Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39777
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የኢ አር ኤርትሮች ፡ ኑ ክትፎ ጠጡ !!!

Post by Horus » 10 Nov 2025, 14:59

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
ያኮረፈ ልጅ እራት ያመልጠዋል !


Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23313
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: የኢ አር ኤርትሮች ፡ ኑ ክትፎ ጠጡ !!!

Post by Fed_Up » 10 Nov 2025, 15:18

"እሚሉሽን በሰማሽ ገበያም ባልወጣሽ" ቅቅቅቅቅቅ ጉድህን በዩቲዩብ ድራማ አይሸፈንም

ዴዴብ ካድሬ


Horus
Senior Member+
Posts: 39777
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢ አር ኤርትሮች ፡ ኑ ክትፎ ጠጡ !!!

Post by Horus » 10 Nov 2025, 15:59

ፊያሜታ
አማርኛ ባለመቻልህ አልወቅስህም!

ይህ ተረት ግ ን መሰረቱ ጉራጌኛ ስለሆነ በፍጹም ሊገባህ አይችልም!

ተረቱ እንዲህ ነው ...

"የሚሉሽ ባልሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ" !

አሁን ትርጉሙን ልንገርህ ...

አጉል እዩኝ እዩኝ ብለሽ ገበያ ባትወጪ ሰው ሁሉ የሚያማሽን መጥፎ ነገር አትሰሚም ነበር ማለት ነው። እንጂ ሰው የሚልሽን ምክር ብትሰሚ ኖሮ ገበያ አትወጪም ነበር ማለት አይደለም ። የሰው ምክር ብትሰሚ መጥፎ ነገር አይደርስብሽም ነበር ማለት አይደለም ። የተረቱ ትርጉም ድክመትሽን ብታውቂ ኖሮ እዩኝ እዩኝ አትዬም ነበር ማለት ነው። If you know your weakness, be humble. አቅምን አውቆ መኖር ታላቅ ችሎታ ነው ማለት ነው። ይህ ተረት ምንግዜም ቢሆን ለኤርትራውያን የሚሰራ ነው።

Naga Tuma
Member+
Posts: 6753
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: የኢ አር ኤርትሮች ፡ ኑ ክትፎ ጠጡ !!!

Post by Naga Tuma » 10 Nov 2025, 16:57

Horus wrote:
10 Nov 2025, 15:59
ፊያሜታ
አማርኛ ባለመቻልህ አልወቅስህም!

ይህ ተረት ግ ን መሰረቱ ጉራጌኛ ስለሆነ በፍጹም ሊገባህ አይችልም!

ተረቱ እንዲህ ነው ...

"የሚሉሽ ባልሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ" !

አሁን ትርጉሙን ልንገርህ ...

አጉል እዩኝ እዩኝ ብለሽ ገበያ ባትወጪ ሰው ሁሉ የሚያማሽን መጥፎ ነገር አትሰሚም ነበር ማለት ነው። እንጂ ሰው የሚልሽን ምክር ብትሰሚ ኖሮ ገበያ አትወጪም ነበር ማለት አይደለም ። የሰው ምክር ብትሰሚ መጥፎ ነገር አይደርስብሽም ነበር ማለት አይደለም ። የተረቱ ትርጉም ድክመትሽን ብታውቂ ኖሮ እዩኝ እዩኝ አትዬም ነበር ማለት ነው። If you know your weakness, be humble. አቅምን አውቆ መኖር ታላቅ ችሎታ ነው ማለት ነው። ይህ ተረት ምንግዜም ቢሆን ለኤርትራውያን የሚሰራ ነው።
ሁሌ አንጎል ኣለኝ አንጎለ ጎደሎ፥

የሚሉሽን በሰማኝ ገበያ ባልወጣሽ ማለት ሰዉ ስለኣንቺ የምያማሽን ኣስቀድመሽ ብታዉቂ ኖሮ ገበያ ወጥተሽ መሃል ገበያ ሰምተሽ ባላፈርሽ ኖሮ ማለት ምን ስህተት ኣለዉ?

Horus
Senior Member+
Posts: 39777
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የኢ አር ኤርትሮች ፡ ኑ ክትፎ ጠጡ !!!

Post by Horus » 10 Nov 2025, 17:26

አንድ ጸሃፊ በሚጽፈው አረፍተ ነገር ምን እንዳለ ማወቅ አለበት ። የሚሉሽን በሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ ማለት ይህ ተረት አይደልም ። ይህች ሴት በሰፈሯ ሰዎች የመከሯትን እምቢ ገበያ ስለወጠች አይደለም የተተረተባት ። ሰው ስለሷ በድብቅ የሚያማትን መጥፎነቷ ሳታውቅ ነው ገበያ ሄዳ እዩኝ እዩኝ ስትል የተጋለጠችው ። ይህ የተረቱ ቅኔ። አንድ አንባቢ የተጻፈውን አረፍተ ነገር በትትክ ማንበብ አለበት ።

ገበያ ባልወጣሽ የሚሉሽ ባልሰማሽ ነው! ተረቱ በቃ

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36746
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: የኢ አር ኤርትሮች ፡ ኑ ክትፎ ጠጡ !!!

Post by Zmeselo » 10 Nov 2025, 17:42

Only pagans and animals eat raw meat.

Exodus 12:9

Do not eat any of the meat raw or boiled in water. The whole animal—including the head, legs, and internal organs—must be roasted over a fire.


Horus wrote:
10 Nov 2025, 14:59
:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
ያኮረፈ ልጅ እራት ያመልጠዋል !


Post Reply