It addresses the worsening crisis in Ethiopia, violations of the 2018 peace agreement, repression of Somalis, and the new phase of national struggle.
PeePee, comminuqué:
ወያኔዎች በብሄር ኮታ ጀነራል ያደረጓቸው አረመኔው ነፈስ በላ አብይ አህመድ በድጋሚ በማእረግ ያንበሸበሻቸው የወታደራዊ ሳይንስም፣ የፓለቲካም የዲፕሎማሲ ሳይንስም አካባቢ ያልደረሱ ደናቁርቶችን ይዞ ነው አሰብን እናስመልሳለን ብለው በየቀኑ የሚፎክሩት። ለመሆኑ አማራ ክልል በሁለት ሳምንት እንጨርሰዋለን ብለው የገቡበት፣ የዚህ ስውየ አልቆች የፎከሩበት ጦርነት ዛሬ ላይ የት ደርሶአል? የትግራይ ሁኔታ፣ በኦሮሞ ክልል የሚያካሄድው ጦርነት? ፣ የሀገሪቱ ሁለንተናዊ ቀውስ? ወዘተ.... በድጋሚ ለዚህ ስውየም ሆነ ለደናቁርት አለቆቹ የሚረዱት ጉዳዮች አይደሉም። ሀገርና ህዝብ ወደ ሌላ ገደል አፋፍ ይዘው ይነጉዳሉ።
ወገን ኢትዮጵያውያን፣ የፋሽስታዊውን አብይ አህመድ አገዛዝ ለማንበርከክ፣ ለማስገደድ ከትጥቅ ትግሉ ጎን ለጎን በከተሞች የህዝብ እምቢተኝነት አስፈላጊ ነው። ሁለቱ ጎን ለጎን መደረግ ይችላሉ። በሀገር ቤት ህዝቡ ልዩ የእምቢተኝነት ትግሎች እያደረገ ነው። የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ሃይል አመራሮች አንዱ የሆነው አርበኛ ዘመነ ካሴ ህዝባዊ እምቢተኝነት በከተሞች መደረግ እንዳለባቸው ድጋፉን ሰጥቶአል። በዲያስፕራ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በጋራ ከቆሙ ለህዝባዊ እምቢተኝነቱ ትግሎችን በሰፊና ተከታታይ አለም አቀፍ የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻዎች፣ የኢኮኖሚ ቦይኮቶች፣ እንዲሁም አገዛዙ እኛ ከምንልከው የ ሃዋላ/የሬሚታንስ ገቢ እንዲደርቅ በማድረግና በሌሎችም ሰፊና ተከታታይ ዘመቻዎች በማድረግ የአመጽ ትግሉን እንዲሁም የህዝብ እምቢተኝነት ትግሉን ማገዝ ማጠናከር ይቻላል።

ሕዳር 3 በጋራ ባወጡት መግለጫ አስታውቀው ነበር።ትክክለኛ ምንነቱ ገና በመጣራት ላይ ያለ እና “የሔሞሬጂክ ፊቨር” በሽታ እንደሆነ የተገመተ በሽታ መከሰቱን
በአርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ሁሉቆ ቀበሌ ላይ በማርበርግ ቫይረስ በሽታ እንደተጠቁ የተጠረጠሩ 13 ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን ሚድያችን አረጋገጠ
"የአካባቢው አመራሮች መረጃውን ካወጣችሁ ተጠያዊ ትሆናላችሁ ብሎ ፀጥ አስብሎናል። አሁን ላይ በአካባቢው የመንግስት ወታደሮች ተሰማርተው ማንም እንዳይወጣ ተከልክሏል"- የአካባቢው የጤና ባለሙያች