Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Misraq
- Senior Member
- Posts: 16521
- Joined: 27 Sep 2009, 19:43
- Location: Zemunda
Post
by Misraq » 27 Nov 2025, 12:37
ሃገሪቱ ውስጥ ያለው ነገር በሙሉ ለእኔ ይገባኛል የሚለውና በልጅነቱ በይህነት ያደገው አታቱርክ በሉኝ የሚለው ዓብይ በረከትን ካልቀመስኩሽ ብሎ አስቸግሮ ስላልተሰጠው በብስጭት አሳስሯታል።
እንደሚታወቀው በአንድ ወቅት ተወዳጅነትን አትርፋ የነበረችው በረከት ለዓብይ መፅሃፍ ምርቃት 50 ሚልየን በመስጠቷ ከህዝብ ጋር ቅራኔ ገብታ ነበር።
Please wait, video is loading...