Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 16521
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

መጅሊስ መሪ ኢብራሒም ቱፋ ብርሃኑ ነጋን አወገዘ። እንደ ዓፄ ስርዓት ሆነብን አለ።

Post by Misraq » 19 Nov 2025, 08:17

በነገራችን ላይ ሶዶውን ብርሃኑ ነጋን የእኛ ጩሎ ነህ እንደማለት ነው። የኦሮሞ ወጣት እንደ መሪው ሳይለፋ ሁሉም ባለ pHD የመሆን እድሉን ብርሃኑ ነጋ እያጨናገፈ ነውም ተባለ።