከተማው ትራፊክ ቢሮ እርምትን ሊዎስድ ይገባል በቀጣይ በትራፊክ ጉዳይ በዝርዝር ይዘን እንመለሳለን።

sesame
Member+
Posts: 8364
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: ያለ ምክንያት ኣይደለም ኢትዮጵያ ፈርሳለች የምንለው

Post by sesame » 20 Dec 2025, 18:11

One of the oddest things about failed state Ethiopia is that criminals use the banks in their criminal activities. It is mind-boggling to learn that kidnappers receive their ransom through electronic transfers into their accounts! And what do you say about the srory in the following video.

https://www.facebook.com/share/v/17jc6mcGFX/

sesame
Member+
Posts: 8364
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: ያለ ምክንያት ኣይደለም ኢትዮጵያ ፈርሳለች የምንለው

Post by sesame » 21 Dec 2025, 04:46

The PP government is so broke that it has been raiding the bank accounts of the rich. Worse it is now raiding the bank accounts of churchs. :lol: :lol: :lol:

https://www.facebook.com/share/v/17ohDmkwch/

Post Reply