Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Naga Tuma
- Member+
- Posts: 6755
- Joined: 24 Apr 2007, 00:27
Post
by Naga Tuma » 15 Oct 2025, 17:17
Odie wrote: ↑11 Oct 2025, 21:14
ሆረስን ከመቃወምህና ስለጉራጌ ከማንሳትህ በቀር ከሆረስ አትሻልም!!
Source:
ሆረስን ከመቃወምህና ስለጉራጌ ከማንሳትህ በቀር ከሆረስ አትሻልም!!
ይህን ዐረፍተ ነገር የጻፈዉ ሆረስ እራሱ መሆኑ የሚገመት ነዉ። ከጥቂት ቀናት በፊት እዚሁ ፎረም ላይ ተጽፎ የተነበበ ነዉ።
የተጻፈዉ በትክክል የገባኝ ከሆነ ለጉራግኛ ተናጋሪ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ክልላዊ ኣስተዳደር ኣስፈላጊነት የማለት ሀሳብ ከሆረስ ኣዕምሮ የመነጨ ሳይሆን ከሌላ ሰዉ ኣዕምሮ መንጭቶ ሆረስን ኣሳምኖት የተቀበለዉ ነዉ።
-
Odie
- Member+
- Posts: 5980
- Joined: 24 Jun 2024, 23:07
Post
by Odie » 15 Oct 2025, 17:31
Naga Tuma wrote: ↑15 Oct 2025, 17:17
Odie wrote: ↑11 Oct 2025, 21:14
ሆረስን ከመቃወምህና ስለጉራጌ ከማንሳትህ በቀር ከሆረስ አትሻልም!!
Source:
ሆረስን ከመቃወምህና ስለጉራጌ ከማንሳትህ በቀር ከሆረስ አትሻልም!!
ይህን ዐረፍተ ነገር የጻፈዉ ሆረስ እራሱ መሆኑ የሚገመት ነዉ። ከጥቂት ቀናት በፊት እዚሁ ፎረም ላይ ተጽፎ የተነበበ ነዉ።
የተጻፈዉ በትክክል የገባኝ ከሆነ ለጉራግኛ ተናጋሪ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ክልላዊ ኣስተዳደር ኣስፈላጊነት የማለት ሀሳብ ከሆረስ ኣዕምሮ የመነጨ ሳይሆን ከሌላ ሰዉ ኣዕምሮ መንጭቶ ሆረስን ኣሳምኖት የተቀበለዉ ነዉ።
ቱማ!
Don’t confuse and convince like shimelis Keptisa!
Say it clearly what you wanted to say

-
Right
- Member
- Posts: 4234
- Joined: 09 Jan 2022, 13:05
Post
by Right » 16 Oct 2025, 00:33
Naga deliberately post vague and confusing comments.
For whatever reasons, probably political, he enjoyed doing it.