Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39848
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የፓትሪስ ሉሙምባ ልጅ ፒያሳ ነበር! አባቱ ሲገደል ክዋሜ ንክሩማ በተመድ የተናገረው!

Post by Horus » 06 Dec 2025, 16:57

ኢትዮጵያኮ ታላቅ አገር ነች! ይህው ከ65 አመት በኋላ ልጅና የልጅ ልሎቻቸው ሰብስባ ወደ ነፍሳቸው ስትመልሳልቸው!


Odie
Member+
Posts: 6028
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: የፓትሪስ ሉሙምባ ልጅ ፒያሳ ነበር! አባቱ ሲገደል ክዋሜ ንክሩማ በተመድ የተናገረው!

Post by Odie » 06 Dec 2025, 17:07

Horus wrote:
06 Dec 2025, 16:57
ኢትዮጵያኮ ታላቅ አገር ነች! ይህው ከ65 አመት በኋላ ልጅና የልጅ ልሎቻቸው ሰብስባ ወደ ነፍሳቸው ስትመልሳልቸው!

ኢትዮዽያ ታላቅ አገር ነበረች ግን እንዳንተ ያለ ኪስ አውላቂ እጅ ወደቀች‼️

Horus
Senior Member+
Posts: 39848
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የፓትሪስ ሉሙምባ ልጅ ፒያሳ ነበር! አባቱ ሲገደል ክዋሜ ንክሩማ በተመድ የተናገረው!

Post by Horus » 06 Dec 2025, 17:10

አይረሴው አመጸኛው አቤ ጉበኛ የፓትሪስ ሉሙምባ አሟሟት ብሎ በልጅነታችን ያስነበበን ይህን ታሪክ ነበር! ትላንት ምነው አዲሳባ በሆንኩኝ ነው ያልኩት! ልጁን ባካል አግኝቼ ያን መጽሃፍ በሰጠሁት!

Post Reply