Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Selam/
Senior Member
Posts: 16844
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Selam/ » 26 Nov 2025, 09:16

Seconded but first cleanse your self of tribalist mentality!

Abere
Senior Member
Posts: 14740
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Abere » 26 Nov 2025, 10:16


1ኛ) ዘረኝነት ቢደመሰስ
2ኛ) የዘር ፓርቲ ቢጠፋ
3ኛ የዘር ክልል ቢፈርስ
4ኛ) ቀይ ባህር/ አሰብ ወደ ኢትዮጵያ ቢመለስ
ኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፤እድገት አስተማማኝ ሉዋላዊት አገር ትሆናለች
However, this boils the bloods of
OPFfist, DDT, Horus, Dama, all Shabia thugs; and of course many diehard TPLF

Right
Member
Posts: 4231
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Right » 26 Nov 2025, 11:49

Ax,
You are against killils based on ethnic boundaries? It means you are also for changing the ethnic based constitution. And you are a staunch supporter of the TPLF. Contradictory.

At this point of the struggle for democracy you are irrelevant.
But it is very interesting to hear this kind of view from the people who fought on behalf of the EPLF and handed over the port of Assab to Eritrea.

Axumezana
Senior Member
Posts: 18351
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Axumezana » 26 Nov 2025, 12:39

Axumezana has been always clear on the following !
- Revision of the constitution is required
- Ban of ethnic based parties ( existing parties like TPLF to be transformed to ህብረ ብሄር parties)
- Abolish ethnic based boundaries
- Democracy
- No dictatorship ( individual & party based)
- Fight against corruption
- Solve internal issues not through war but dialogue
- Secure access to the Sea

Axumezana is a supporter of TPLF but have been calling for its transformation.

Naga Tuma
Member+
Posts: 6753
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Naga Tuma » 26 Nov 2025, 14:05

የሰዉ ጎሳን መሠረት ያደረገ አስተዳደር ይደምሰስ ሳይሆን ይሻሻል የማለት ጽንሰ ሀሳብ ከአስር ዓመታት በፊት እዚህ ፎረም ላይ ያነሳዉ ማን ነበረ?

ያኔ የተቃወመዉ ማን ነበረ? ዛሬ ተገልብጦ እንደ ኣዲስ ሀሳብ የጻፈዉ ማን ይሆን?

ትላንትና ሰዉ ሁሉ ከነገደ እስራኤሎቹ አዳም እና ሄዋን መጣ ብሎ እዚህ ፎረም ላይ የጻፈዉ ማነዉ?

ከዛ ወዲህ ይህ ሰዉ ምን ዐይነት ኣዕምሮ ተሸክሞ የሚሄድ ነዉ ያረጀ የፈጀን ይዞ ለምሳሌ የአፋር ሕዝብ፣ የአኙዋ ሕዝብ፣ ከነገደ እስራኤል አዳም እና ሄዋን መጡ ብሎ ያለ ምንም ሀፍረት የሚጽፈዉ ብዬ ማሰላሰሉ ኣለቅህም ብሎኝ ነበር።

እንደገና ሳልወርፈዉ በፊት ይህ ገንቢ አስተያየት ተለጠፈ።

ስህተት ቢቀመጡበት በራሱ በኖ ኣይጠፋም።

ስለዚህ፥

1) አበረ መሃይምነቱን እንዲጨርስ ትምህርት ቤት መስደድ

2) የሰዉ ጎሳ ወይም ሬስ (race in French, razza in Italian) ማለት እና የሰዉ ዘር ማለት ልዩነትን ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

3) የኢትዮጵያ ኣምላክ ያልተሰደደዉ የግምበኛዉ ፈረኦን ኣምላክ መሆኑን ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

4) የእስራኤል ሕዝብ ከፍጥረት በር ኢትዮጵያ ወጣን ቢል እንጂ ፈርሃ እግዝኣብሔሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከእስራኤል መጣን እንደማይል ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

4) አበረ ፈተናዉን ተፈትኖ ማለፉ ሲረጋገጥ ሰፊዉ ስልጡን የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ የፈረኦን ጉያ ስር ያለች ኤርትራ ዉስጥ ያሉትን ጨምሮ፣ በሰላም ተግቶ የመኖር ችግር እንዳለዉ መመርመር።

ይህ ደግሞ ኣዲስ ምርምር ኣያስፈልገዉም።

ሳይንስ አፈር ድሜ ይብላ እንጂ የአኙዋ ሕዝብም ከነገደ እስራኤል የመጣ ነዉ ብላችሁ ዘምሩ ያለዉ እንደ አዉሮፓ አቆጣጠር 1991 ገደማ ምስክርነቱን ለቪኦኤ ሰጥቶ ነበር።

የኢትዮጵያ ሕዝብ የሰለጠነ ሆኖ ነዉ እንጂ የዛን ግዜ ሁኔታ የከፋ ያመጣ ነበር ብሎ ነበረ።

ከዛ ወዲህ ነዉ በኢትዮጵያ የተወሰነ ክፍል እንደ ሽፍታ መኖር ሃገሩን ወሮት ሰፊዉ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰላማዊ ዉይይት ተዘንግቶ እንደ ሽፍቶች መኖር የመጣበት።
Abere wrote:
26 Nov 2025, 10:16

1ኛ) ዘረኝነት ቢደመሰስ
2ኛ) የዘር ፓርቲ ቢጠፋ
3ኛ የዘር ክልል ቢፈርስ
4ኛ) ቀይ ባህር/ አሰብ ወደ ኢትዮጵያ ቢመለስ
ኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፤እድገት አስተማማኝ ሉዋላዊት አገር ትሆናለች
However, this boils the bloods of
OPFfist, DDT, Horus, Dama, all Shabia thugs; and of course many diehard TPLF

ethiopianunity
Senior Member
Posts: 10401
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by ethiopianunity » 26 Nov 2025, 14:22

Abet Abet ! You were rooting for a fascist Tplf eko who radicalized Tigray for ethnicity instead of benefiting Tigray to work in advancement for all Ethiopians as well as fixing Tigray issues such as development, food production. Instead Tplf created enemies for Tigrayans by forcefully annexing Amara land. Because of Tplf, Tigrayans are suffering now

Right
Member
Posts: 4231
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Right » 26 Nov 2025, 14:26

Nega,
የሰዉ ጎሳን መሠረት ያደረገ አስተዳደር ይደምሰስ ሳይሆን ይሻሻል የማለት ጽንሰ ሀሳብ ከአስር ዓመታት በፊት እዚህ ፎረም ላይ ያነሳዉ ማን ነበረ?
Who cares? I have a hard time understanding you. Your analysis are deliberately vague and confusing.

Are you against ethnic federalism and the current divisive constitution?
Do you agree the governing PP party with its fanatical ethnic ideology should be replaced by all inclusive transitional government that will facilitate a transition to democracy?

Your answers to the above questions will tell us who you are.

Abere
Senior Member
Posts: 14740
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Abere » 26 Nov 2025, 14:27

ልጅ ነጋ፤

ዘረኝነት ይደምሰስ የሚለው ኃይለ-ቃል ለምን አስደነገጠህ? አንተ ዘረኝነት ይሻሻል ማለትህ አሻሚ ትርጉም ያዘለ ነው - ይጧጧፍ ወይስ ይቀንስ ማለትህ ይሆን? ፓለቲካ አደሮች "ድህነት ቅነሳ" የሚል አድርባይ ኃይለ-ቃል አላቸው። ድህነት አናጠፋም አንደ ማለት ነው - ድህነት ቅነሳ በሚል የሚልኒየም ግብ በማያዝ ቢልዮን ድሃ ፈጥረው ቢልዮን ዶላር ኪሳቸው ይጨምራሉ።

ዘረኝነት እና ድህነት ከሰው ልጅ ማንነት ጋር ተጣብቀው አልተፈጠሩም - አካላዊ በመሆን ተባዕት(ወንድ) ወይም እንስት (ሴት) ባህርይ ይዘው አልተገኙም። በኋላ ሰው የፈጠራቸው የእራሱ ጉድ ጅራት ናቸው። ቢያንስ ራዕይ የማጥፋት ተልዕኮ ቢያዝ ቁርጠኝነት ያዘለ ይሆናል። There is nothing wrong to set an aspirational goal - Shoot for the moon. Even if you miss, you' will land among the stars is a motivational saying that encourages setting high goals.

ትምህርትን ዕድሜ አይገድበውም በሚለው መርህ መሰረት በዚህ ጎልማሳ ዕድሜህ ሪያሊት ያገናዘበ ጥናት እና ትምህርት ብታደርግ መልካም ይሆናል። ይኸ የፈርዖን አጋንንት ጨምድዶ ይዞሃል።ነገሮችን ከአለም አንጻር እንጅ ከድንጋይ ዘመን ድንጋይ ሃውልት ጋር አቁመን በእሰጥ አገባ የትውልድ ዕድሜ ማቃጠል አያስፈልግም።



Naga Tuma wrote:
26 Nov 2025, 14:05
የሰዉ ጎሳን መሠረት ያደረገ አስተዳደር ይደምሰስ ሳይሆን ይሻሻል የማለት ጽንሰ ሀሳብ ከአስር ዓመታት በፊት እዚህ ፎረም ላይ ያነሳዉ ማን ነበረ?

ያኔ የተቃወመዉ ማን ነበረ? ዛሬ ተገልብጦ እንደ ኣዲስ ሀሳብ የጻፈዉ ማን ይሆን?

ትላንትና ሰዉ ሁሉ ከነገደ እስራኤሎቹ አዳም እና ሄዋን መጣ ብሎ እዚህ ፎረም ላይ የጻፈዉ ማነዉ?

ከዛ ወዲህ ይህ ሰዉ ምን ዐይነት ኣዕምሮ ተሸክሞ የሚሄድ ነዉ ያረጀ የፈጀን ይዞ ለምሳሌ የአፋር ሕዝብ፣ የአኙዋ ሕዝብ፣ ከነገደ እስራኤል አዳም እና ሄዋን መጡ ብሎ ያለ ምንም ሀፍረት የሚጽፈዉ ብዬ ማሰላሰሉ ኣለቅህም ብሎኝ ነበር።

እንደገና ሳልወርፈዉ በፊት ይህ ገንቢ አስተያየት ተለጠፈ።

ስህተት ቢቀመጡበት በራሱ በኖ ኣይጠፋም።

ስለዚህ፥

1) አበረ መሃይምነቱን እንዲጨርስ ትምህርት ቤት መስደድ

2) የሰዉ ጎሳ ወይም ሬስ (race in French, razza in Italian) ማለት እና የሰዉ ዘር ማለት ልዩነትን ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

3) የኢትዮጵያ ኣምላክ ያልተሰደደዉ የግምበኛዉ ፈረኦን ኣምላክ መሆኑን ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

4) የእስራኤል ሕዝብ ከፍጥረት በር ኢትዮጵያ ወጣን ቢል እንጂ ፈርሃ እግዝኣብሔሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከእስራኤል መጣን እንደማይል ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

4) አበረ ፈተናዉን ተፈትኖ ማለፉ ሲረጋገጥ ሰፊዉ ስልጡን የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ የፈረኦን ጉያ ስር ያለች ኤርትራ ዉስጥ ያሉትን ጨምሮ፣ በሰላም ተግቶ የመኖር ችግር እንዳለዉ መመርመር።

ይህ ደግሞ ኣዲስ ምርምር ኣያስፈልገዉም።

ሳይንስ አፈር ድሜ ይብላ እንጂ የአኙዋ ሕዝብም ከነገደ እስራኤል የመጣ ነዉ ብላችሁ ዘምሩ ያለዉ እንደ አዉሮፓ አቆጣጠር 1991 ገደማ ምስክርነቱን ለቪኦኤ ሰጥቶ ነበር።

የኢትዮጵያ ሕዝብ የሰለጠነ ሆኖ ነዉ እንጂ የዛን ግዜ ሁኔታ የከፋ ያመጣ ነበር ብሎ ነበረ።

ከዛ ወዲህ ነዉ በኢትዮጵያ የተወሰነ ክፍል እንደ ሽፍታ መኖር ሃገሩን ወሮት ሰፊዉ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰላማዊ ዉይይት ተዘንግቶ እንደ ሽፍቶች መኖር የመጣበት።
Abere wrote:
26 Nov 2025, 10:16

1ኛ) ዘረኝነት ቢደመሰስ
2ኛ) የዘር ፓርቲ ቢጠፋ
3ኛ የዘር ክልል ቢፈርስ
4ኛ) ቀይ ባህር/ አሰብ ወደ ኢትዮጵያ ቢመለስ
ኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፤እድገት አስተማማኝ ሉዋላዊት አገር ትሆናለች
However, this boils the bloods of
OPFfist, DDT, Horus, Dama, all Shabia thugs; and of course many diehard TPLF

Naga Tuma
Member+
Posts: 6753
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Naga Tuma » 26 Nov 2025, 14:31

Do you support the current “ethnic” federalism in Ethiopia?

How long did it take you to realize that, to use your words, the “Western Powers and the Vatican” are not true Christians?

Do you agree or disagree that Moses was the Pharaoh par excellence?
ethiopianunity wrote:
26 Nov 2025, 14:22
Abet Abet ! You were rooting for a fascist Tplf eko who radicalized Tigray for ethnicity instead of benefiting Tigray to work in advancement for all Ethiopians as well as fixing Tigray issues such as development, food production. Instead Tplf created enemies for Tigrayans by forcefully annexing Amara land. Because of Tplf, Tigrayans are suffering now
Last edited by Naga Tuma on 26 Nov 2025, 14:51, edited 1 time in total.

Selam/
Senior Member
Posts: 16844
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Selam/ » 26 Nov 2025, 14:32

It takes two to tango.

Why do you think Woyane & PeePee see each other still as enemies? Why is Fano still fighting for Amharas? Why did Gurages quietly submit to Oromomua?

There can never be a fair playfield for all when ባለጊዜው sets the rules and conditions based on all the items you want to ban and abolish, which ባለጊዜው will never alter because they don’t want to be subjected to the same conditions as everybody else.

The mind of a dictator works within a certain timeframe, making any timeless deals impossible.


Axumezana wrote:
26 Nov 2025, 12:39
Axumezana has been always clear on the following !
- Revision of the constitution is required
- Ban of ethnic based parties ( existing parties like TPLF to be transformed to ህብረ ብሄር parties)
- Abolish ethnic based boundaries
- Democracy
- No dictatorship ( individual & party based)
- Fight against corruption
- Solve internal issues not through war but dialogue
- Secure access to the Sea

Axumezana is a supporter of TPLF but have been calling for its transformation.
Last edited by Selam/ on 26 Nov 2025, 16:08, edited 2 times in total.

Right
Member
Posts: 4231
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Right » 26 Nov 2025, 14:38

Ax,
Axumezana is a supporter of TPLF but have been calling for its transformation.
You are not sincere.
Ethnic ideology and ethnic federalism are the core values of the TPLF. They promoted it and implemented it through out their existence.
TPLF: The Tigray Liberation Front. And admittedly you are a staunch supporter of TPLF. You are supporting them to liberate Tigray from Ethiopia.

You can’t have it both ways. One of the major task of a future government of Ethiopia that will follow the traditional government would be: to facilitate a referendum in Tigray and other killils who want to liberate themselves from Ethiopia, on Ethiopian terms.

You can’t have both ways. Dishonest people should be shot.

Naga Tuma
Member+
Posts: 6753
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Naga Tuma » 26 Nov 2025, 14:48

ሂድ እኩያህን ፈልግ፣ የእንግዴ ልጅ።

Renaissance men do not live in the world of a RETARD like you.

You live in their world.
Abere wrote:
26 Nov 2025, 14:27
ልጅ ነጋ፤

ዘረኝነት ይደምሰስ የሚለው ኃይለ-ቃል ለምን አስደነገጠህ? አንተ ዘረኝነት ይሻሻል ማለትህ አሻሚ ትርጉም ያዘለ ነው - ይጧጧፍ ወይስ ይቀንስ ማለትህ ይሆን? ፓለቲካ አደሮች "ድህነት ቅነሳ" የሚል አድርባይ ኃይለ-ቃል አላቸው። ድህነት አናጠፋም አንደ ማለት ነው - ድህነት ቅነሳ በሚል የሚልኒየም ግብ በማያዝ ቢልዮን ድሃ ፈጥረው ቢልዮን ዶላር ኪሳቸው ይጨምራሉ።

ዘረኝነት እና ድህነት ከሰው ልጅ ማንነት ጋር ተጣብቀው አልተፈጠሩም - አካላዊ በመሆን ተባዕት(ወንድ) ወይም እንስት (ሴት) ባህርይ ይዘው አልተገኙም። በኋላ ሰው የፈጠራቸው የእራሱ ጉድ ጅራት ናቸው። ቢያንስ ራዕይ የማጥፋት ተልዕኮ ቢያዝ ቁርጠኝነት ያዘለ ይሆናል። There is nothing wrong to set an aspirational goal - Shoot for the moon. Even if you miss, you' will land among the stars is a motivational saying that encourages setting high goals.

ትምህርትን ዕድሜ አይገድበውም በሚለው መርህ መሰረት በዚህ ጎልማሳ ዕድሜህ ሪያሊት ያገናዘበ ጥናት እና ትምህርት ብታደርግ መልካም ይሆናል። ይኸ የፈርዖን አጋንንት ጨምድዶ ይዞሃል።ነገሮችን ከአለም አንጻር እንጅ ከድንጋይ ዘመን ድንጋይ ሃውልት ጋር አቁመን በእሰጥ አገባ የትውልድ ዕድሜ ማቃጠል አያስፈልግም።



Naga Tuma wrote:
26 Nov 2025, 14:05
የሰዉ ጎሳን መሠረት ያደረገ አስተዳደር ይደምሰስ ሳይሆን ይሻሻል የማለት ጽንሰ ሀሳብ ከአስር ዓመታት በፊት እዚህ ፎረም ላይ ያነሳዉ ማን ነበረ?

ያኔ የተቃወመዉ ማን ነበረ? ዛሬ ተገልብጦ እንደ ኣዲስ ሀሳብ የጻፈዉ ማን ይሆን?

ትላንትና ሰዉ ሁሉ ከነገደ እስራኤሎቹ አዳም እና ሄዋን መጣ ብሎ እዚህ ፎረም ላይ የጻፈዉ ማነዉ?

ከዛ ወዲህ ይህ ሰዉ ምን ዐይነት ኣዕምሮ ተሸክሞ የሚሄድ ነዉ ያረጀ የፈጀን ይዞ ለምሳሌ የአፋር ሕዝብ፣ የአኙዋ ሕዝብ፣ ከነገደ እስራኤል አዳም እና ሄዋን መጡ ብሎ ያለ ምንም ሀፍረት የሚጽፈዉ ብዬ ማሰላሰሉ ኣለቅህም ብሎኝ ነበር።

እንደገና ሳልወርፈዉ በፊት ይህ ገንቢ አስተያየት ተለጠፈ።

ስህተት ቢቀመጡበት በራሱ በኖ ኣይጠፋም።

ስለዚህ፥

1) አበረ መሃይምነቱን እንዲጨርስ ትምህርት ቤት መስደድ

2) የሰዉ ጎሳ ወይም ሬስ (race in French, razza in Italian) ማለት እና የሰዉ ዘር ማለት ልዩነትን ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

3) የኢትዮጵያ ኣምላክ ያልተሰደደዉ የግምበኛዉ ፈረኦን ኣምላክ መሆኑን ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

4) የእስራኤል ሕዝብ ከፍጥረት በር ኢትዮጵያ ወጣን ቢል እንጂ ፈርሃ እግዝኣብሔሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከእስራኤል መጣን እንደማይል ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

4) አበረ ፈተናዉን ተፈትኖ ማለፉ ሲረጋገጥ ሰፊዉ ስልጡን የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ የፈረኦን ጉያ ስር ያለች ኤርትራ ዉስጥ ያሉትን ጨምሮ፣ በሰላም ተግቶ የመኖር ችግር እንዳለዉ መመርመር።

ይህ ደግሞ ኣዲስ ምርምር ኣያስፈልገዉም።

ሳይንስ አፈር ድሜ ይብላ እንጂ የአኙዋ ሕዝብም ከነገደ እስራኤል የመጣ ነዉ ብላችሁ ዘምሩ ያለዉ እንደ አዉሮፓ አቆጣጠር 1991 ገደማ ምስክርነቱን ለቪኦኤ ሰጥቶ ነበር።

የኢትዮጵያ ሕዝብ የሰለጠነ ሆኖ ነዉ እንጂ የዛን ግዜ ሁኔታ የከፋ ያመጣ ነበር ብሎ ነበረ።

ከዛ ወዲህ ነዉ በኢትዮጵያ የተወሰነ ክፍል እንደ ሽፍታ መኖር ሃገሩን ወሮት ሰፊዉ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰላማዊ ዉይይት ተዘንግቶ እንደ ሽፍቶች መኖር የመጣበት።
Abere wrote:
26 Nov 2025, 10:16

1ኛ) ዘረኝነት ቢደመሰስ
2ኛ) የዘር ፓርቲ ቢጠፋ
3ኛ የዘር ክልል ቢፈርስ
4ኛ) ቀይ ባህር/ አሰብ ወደ ኢትዮጵያ ቢመለስ
ኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፤እድገት አስተማማኝ ሉዋላዊት አገር ትሆናለች
However, this boils the bloods of
OPFfist, DDT, Horus, Dama, all Shabia thugs; and of course many diehard TPLF

Axumezana
Senior Member
Posts: 18351
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Axumezana » 26 Nov 2025, 14:56

Right ,

ያልተፃፈ ለምን ታነባለህ? Axumezana is for Axum centred Horn Africa union not for independent Tigray !
Last edited by Axumezana on 26 Nov 2025, 14:58, edited 1 time in total.

Abere
Senior Member
Posts: 14740
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Abere » 26 Nov 2025, 14:57

ልጅ ነጋ፤

ያ የተረገመ ቡዔልዘቡዔል ቆሪጥ ማዕበል ያጣለመ ነዳህ መሰለኝ - ተበሳጨህ እኮ። እስኪ ወደ ጓደኞችህ ዲዲት፤ ሁሬሳ ተቀላቀል። ኦሮሙማ እያስጨበቸባቸው ነው -ገባ በል የኦሮሙማ ቃልቻ አይጠፋም ቡዔልዘቡኤል እያደረጉ ይሆናል። :mrgreen:

Naga Tuma wrote:
26 Nov 2025, 14:48
ሂድ እኩያህን ፈልግ፣ የእንግዴ ልጅ።

Renaissance men do not live in the world of a RETARD like you.

You live in their world.
Abere wrote:
26 Nov 2025, 14:27
ልጅ ነጋ፤

ዘረኝነት ይደምሰስ የሚለው ኃይለ-ቃል ለምን አስደነገጠህ? አንተ ዘረኝነት ይሻሻል ማለትህ አሻሚ ትርጉም ያዘለ ነው - ይጧጧፍ ወይስ ይቀንስ ማለትህ ይሆን? ፓለቲካ አደሮች "ድህነት ቅነሳ" የሚል አድርባይ ኃይለ-ቃል አላቸው። ድህነት አናጠፋም አንደ ማለት ነው - ድህነት ቅነሳ በሚል የሚልኒየም ግብ በማያዝ ቢልዮን ድሃ ፈጥረው ቢልዮን ዶላር ኪሳቸው ይጨምራሉ።

ዘረኝነት እና ድህነት ከሰው ልጅ ማንነት ጋር ተጣብቀው አልተፈጠሩም - አካላዊ በመሆን ተባዕት(ወንድ) ወይም እንስት (ሴት) ባህርይ ይዘው አልተገኙም። በኋላ ሰው የፈጠራቸው የእራሱ ጉድ ጅራት ናቸው። ቢያንስ ራዕይ የማጥፋት ተልዕኮ ቢያዝ ቁርጠኝነት ያዘለ ይሆናል። There is nothing wrong to set an aspirational goal - Shoot for the moon. Even if you miss, you' will land among the stars is a motivational saying that encourages setting high goals.

ትምህርትን ዕድሜ አይገድበውም በሚለው መርህ መሰረት በዚህ ጎልማሳ ዕድሜህ ሪያሊት ያገናዘበ ጥናት እና ትምህርት ብታደርግ መልካም ይሆናል። ይኸ የፈርዖን አጋንንት ጨምድዶ ይዞሃል።ነገሮችን ከአለም አንጻር እንጅ ከድንጋይ ዘመን ድንጋይ ሃውልት ጋር አቁመን በእሰጥ አገባ የትውልድ ዕድሜ ማቃጠል አያስፈልግም።



Naga Tuma wrote:
26 Nov 2025, 14:05
የሰዉ ጎሳን መሠረት ያደረገ አስተዳደር ይደምሰስ ሳይሆን ይሻሻል የማለት ጽንሰ ሀሳብ ከአስር ዓመታት በፊት እዚህ ፎረም ላይ ያነሳዉ ማን ነበረ?

ያኔ የተቃወመዉ ማን ነበረ? ዛሬ ተገልብጦ እንደ ኣዲስ ሀሳብ የጻፈዉ ማን ይሆን?

ትላንትና ሰዉ ሁሉ ከነገደ እስራኤሎቹ አዳም እና ሄዋን መጣ ብሎ እዚህ ፎረም ላይ የጻፈዉ ማነዉ?

ከዛ ወዲህ ይህ ሰዉ ምን ዐይነት ኣዕምሮ ተሸክሞ የሚሄድ ነዉ ያረጀ የፈጀን ይዞ ለምሳሌ የአፋር ሕዝብ፣ የአኙዋ ሕዝብ፣ ከነገደ እስራኤል አዳም እና ሄዋን መጡ ብሎ ያለ ምንም ሀፍረት የሚጽፈዉ ብዬ ማሰላሰሉ ኣለቅህም ብሎኝ ነበር።

እንደገና ሳልወርፈዉ በፊት ይህ ገንቢ አስተያየት ተለጠፈ።

ስህተት ቢቀመጡበት በራሱ በኖ ኣይጠፋም።

ስለዚህ፥

1) አበረ መሃይምነቱን እንዲጨርስ ትምህርት ቤት መስደድ

2) የሰዉ ጎሳ ወይም ሬስ (race in French, razza in Italian) ማለት እና የሰዉ ዘር ማለት ልዩነትን ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

3) የኢትዮጵያ ኣምላክ ያልተሰደደዉ የግምበኛዉ ፈረኦን ኣምላክ መሆኑን ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

4) የእስራኤል ሕዝብ ከፍጥረት በር ኢትዮጵያ ወጣን ቢል እንጂ ፈርሃ እግዝኣብሔሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከእስራኤል መጣን እንደማይል ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

4) አበረ ፈተናዉን ተፈትኖ ማለፉ ሲረጋገጥ ሰፊዉ ስልጡን የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ የፈረኦን ጉያ ስር ያለች ኤርትራ ዉስጥ ያሉትን ጨምሮ፣ በሰላም ተግቶ የመኖር ችግር እንዳለዉ መመርመር።

ይህ ደግሞ ኣዲስ ምርምር ኣያስፈልገዉም።

ሳይንስ አፈር ድሜ ይብላ እንጂ የአኙዋ ሕዝብም ከነገደ እስራኤል የመጣ ነዉ ብላችሁ ዘምሩ ያለዉ እንደ አዉሮፓ አቆጣጠር 1991 ገደማ ምስክርነቱን ለቪኦኤ ሰጥቶ ነበር።

የኢትዮጵያ ሕዝብ የሰለጠነ ሆኖ ነዉ እንጂ የዛን ግዜ ሁኔታ የከፋ ያመጣ ነበር ብሎ ነበረ።

ከዛ ወዲህ ነዉ በኢትዮጵያ የተወሰነ ክፍል እንደ ሽፍታ መኖር ሃገሩን ወሮት ሰፊዉ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰላማዊ ዉይይት ተዘንግቶ እንደ ሽፍቶች መኖር የመጣበት።
Abere wrote:
26 Nov 2025, 10:16

1ኛ) ዘረኝነት ቢደመሰስ
2ኛ) የዘር ፓርቲ ቢጠፋ
3ኛ የዘር ክልል ቢፈርስ
4ኛ) ቀይ ባህር/ አሰብ ወደ ኢትዮጵያ ቢመለስ
ኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፤እድገት አስተማማኝ ሉዋላዊት አገር ትሆናለች
However, this boils the bloods of
OPFfist, DDT, Horus, Dama, all Shabia thugs; and of course many diehard TPLF

Naga Tuma
Member+
Posts: 6753
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Naga Tuma » 26 Nov 2025, 15:12

ሂድ እኩያህን ፈልግ፣ የእንግዴ ልጅ።

ወልደራብ ያለዉ ቦረና ከእስራኤል መጣሁ ኣይልም። ከኣንተ አይነት እኩይ ጋር ብዙ ኣይለፋደድም።

ወልደራብዕ ግምበኛዉ ፕሮፌትን ኣይስትም።

Renaissance men do not live in the world of a RETARD like you.

You live in their world.
Abere wrote:
26 Nov 2025, 14:57
ልጅ ነጋ፤

ያ የተረገመ ቡዔልዘቡዔል ቆሪጥ ማዕበል ያጣለመ ነዳህ መሰለኝ - ተበሳጨህ እኮ። እስኪ ወደ ጓደኞችህ ዲዲት፤ ሁሬሳ ተቀላቀል። ኦሮሙማ እያስጨበቸባቸው ነው -ገባ በል የኦሮሙማ ቃልቻ አይጠፋም ቡዔልዘቡኤል እያደረጉ ይሆናል። :mrgreen:

Naga Tuma wrote:
26 Nov 2025, 14:48
ሂድ እኩያህን ፈልግ፣ የእንግዴ ልጅ።

Renaissance men do not live in the world of a RETARD like you.

You live in their world.
Abere wrote:
26 Nov 2025, 14:27
ልጅ ነጋ፤

ዘረኝነት ይደምሰስ የሚለው ኃይለ-ቃል ለምን አስደነገጠህ? አንተ ዘረኝነት ይሻሻል ማለትህ አሻሚ ትርጉም ያዘለ ነው - ይጧጧፍ ወይስ ይቀንስ ማለትህ ይሆን? ፓለቲካ አደሮች "ድህነት ቅነሳ" የሚል አድርባይ ኃይለ-ቃል አላቸው። ድህነት አናጠፋም አንደ ማለት ነው - ድህነት ቅነሳ በሚል የሚልኒየም ግብ በማያዝ ቢልዮን ድሃ ፈጥረው ቢልዮን ዶላር ኪሳቸው ይጨምራሉ።

ዘረኝነት እና ድህነት ከሰው ልጅ ማንነት ጋር ተጣብቀው አልተፈጠሩም - አካላዊ በመሆን ተባዕት(ወንድ) ወይም እንስት (ሴት) ባህርይ ይዘው አልተገኙም። በኋላ ሰው የፈጠራቸው የእራሱ ጉድ ጅራት ናቸው። ቢያንስ ራዕይ የማጥፋት ተልዕኮ ቢያዝ ቁርጠኝነት ያዘለ ይሆናል። There is nothing wrong to set an aspirational goal - Shoot for the moon. Even if you miss, you' will land among the stars is a motivational saying that encourages setting high goals.

ትምህርትን ዕድሜ አይገድበውም በሚለው መርህ መሰረት በዚህ ጎልማሳ ዕድሜህ ሪያሊት ያገናዘበ ጥናት እና ትምህርት ብታደርግ መልካም ይሆናል። ይኸ የፈርዖን አጋንንት ጨምድዶ ይዞሃል።ነገሮችን ከአለም አንጻር እንጅ ከድንጋይ ዘመን ድንጋይ ሃውልት ጋር አቁመን በእሰጥ አገባ የትውልድ ዕድሜ ማቃጠል አያስፈልግም።



Naga Tuma wrote:
26 Nov 2025, 14:05
የሰዉ ጎሳን መሠረት ያደረገ አስተዳደር ይደምሰስ ሳይሆን ይሻሻል የማለት ጽንሰ ሀሳብ ከአስር ዓመታት በፊት እዚህ ፎረም ላይ ያነሳዉ ማን ነበረ?

ያኔ የተቃወመዉ ማን ነበረ? ዛሬ ተገልብጦ እንደ ኣዲስ ሀሳብ የጻፈዉ ማን ይሆን?

ትላንትና ሰዉ ሁሉ ከነገደ እስራኤሎቹ አዳም እና ሄዋን መጣ ብሎ እዚህ ፎረም ላይ የጻፈዉ ማነዉ?

ከዛ ወዲህ ይህ ሰዉ ምን ዐይነት ኣዕምሮ ተሸክሞ የሚሄድ ነዉ ያረጀ የፈጀን ይዞ ለምሳሌ የአፋር ሕዝብ፣ የአኙዋ ሕዝብ፣ ከነገደ እስራኤል አዳም እና ሄዋን መጡ ብሎ ያለ ምንም ሀፍረት የሚጽፈዉ ብዬ ማሰላሰሉ ኣለቅህም ብሎኝ ነበር።

እንደገና ሳልወርፈዉ በፊት ይህ ገንቢ አስተያየት ተለጠፈ።

ስህተት ቢቀመጡበት በራሱ በኖ ኣይጠፋም።

ስለዚህ፥

1) አበረ መሃይምነቱን እንዲጨርስ ትምህርት ቤት መስደድ

2) የሰዉ ጎሳ ወይም ሬስ (race in French, razza in Italian) ማለት እና የሰዉ ዘር ማለት ልዩነትን ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

3) የኢትዮጵያ ኣምላክ ያልተሰደደዉ የግምበኛዉ ፈረኦን ኣምላክ መሆኑን ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

4) የእስራኤል ሕዝብ ከፍጥረት በር ኢትዮጵያ ወጣን ቢል እንጂ ፈርሃ እግዝኣብሔሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከእስራኤል መጣን እንደማይል ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

4) አበረ ፈተናዉን ተፈትኖ ማለፉ ሲረጋገጥ ሰፊዉ ስልጡን የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ የፈረኦን ጉያ ስር ያለች ኤርትራ ዉስጥ ያሉትን ጨምሮ፣ በሰላም ተግቶ የመኖር ችግር እንዳለዉ መመርመር።

ይህ ደግሞ ኣዲስ ምርምር ኣያስፈልገዉም።

ሳይንስ አፈር ድሜ ይብላ እንጂ የአኙዋ ሕዝብም ከነገደ እስራኤል የመጣ ነዉ ብላችሁ ዘምሩ ያለዉ እንደ አዉሮፓ አቆጣጠር 1991 ገደማ ምስክርነቱን ለቪኦኤ ሰጥቶ ነበር።

የኢትዮጵያ ሕዝብ የሰለጠነ ሆኖ ነዉ እንጂ የዛን ግዜ ሁኔታ የከፋ ያመጣ ነበር ብሎ ነበረ።

ከዛ ወዲህ ነዉ በኢትዮጵያ የተወሰነ ክፍል እንደ ሽፍታ መኖር ሃገሩን ወሮት ሰፊዉ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰላማዊ ዉይይት ተዘንግቶ እንደ ሽፍቶች መኖር የመጣበት።
Abere wrote:
26 Nov 2025, 10:16

1ኛ) ዘረኝነት ቢደመሰስ
2ኛ) የዘር ፓርቲ ቢጠፋ
3ኛ የዘር ክልል ቢፈርስ
4ኛ) ቀይ ባህር/ አሰብ ወደ ኢትዮጵያ ቢመለስ
ኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፤እድገት አስተማማኝ ሉዋላዊት አገር ትሆናለች
However, this boils the bloods of
OPFfist, DDT, Horus, Dama, all Shabia thugs; and of course many diehard TPLF

Naga Tuma
Member+
Posts: 6753
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Naga Tuma » 26 Nov 2025, 15:17

ግዜ ዕዉቀትን ኣይሽርም።

ግዜ አደዋን ኣይሽርም።

ግዜ ዉስጥ ገብተህ እንደተመቸህ ተኛ።
Selam/ wrote:
26 Nov 2025, 14:32
It takes two to tango.

Why do you think Woyane & PeePee see each other still as enemies? Why is Fano still fighting for Amharas? Why did Gurages quietly submit to Oromomua?

There can never be a fair playfield for all when ባለጊዜው sets the rules and conditions based on all the items you want to ban and abolish, which ባለጊዜው will never let happen because they don’t want to be subjected to the same conditions as everybody else.

The mind of a dictator works within a certain timeframe, making any timeless deals impossible.


Axumezana wrote:
26 Nov 2025, 12:39
Axumezana has been always clear on the following !
- Revision of the constitution is required
- Ban of ethnic based parties ( existing parties like TPLF to be transformed to ህብረ ብሄር parties)
- Abolish ethnic based boundaries
- Democracy
- No dictatorship ( individual & party based)
- Fight against corruption
- Solve internal issues not through war but dialogue
- Secure access to the Sea

Axumezana is a supporter of TPLF but have been calling for its transformation.
Last edited by Naga Tuma on 26 Nov 2025, 15:47, edited 1 time in total.

Abere
Senior Member
Posts: 14740
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Abere » 26 Nov 2025, 15:23


ለምን ከቦረና አርብቶ አደሮች ጋር ልታጣላኝ አንደፈለግህ አይገባኝም። እኔ ከቦረና ከብት ሲወጣ እንጅ ሥልጣኔ ወጥቶ ሲነገር አልሰማሁም፤ የተጻፈም የለም፤ መሬት ላይ ማስረጃ ቅርስም አንዳች ነገር የለም። በሳይንስ እና ተጠየቅ የምታምን ከሆንክ ዘላን ህዝብ በአኗኗሩ ምክንያት መንግስት መስርቶ፤ እርስት መሬት ይዞ ግብር የሚከፍልበት ምክንያት በጥንት ጊዜ የለም። የብር እና የዘላን ህዝብ አገር የትም ነው - ሳር እና ውሃ ወዳለብት ይሄዳል፤ ልክ እንደ ብር መዞር ነው።

Are you OPFist or his disciple? OPFist is the most inferiority complex ridden Qorit possessed poor soul in this forum. He only see the world in tainted glass of savage Orommuma; and you too in the broken tainted glass of nomadism.


Naga Tuma wrote:
26 Nov 2025, 15:12
ሂድ እኩያህን ፈልግ፣ የእንግዴ ልጅ።

ወልደራብ ያለዉ ቦረና ከእስራኤል መጣሁ ኣይልም። ከኣንተ አይነት እኩይ ጋር ብዙ ኣይለፋደድም።

ወልደራብዕ ግምበኛዉ ፕሮፌትን ኣይስትም።

Renaissance men do not live in the world of a RETARD like you.

You live in their world.
Abere wrote:
26 Nov 2025, 14:57
ልጅ ነጋ፤

ያ የተረገመ ቡዔልዘቡዔል ቆሪጥ ማዕበል ያጣለመ ነዳህ መሰለኝ - ተበሳጨህ እኮ። እስኪ ወደ ጓደኞችህ ዲዲት፤ ሁሬሳ ተቀላቀል። ኦሮሙማ እያስጨበቸባቸው ነው -ገባ በል የኦሮሙማ ቃልቻ አይጠፋም ቡዔልዘቡኤል እያደረጉ ይሆናል። :mrgreen:

Naga Tuma wrote:
26 Nov 2025, 14:48
ሂድ እኩያህን ፈልግ፣ የእንግዴ ልጅ።

Renaissance men do not live in the world of a RETARD like you.

You live in their world.
Abere wrote:
26 Nov 2025, 14:27
ልጅ ነጋ፤

ዘረኝነት ይደምሰስ የሚለው ኃይለ-ቃል ለምን አስደነገጠህ? አንተ ዘረኝነት ይሻሻል ማለትህ አሻሚ ትርጉም ያዘለ ነው - ይጧጧፍ ወይስ ይቀንስ ማለትህ ይሆን? ፓለቲካ አደሮች "ድህነት ቅነሳ" የሚል አድርባይ ኃይለ-ቃል አላቸው። ድህነት አናጠፋም አንደ ማለት ነው - ድህነት ቅነሳ በሚል የሚልኒየም ግብ በማያዝ ቢልዮን ድሃ ፈጥረው ቢልዮን ዶላር ኪሳቸው ይጨምራሉ።

ዘረኝነት እና ድህነት ከሰው ልጅ ማንነት ጋር ተጣብቀው አልተፈጠሩም - አካላዊ በመሆን ተባዕት(ወንድ) ወይም እንስት (ሴት) ባህርይ ይዘው አልተገኙም። በኋላ ሰው የፈጠራቸው የእራሱ ጉድ ጅራት ናቸው። ቢያንስ ራዕይ የማጥፋት ተልዕኮ ቢያዝ ቁርጠኝነት ያዘለ ይሆናል። There is nothing wrong to set an aspirational goal - Shoot for the moon. Even if you miss, you' will land among the stars is a motivational saying that encourages setting high goals.

ትምህርትን ዕድሜ አይገድበውም በሚለው መርህ መሰረት በዚህ ጎልማሳ ዕድሜህ ሪያሊት ያገናዘበ ጥናት እና ትምህርት ብታደርግ መልካም ይሆናል። ይኸ የፈርዖን አጋንንት ጨምድዶ ይዞሃል።ነገሮችን ከአለም አንጻር እንጅ ከድንጋይ ዘመን ድንጋይ ሃውልት ጋር አቁመን በእሰጥ አገባ የትውልድ ዕድሜ ማቃጠል አያስፈልግም።



Naga Tuma wrote:
26 Nov 2025, 14:05
የሰዉ ጎሳን መሠረት ያደረገ አስተዳደር ይደምሰስ ሳይሆን ይሻሻል የማለት ጽንሰ ሀሳብ ከአስር ዓመታት በፊት እዚህ ፎረም ላይ ያነሳዉ ማን ነበረ?

ያኔ የተቃወመዉ ማን ነበረ? ዛሬ ተገልብጦ እንደ ኣዲስ ሀሳብ የጻፈዉ ማን ይሆን?

ትላንትና ሰዉ ሁሉ ከነገደ እስራኤሎቹ አዳም እና ሄዋን መጣ ብሎ እዚህ ፎረም ላይ የጻፈዉ ማነዉ?

ከዛ ወዲህ ይህ ሰዉ ምን ዐይነት ኣዕምሮ ተሸክሞ የሚሄድ ነዉ ያረጀ የፈጀን ይዞ ለምሳሌ የአፋር ሕዝብ፣ የአኙዋ ሕዝብ፣ ከነገደ እስራኤል አዳም እና ሄዋን መጡ ብሎ ያለ ምንም ሀፍረት የሚጽፈዉ ብዬ ማሰላሰሉ ኣለቅህም ብሎኝ ነበር።

እንደገና ሳልወርፈዉ በፊት ይህ ገንቢ አስተያየት ተለጠፈ።

ስህተት ቢቀመጡበት በራሱ በኖ ኣይጠፋም።

ስለዚህ፥

1) አበረ መሃይምነቱን እንዲጨርስ ትምህርት ቤት መስደድ

2) የሰዉ ጎሳ ወይም ሬስ (race in French, razza in Italian) ማለት እና የሰዉ ዘር ማለት ልዩነትን ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

3) የኢትዮጵያ ኣምላክ ያልተሰደደዉ የግምበኛዉ ፈረኦን ኣምላክ መሆኑን ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

4) የእስራኤል ሕዝብ ከፍጥረት በር ኢትዮጵያ ወጣን ቢል እንጂ ፈርሃ እግዝኣብሔሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከእስራኤል መጣን እንደማይል ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

4) አበረ ፈተናዉን ተፈትኖ ማለፉ ሲረጋገጥ ሰፊዉ ስልጡን የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ የፈረኦን ጉያ ስር ያለች ኤርትራ ዉስጥ ያሉትን ጨምሮ፣ በሰላም ተግቶ የመኖር ችግር እንዳለዉ መመርመር።

ይህ ደግሞ ኣዲስ ምርምር ኣያስፈልገዉም።

ሳይንስ አፈር ድሜ ይብላ እንጂ የአኙዋ ሕዝብም ከነገደ እስራኤል የመጣ ነዉ ብላችሁ ዘምሩ ያለዉ እንደ አዉሮፓ አቆጣጠር 1991 ገደማ ምስክርነቱን ለቪኦኤ ሰጥቶ ነበር።

የኢትዮጵያ ሕዝብ የሰለጠነ ሆኖ ነዉ እንጂ የዛን ግዜ ሁኔታ የከፋ ያመጣ ነበር ብሎ ነበረ።

ከዛ ወዲህ ነዉ በኢትዮጵያ የተወሰነ ክፍል እንደ ሽፍታ መኖር ሃገሩን ወሮት ሰፊዉ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰላማዊ ዉይይት ተዘንግቶ እንደ ሽፍቶች መኖር የመጣበት።
Abere wrote:
26 Nov 2025, 10:16

1ኛ) ዘረኝነት ቢደመሰስ
2ኛ) የዘር ፓርቲ ቢጠፋ
3ኛ የዘር ክልል ቢፈርስ
4ኛ) ቀይ ባህር/ አሰብ ወደ ኢትዮጵያ ቢመለስ
ኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም፤እድገት አስተማማኝ ሉዋላዊት አገር ትሆናለች
However, this boils the bloods of
OPFfist, DDT, Horus, Dama, all Shabia thugs; and of course many diehard TPLF

ethiopianunity
Senior Member
Posts: 10401
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by ethiopianunity » 26 Nov 2025, 15:39

Naga Tuma wrote:
26 Nov 2025, 14:31
Do you support the current “ethnic” federalism in Ethiopia?

How long did it take you to realize that, to use your words, the “Western Powers and the Vatican” are not true Christians?

Do you agree or disagree that Moses was the Pharaoh par excellence?
ethiopianunity wrote:
26 Nov 2025, 14:22
Abet Abet ! You were rooting for a fascist Tplf eko who radicalized Tigray for ethnicity instead of benefiting Tigray to work in advancement for all Ethiopians as well as fixing Tigray issues such as development, food production. Instead Tplf created enemies for Tigrayans by forcefully annexing Amara land. Because of Tplf, Tigrayans are suffering now
Not sure what your agenda is , you are diverting from the topic lt is not me who said it but themselves, look every media, govt church how many giving services instead adding new ideology ,

Naga Tuma
Member+
Posts: 6753
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ዘረኛ አከላለልና ዘረኛ ፓርቲ ቢከለከል Axumezana ድጋፉን ይሰጣል!

Post by Naga Tuma » 26 Nov 2025, 16:02

This is exactly what I mean when I say you are a RETARD who needs to go back to school.

Renaissance 1.0:

ሜሪ ከ ጆን ጋር ኣልተኛችም ዘበት ነዉ። ግሪክ ዲሞክራሲ ዕዉነት ነዉ።

Renaissance 2.0: ፕሮፌት ሙሴ ታላቁ ፈረኦ አክናተን ኣልነበረም ዘበት ነዉ። የቦረና ገዳ ስርዓት ዕዉነት ነዉ።

Does any of your friends know this basic history of the world? It doesn’t come easy. May be you should study the late genius of Ethiopia who bordered on the divine.

ስለዚህ ሂድ እኩያህን ፈልግ፣ የእንግዴ ልጅ።

Renaissance men do not live in the world of a RETARD like you.

You live in their world.
Abere wrote:
26 Nov 2025, 15:23

ለምን ከቦረና አርብቶ አደሮች ጋር ልታጣላኝ አንደፈለግህ አይገባኝም። እኔ ከቦረና ከብት ሲወጣ እንጅ ሥልጣኔ ወጥቶ ሲነገር አልሰማሁም፤ የተጻፈም የለም፤ መሬት ላይ ማስረጃ ቅርስም አንዳች ነገር የለም። በሳይንስ እና ተጠየቅ የምታምን ከሆንክ ዘላን ህዝብ በአኗኗሩ ምክንያት መንግስት መስርቶ፤ እርስት መሬት ይዞ ግብር የሚከፍልበት ምክንያት በጥንት ጊዜ የለም። የብር እና የዘላን ህዝብ አገር የትም ነው - ሳር እና ውሃ ወዳለብት ይሄዳል፤ ልክ እንደ ብር መዞር ነው።

Are you OPFist or his disciple? OPFist is the most inferiority complex ridden Qorit possessed poor soul in this forum. He only see the world in tainted glass of savage Orommuma; and you too in the broken tainted glass of nomadism.


Naga Tuma wrote:
26 Nov 2025, 15:12
ሂድ እኩያህን ፈልግ፣ የእንግዴ ልጅ።

ወልደራብ ያለዉ ቦረና ከእስራኤል መጣሁ ኣይልም። ከኣንተ አይነት እኩይ ጋር ብዙ ኣይለፋደድም።

ወልደራብዕ ግምበኛዉ ፕሮፌትን ኣይስትም።

Renaissance men do not live in the world of a RETARD like you.

You live in their world.
Abere wrote:
26 Nov 2025, 14:57
ልጅ ነጋ፤

ያ የተረገመ ቡዔልዘቡዔል ቆሪጥ ማዕበል ያጣለመ ነዳህ መሰለኝ - ተበሳጨህ እኮ። እስኪ ወደ ጓደኞችህ ዲዲት፤ ሁሬሳ ተቀላቀል። ኦሮሙማ እያስጨበቸባቸው ነው -ገባ በል የኦሮሙማ ቃልቻ አይጠፋም ቡዔልዘቡኤል እያደረጉ ይሆናል። :mrgreen:

Naga Tuma wrote:
26 Nov 2025, 14:48
ሂድ እኩያህን ፈልግ፣ የእንግዴ ልጅ።

Renaissance men do not live in the world of a RETARD like you.

You live in their world.
Abere wrote:
26 Nov 2025, 14:27
ልጅ ነጋ፤

ዘረኝነት ይደምሰስ የሚለው ኃይለ-ቃል ለምን አስደነገጠህ? አንተ ዘረኝነት ይሻሻል ማለትህ አሻሚ ትርጉም ያዘለ ነው - ይጧጧፍ ወይስ ይቀንስ ማለትህ ይሆን? ፓለቲካ አደሮች "ድህነት ቅነሳ" የሚል አድርባይ ኃይለ-ቃል አላቸው። ድህነት አናጠፋም አንደ ማለት ነው - ድህነት ቅነሳ በሚል የሚልኒየም ግብ በማያዝ ቢልዮን ድሃ ፈጥረው ቢልዮን ዶላር ኪሳቸው ይጨምራሉ።

ዘረኝነት እና ድህነት ከሰው ልጅ ማንነት ጋር ተጣብቀው አልተፈጠሩም - አካላዊ በመሆን ተባዕት(ወንድ) ወይም እንስት (ሴት) ባህርይ ይዘው አልተገኙም። በኋላ ሰው የፈጠራቸው የእራሱ ጉድ ጅራት ናቸው። ቢያንስ ራዕይ የማጥፋት ተልዕኮ ቢያዝ ቁርጠኝነት ያዘለ ይሆናል። There is nothing wrong to set an aspirational goal - Shoot for the moon. Even if you miss, you' will land among the stars is a motivational saying that encourages setting high goals.

ትምህርትን ዕድሜ አይገድበውም በሚለው መርህ መሰረት በዚህ ጎልማሳ ዕድሜህ ሪያሊት ያገናዘበ ጥናት እና ትምህርት ብታደርግ መልካም ይሆናል። ይኸ የፈርዖን አጋንንት ጨምድዶ ይዞሃል።ነገሮችን ከአለም አንጻር እንጅ ከድንጋይ ዘመን ድንጋይ ሃውልት ጋር አቁመን በእሰጥ አገባ የትውልድ ዕድሜ ማቃጠል አያስፈልግም።



Naga Tuma wrote:
26 Nov 2025, 14:05
የሰዉ ጎሳን መሠረት ያደረገ አስተዳደር ይደምሰስ ሳይሆን ይሻሻል የማለት ጽንሰ ሀሳብ ከአስር ዓመታት በፊት እዚህ ፎረም ላይ ያነሳዉ ማን ነበረ?

ያኔ የተቃወመዉ ማን ነበረ? ዛሬ ተገልብጦ እንደ ኣዲስ ሀሳብ የጻፈዉ ማን ይሆን?

ትላንትና ሰዉ ሁሉ ከነገደ እስራኤሎቹ አዳም እና ሄዋን መጣ ብሎ እዚህ ፎረም ላይ የጻፈዉ ማነዉ?

ከዛ ወዲህ ይህ ሰዉ ምን ዐይነት ኣዕምሮ ተሸክሞ የሚሄድ ነዉ ያረጀ የፈጀን ይዞ ለምሳሌ የአፋር ሕዝብ፣ የአኙዋ ሕዝብ፣ ከነገደ እስራኤል አዳም እና ሄዋን መጡ ብሎ ያለ ምንም ሀፍረት የሚጽፈዉ ብዬ ማሰላሰሉ ኣለቅህም ብሎኝ ነበር።

እንደገና ሳልወርፈዉ በፊት ይህ ገንቢ አስተያየት ተለጠፈ።

ስህተት ቢቀመጡበት በራሱ በኖ ኣይጠፋም።

ስለዚህ፥

1) አበረ መሃይምነቱን እንዲጨርስ ትምህርት ቤት መስደድ

2) የሰዉ ጎሳ ወይም ሬስ (race in French, razza in Italian) ማለት እና የሰዉ ዘር ማለት ልዩነትን ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

3) የኢትዮጵያ ኣምላክ ያልተሰደደዉ የግምበኛዉ ፈረኦን ኣምላክ መሆኑን ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

4) የእስራኤል ሕዝብ ከፍጥረት በር ኢትዮጵያ ወጣን ቢል እንጂ ፈርሃ እግዝኣብሔሩ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከእስራኤል መጣን እንደማይል ማወቁን ፈትኖ ማረጋገጥ

4) አበረ ፈተናዉን ተፈትኖ ማለፉ ሲረጋገጥ ሰፊዉ ስልጡን የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ የፈረኦን ጉያ ስር ያለች ኤርትራ ዉስጥ ያሉትን ጨምሮ፣ በሰላም ተግቶ የመኖር ችግር እንዳለዉ መመርመር።

ይህ ደግሞ ኣዲስ ምርምር ኣያስፈልገዉም።

ሳይንስ አፈር ድሜ ይብላ እንጂ የአኙዋ ሕዝብም ከነገደ እስራኤል የመጣ ነዉ ብላችሁ ዘምሩ ያለዉ እንደ አዉሮፓ አቆጣጠር 1991 ገደማ ምስክርነቱን ለቪኦኤ ሰጥቶ ነበር።

የኢትዮጵያ ሕዝብ የሰለጠነ ሆኖ ነዉ እንጂ የዛን ግዜ ሁኔታ የከፋ ያመጣ ነበር ብሎ ነበረ።

ከዛ ወዲህ ነዉ በኢትዮጵያ የተወሰነ ክፍል እንደ ሽፍታ መኖር ሃገሩን ወሮት ሰፊዉ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሰላማዊ ዉይይት ተዘንግቶ እንደ ሽፍቶች መኖር የመጣበት።

Last edited by Naga Tuma on 26 Nov 2025, 16:25, edited 2 times in total.

Post Reply