Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Digital Weyane
Member+
Posts: 9820
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

ኢትዮጵያውነታቸውን ክደው የሩዋንዳ ዜግነትን ያገኙ ፕሮፌሰር! ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ

Post by Digital Weyane » 29 Oct 2025, 19:07

ሆድ ከሀገር ይሠፋል ይባላል። ሴትዬው ምን ያድርጉ፣ ምንስ ይብሉ፣ አይፈረድባቸውም! ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ! :cry: :cry: :cry: :cry:



Senait Fisseha (ሰናይት ፍሰሃ) is an Ethiopian-American physician, lawyer and obstetrician-gynecologist.


Digital Weyane
Member+
Posts: 9820
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ኢትዮጵያውነታቸውን ክደው የሩዋንዳ ዜግነትን ያገኙ ፕሮፌሰር! ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ

Post by Digital Weyane » 29 Oct 2025, 19:50

ይህች መከረኛ ሀገር አብልታ፣ አጠጥታ፣ አሳድጋ፣ እድሜአቸው ለትምህርት ሲደርስም አስተምራ ለቁም ነገር ያበቃቻቸውን እንዴት ነው ይሄንን ያህል የሚንቋት? ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry:


Post Reply