Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Naga Tuma
Member+
Posts: 6756
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

ራጂ፣ ራቡ፣ ቃሉ፣ እሬቸ፣ ጣዖት፣ እና ኣሁን ድረስ መቅረት ያልቻለ ጋላ የሚል ስድብ

Post by Naga Tuma » 07 Oct 2025, 15:56

ልጅ ሆኜ የደራ ገበያ ዉስጥ ኣንድ ከተሜ ወጣት ጋላ የሚል ቃል ከአፏ ሲወጣ በቅጽበት ሀይለኛ ዱላ ወገቧ ላይ ኣረፈ። ወደየት እንድሮጠች ሳላይ ደብዛዋ ከስፍራዉ ጠፋ።

ገበያተኞች ሹክሹክ ብለዉ ገበያዉ ተረጋግቶ ገበያተኞች ግብይት ቀጠሉ።

ያን ያህል ኣስከፊ የሆነ ቃል ኣሁን ድረስ እዚህ ፎረም ላይ ብቻ ሳይሆን በመላዉ ኢትዮጵያ እንደሚሰማ እንተርኔት ምስክር ነዉ።

እጅግ በጣም የሚገርመዉ በዚህ ዘመን ይህን ኣስከፊ ቃል የሚጠቀሙት የፕሮቴስታንት ክርስትናን ተቀብለናል የሚሉት እና ኦሮሞ ነን የሚሉት ጭምር መሆናቸዉ ነዉ።

ሃገር ኣደራጅተዉ አደዋ የዋሉት ኣፄ ሚንልክ ሰዉ ኣትግደሉ ብለዋል ብለዉ ሲወቅሱ የነበሩት ናቸዉ ጋላ ገዳይ ነን ብለዉ ብቅ ያሉት።

አዉሮፓ ዉስጥ ክርስትናን ያልነበሩ ወይም ያልተቀበሉ ፓጋን ተብለዉ ሲሰደቡ እንደኖሩት ኢትዮጵያ ዉስጥም ክርስትናን ያልተቀበሉት ጋላ ተብለዉ ሲሰደቡ ኖሩ።

ካልተሳሳትኩኝ እስልምናን ያልተቀበሉት በሙስሊሞች ካፍር ተብለዉ ይሰደባሉ።

ከሁሉም ቀድሞ ጋላ የሚል ስድብ የተሰጣቸዉ ቦረና ዉስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ሃይማኖት ያላቸዉ ማህበረሰብ ናቸዉ ወይስ ኣይዴሉም?

ራጂ ማለት ተዓምር እንደማለት ነዉ።

ራቡ ማለት ትንቢት መናገር ማለት ነዉ።

ቃሉ ማለት ስለ መለኮት ነገር ኣዉቃለሁ የሚል ሰዉ ማለት ነዉ።

ስለዚህ እነዚህ ሶስት ቃላት ብቻ፣ ማለትም ራጂ፣ ራቡ፣ እና ቃሉ ማለት፣ ቦረና ዉስጥ ባህሌን ብለዉ የኖሩ ኢትዮጵያዊያን ሃይማኖት ያላቸዉ ማህበረሰብ መሆናቸዉን ኣመልካች ናቸዉ።

የእኔ ዉስን ጥናት የምያመለክተዉ ቦረና ዉስጥ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ሃይማኖት ያላቸዉ ብቻ ሳይሆን ስለ መለኮት ነገር ቃሉ ስር፣ ስለ ምድራዊ ፖለትካ ነገር የገዳ ስርዓት ስር የማድረግ ስልጣኔ ያላቸዉ መሆኑን ነዉ።

መመለስ ያለበት መሠረታዊ ጥያቄ የክርስትና ሃይማኖት መሪ እየሱስ ከሆነ፣ የእስልምና ሃይማኖት መሪ ነብዩ መሓመድ ከሆነ የቦረና ማህበረሰብ ሃይማኖት መሪ ወይም ቃሉ ማነዉ?

ክርስትያኖች ሁሉም ሕዝብ ክርስትያኖች እንዲሆኑ ይመኛሉ።

ሙስሊሞችም ሁሉም ሕዝብ ሙስሊሞች እንዲሆኑ ይመኛሉ።

ዋቄፈና ብለዉ የተነሱት ክርስትያኖችም ሆነ ሙስሊሞች መሆን የማይመኙ ናቸዉ።

እኔ እንደገባኝ ከሆነ ዋቄፈና ገና በቲሲስ ደረጃ ያለ እንጂ ተፈትኖ ዲዘርቴሽን የሆነ ኣይዴለም።

በዚህ ዉስጥ ነዉ እሬቻን ወንዝ ሄዶ ማክበር ሃይማኖታዊ ነዉ ተብሎ የሚሰበከዉ።

እኔ እንደገባኝ ከሆነ እሬቻ ኣዲስ ዓመት መግባትን ማክበር ነዉ።

ቦረና ዉስጥ የሚኖሩ ቃሉዎች ወንዝ ሄደዉ እሬቻን እንደምያከብሩ ኣላዉቅም።

ዋቄፈና የሚሉት በዚህ ፈተና ዉስጥ ጣዖት ማለት ምን ማለት እንደሆነ በጥልቀት ማወቅ ኣለባቸዉ፣ ከዘላለማዊ ፌዝ መትረፍ ከፈለጉ ማለት ነዉ።

በዚህ ስለ ሃይማኖት ጽንሰ ሀሳብ ፈተና ዉስጥ ይህ ዶክተር ተፈትኖ ለዘላለሙ ወደቀ። ምክንያቱም እየሱስ ያስተማረዉ ጣዖቶችን ማምለክ ትታችሁ ወደ እኔ ኑ ብሎ ነዉ ያስተማረዉ። ዶክተሩ እየሱስ ያስተማረዉን ተቃራኒ እንደ ኣዋቂ እየሱስ ያስተማረዉ ይሄ ነዉ ብሎ ተናገረ። እንደዚህ ኣይነት ዘላለማዊ ስህተት ነዉ ጋላ የሚለዉን ኣስከፊ ስድብ እንዳይቀር የምያደርገዉ።

ይህ ዶክተር ሳይዉል ሳያድር ስለ ጣዖት፣ ስለ ኢትዮጵያ አዲስ ዓመት እና እሬቸ፣ የቦረና ቃሉ ስለ ሃይማኖት፣ ስለ እሬቻ፣ እና ስለ ጣዖት የሚለዉን በማጥናት ስህተቱን ማረም ኣለበት ብዬ ኣስባለሁ። ይህ ኣስከፊ የሆነዉ ጋለ የሚል ስድብ እንዲቀር የሚፈል ከሆነ ማለት ነዉ።

ምናልባት የኢትዮጵያ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን በኣፄ ሀይለ ሥላሴ ዘመን ቦረና ሄዶ ቃሉ የማይቀለበስ ቃሉ … ለካ ኣንተ ነህ ያለዉ ስለ ዬትኛዉ ቃሉ እንደሆነ ማጥናት ይጠቅም ይሆናል።
Please wait, video is loading...
Source: ኑ በጋሎች እንሳቅ!! "የኢየሱስ ክርስቶስ አስተምህሮ ከዋቄ ፈና የተቀዳ ነው።" ጋላ {ዶር}

Odie
Member+
Posts: 6006
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ራጂ፣ ራቡ፣ ቃሉ፣ እሬቸ፣ ጣዖት፣ እና ኣሁን ድረስ መቅረት ያልቻለ ጋላ የሚል ስድብ

Post by Odie » 07 Oct 2025, 16:27

Naga Tuma wrote:
07 Oct 2025, 15:56
ልጅ ሆኜ የደራ ገበያ ዉስጥ ኣንድ ከተሜ ወጣት ጋላ የሚል ቃል ከአፏ ሲወጣ በቅጽበት ሀይለኛ ዱላ ወገቧ ላይ ኣረፈ። ወደየት እንድሮጠች ሳላይ ደብዛዋ ከስፍራዉ ጠፋ።

ገበያተኞች ሹክሹክ ብለዉ ገበያዉ ተረጋግቶ ገበያተኞች ግብይት ቀጠሉ።

ያን ያህል ኣስከፊ የሆነ ቃል ኣሁን ድረስ እዚህ ፎረም ላይ ብቻ ሳይሆን በመላዉ ኢትዮጵያ እንደሚሰማ እንተርኔት ምስክር ነዉ።

እጅግ በጣም የሚገርመዉ በዚህ ዘመን ይህን ኣስከፊ ቃል የሚጠቀሙት የፕሮቴስታንት ክርስትናን ተቀብለናል የሚሉት እና ኦሮሞ ነን የሚሉት ጭምር መሆናቸዉ ነዉ።

ሃገር ኣደራጅተዉ አደዋ የዋሉት ኣፄ ሚንልክ ሰዉ ኣትግደሉ ብለዋል ብለዉ ሲወቅሱ የነበሩት ናቸዉ ጋላ ገዳይ ነን ብለዉ ብቅ ያሉት።

አዉሮፓ ዉስጥ ክርስትናን ያልነበሩ ወይም ያልተቀበሉ ፓጋን ተብለዉ ሲሰደቡ እንደኖሩት ኢትዮጵያ ዉስጥም ክርስትናን ያልተቀበሉት ጋላ ተብለዉ ሲሰደቡ ኖሩ።

ካልተሳሳትኩኝ እስልምናን ያልተቀበሉት በሙስሊሞች ካፍር ተብለዉ ይሰደባሉ።

ከሁሉም ቀድሞ ጋላ የሚል ስድብ የተሰጣቸዉ ቦረና ዉስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ሃይማኖት ያላቸዉ ማህበረሰብ ናቸዉ ወይስ ኣይዴሉም?

ራጂ ማለት ተዓምር እንደማለት ነዉ።

ራቡ ማለት ትንቢት መናገር ማለት ነዉ።

ቃሉ ማለት ስለ መለኮት ነገር ኣዉቃለሁ የሚል ሰዉ ማለት ነዉ።

ስለዚህ እነዚህ ሶስት ቃላት ብቻ፣ ማለትም ራጂ፣ ራቡ፣ እና ቃሉ ማለት፣ ቦረና ዉስጥ ባህሌን ብለዉ የኖሩ ኢትዮጵያዊያን ሃይማኖት ያላቸዉ ማህበረሰብ መሆናቸዉን ኣመልካች ናቸዉ።

የእኔ ዉስን ጥናት የምያመለክተዉ ቦረና ዉስጥ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ሃይማኖት ያላቸዉ ብቻ ሳይሆን ስለ መለኮት ነገር ቃሉ ስር፣ ስለ ምድራዊ ፖለትካ ነገር የገዳ ስርዓት ስር የማድረግ ስልጣኔ ያላቸዉ መሆኑን ነዉ።

መመለስ ያለበት መሠረታዊ ጥያቄ የክርስትና ሃይማኖት መሪ እየሱስ ከሆነ፣ የእስልምና ሃይማኖት መሪ ነብዩ መሓመድ ከሆነ የቦረና ማህበረሰብ ሃይማኖት መሪ ወይም ቃሉ ማነዉ?

ክርስትያኖች ሁሉም ሕዝብ ክርስትያኖች እንዲሆኑ ይመኛሉ።

ሙስሊሞችም ሁሉም ሕዝብ ሙስሊሞች እንዲሆኑ ይመኛሉ።

ዋቄፈና ብለዉ የተነሱት ክርስትያኖችም ሆነ ሙስሊሞች መሆን የማይመኙ ናቸዉ።

እኔ እንደገባኝ ከሆነ ዋቄፈና ገና በቲሲስ ደረጃ ያለ እንጂ ተፈትኖ ዲዘርቴሽን የሆነ ኣይዴለም።

በዚህ ዉስጥ ነዉ እሬቻን ወንዝ ሄዶ ማክበር ሃይማኖታዊ ነዉ ተብሎ የሚሰበከዉ።

እኔ እንደገባኝ ከሆነ እሬቻ ኣዲስ ዓመት መግባትን ማክበር ነዉ።

ቦረና ዉስጥ የሚኖሩ ቃሉዎች ወንዝ ሄደዉ እሬቻን እንደምያከብሩ ኣላዉቅም።

ዋቄፈና የሚሉት በዚህ ፈተና ዉስጥ ጣዖት ማለት ምን ማለት እንደሆነ በጥልቀት ማወቅ ኣለባቸዉ፣ ከዘላለማዊ ፌዝ መትረፍ ከፈለጉ ማለት ነዉ።

በዚህ ስለ ሃይማኖት ጽንሰ ሀሳብ ፈተና ዉስጥ ይህ ዶክተር ተፈትኖ ለዘላለሙ ወደቀ። ምክንያቱም እየሱስ ያስተማረዉ ጣዖቶችን ማምለክ ትታችሁ ወደ እኔ ኑ ብሎ ነዉ ያስተማረዉ። ዶክተሩ እየሱስ ያስተማረዉን ተቃራኒ እንደ ኣዋቂ እየሱስ ያስተማረዉ ይሄ ነዉ ብሎ ተናገረ። እንደዚህ ኣይነት ዘላለማዊ ስህተት ነዉ ጋላ የሚለዉን ኣስከፊ ስድብ እንዳይቀር የምያደርገዉ።

ይህ ዶክተር ሳይዉል ሳያድር ስለ ጣዖት፣ ስለ ኢትዮጵያ አዲስ ዓመት እና እሬቸ፣ የቦረና ቃሉ ስለ ሃይማኖት፣ ስለ እሬቻ፣ እና ስለ ጣዖት የሚለዉን በማጥናት ስህተቱን ማረም ኣለበት ብዬ ኣስባለሁ። ይህ ኣስከፊ የሆነዉ ጋለ የሚል ስድብ እንዲቀር የሚፈል ከሆነ ማለት ነዉ።

ምናልባት የኢትዮጵያ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን በኣፄ ሀይለ ሥላሴ ዘመን ቦረና ሄዶ ቃሉ የማይቀለበስ ቃሉ … ለካ ኣንተ ነህ ያለዉ ስለ ዬትኛዉ ቃሉ እንደሆነ ማጥናት ይጠቅም ይሆናል።
Please wait, video is loading...
Source: ኑ በጋሎች እንሳቅ!! "የኢየሱስ ክርስቶስ አስተምህሮ ከዋቄ ፈና የተቀዳ ነው።" ጋላ {ዶር}
ናጋ ቱማ!
Your idea today was very clear and I read your post top to bottom.
በነገራችን ላይ እኔ ጋላ ስድብ ነው ብዬ አላስብም:: እኔ ልጅ ሆኜ ጉራጌ አገር የአሁኑ ኦሮሞ በህብረተስቡ "ጋና" ተብሎ refer ሲደረግ ብስማም በጥላቻ ወይም በመናቅ እንዳልነበረ ትዝ ይለኛል:: ኦሮሞ የሚለው ቃል የስማሁት ሃይ እስኩል ስገባ ነው:: ይሄ ስም የተጠቀሙት አረቦች ናቸው የሚልም ስምቻለሁ:: በነገራችን ላይ ሁሉም ዘር derogatory የቁልምጫ ስም በተለይም በፊውዳል ጊዜ እንደነበረው ይታወቃል:: Nothing special for Oromo. Even አንዶ ክፍለሃገር ለአንዱ derogatory ስም የመስጠት ሁኔታ ነብረ አሁንም አልጠፋም::ስዎች ባህርያቸው perfect ስላልሆነ ስለጠነ የሚባለውም አገር እንዲህ አይነት ነገር ቢኖርም አንዳንዶቹ ንግግሮች እንደ ጥላቻ ንግግር በህግ የተከለከሉ ናቸው::
ኦሮሞ is culturally a very diverse society from tradional worshipers in soe regions to EoC in central shawa to protestant in wallaga. All ethnics have pagans with tradional religions not acceptable by christianity or islam. Nothing special. That is not limited to Oromo although it may be prominent among Oroms due to their large number. The sidamas have pagan culture of reading intestinal fat or momentum. ሞራ ገላጭ:: ጉራጌ used to have ዋቅ now mostly abandoned. Wolayita may have its own. During enlightenment many harmful traditions have been abandoned that are pagan culture. Derg deliberately worked to remove many harmful traditions.
No body cares if a particular group maintains its practice as far as it is not dangerous or encroaches on the rights of others.
The problem is these so called pagan rituals have been politicized and abused for power maintaining reason and escalated to dangerous level destroying changes achieved by teaching and civilization.This has divided the country and society beyond repair. The fault line has been abused by ethno-fascist politicians.
All we needed was a united diverse country that takes care of its people with respect and dignity. A peaceful nation where cizens can respect one another live in peace and work without discrimination in all stretch of the land. That for now appears remote to attain. Some of the ugly exchanges are a reflection the division and hate cultivated by imbecile politicians in the country and enemies of the country!

Naga Tuma
Member+
Posts: 6756
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ራጂ፣ ራቡ፣ ቃሉ፣ እሬቸ፣ ጣዖት፣ እና ኣሁን ድረስ መቅረት ያልቻለ ጋላ የሚል ስድብ

Post by Naga Tuma » 07 Oct 2025, 16:51

Odie wrote:
07 Oct 2025, 16:27
Naga Tuma wrote:
07 Oct 2025, 15:56
ልጅ ሆኜ የደራ ገበያ ዉስጥ ኣንድ ከተሜ ወጣት ጋላ የሚል ቃል ከአፏ ሲወጣ በቅጽበት ሀይለኛ ዱላ ወገቧ ላይ ኣረፈ። ወደየት እንድሮጠች ሳላይ ደብዛዋ ከስፍራዉ ጠፋ።

ገበያተኞች ሹክሹክ ብለዉ ገበያዉ ተረጋግቶ ገበያተኞች ግብይት ቀጠሉ።

ያን ያህል ኣስከፊ የሆነ ቃል ኣሁን ድረስ እዚህ ፎረም ላይ ብቻ ሳይሆን በመላዉ ኢትዮጵያ እንደሚሰማ እንተርኔት ምስክር ነዉ።

እጅግ በጣም የሚገርመዉ በዚህ ዘመን ይህን ኣስከፊ ቃል የሚጠቀሙት የፕሮቴስታንት ክርስትናን ተቀብለናል የሚሉት እና ኦሮሞ ነን የሚሉት ጭምር መሆናቸዉ ነዉ።

ሃገር ኣደራጅተዉ አደዋ የዋሉት ኣፄ ሚንልክ ሰዉ ኣትግደሉ ብለዋል ብለዉ ሲወቅሱ የነበሩት ናቸዉ ጋላ ገዳይ ነን ብለዉ ብቅ ያሉት።

አዉሮፓ ዉስጥ ክርስትናን ያልነበሩ ወይም ያልተቀበሉ ፓጋን ተብለዉ ሲሰደቡ እንደኖሩት ኢትዮጵያ ዉስጥም ክርስትናን ያልተቀበሉት ጋላ ተብለዉ ሲሰደቡ ኖሩ።

ካልተሳሳትኩኝ እስልምናን ያልተቀበሉት በሙስሊሞች ካፍር ተብለዉ ይሰደባሉ።

ከሁሉም ቀድሞ ጋላ የሚል ስድብ የተሰጣቸዉ ቦረና ዉስጥ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ሃይማኖት ያላቸዉ ማህበረሰብ ናቸዉ ወይስ ኣይዴሉም?

ራጂ ማለት ተዓምር እንደማለት ነዉ።

ራቡ ማለት ትንቢት መናገር ማለት ነዉ።

ቃሉ ማለት ስለ መለኮት ነገር ኣዉቃለሁ የሚል ሰዉ ማለት ነዉ።

ስለዚህ እነዚህ ሶስት ቃላት ብቻ፣ ማለትም ራጂ፣ ራቡ፣ እና ቃሉ ማለት፣ ቦረና ዉስጥ ባህሌን ብለዉ የኖሩ ኢትዮጵያዊያን ሃይማኖት ያላቸዉ ማህበረሰብ መሆናቸዉን ኣመልካች ናቸዉ።

የእኔ ዉስን ጥናት የምያመለክተዉ ቦረና ዉስጥ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ሃይማኖት ያላቸዉ ብቻ ሳይሆን ስለ መለኮት ነገር ቃሉ ስር፣ ስለ ምድራዊ ፖለትካ ነገር የገዳ ስርዓት ስር የማድረግ ስልጣኔ ያላቸዉ መሆኑን ነዉ።

መመለስ ያለበት መሠረታዊ ጥያቄ የክርስትና ሃይማኖት መሪ እየሱስ ከሆነ፣ የእስልምና ሃይማኖት መሪ ነብዩ መሓመድ ከሆነ የቦረና ማህበረሰብ ሃይማኖት መሪ ወይም ቃሉ ማነዉ?

ክርስትያኖች ሁሉም ሕዝብ ክርስትያኖች እንዲሆኑ ይመኛሉ።

ሙስሊሞችም ሁሉም ሕዝብ ሙስሊሞች እንዲሆኑ ይመኛሉ።

ዋቄፈና ብለዉ የተነሱት ክርስትያኖችም ሆነ ሙስሊሞች መሆን የማይመኙ ናቸዉ።

እኔ እንደገባኝ ከሆነ ዋቄፈና ገና በቲሲስ ደረጃ ያለ እንጂ ተፈትኖ ዲዘርቴሽን የሆነ ኣይዴለም።

በዚህ ዉስጥ ነዉ እሬቻን ወንዝ ሄዶ ማክበር ሃይማኖታዊ ነዉ ተብሎ የሚሰበከዉ።

እኔ እንደገባኝ ከሆነ እሬቻ ኣዲስ ዓመት መግባትን ማክበር ነዉ።

ቦረና ዉስጥ የሚኖሩ ቃሉዎች ወንዝ ሄደዉ እሬቻን እንደምያከብሩ ኣላዉቅም።

ዋቄፈና የሚሉት በዚህ ፈተና ዉስጥ ጣዖት ማለት ምን ማለት እንደሆነ በጥልቀት ማወቅ ኣለባቸዉ፣ ከዘላለማዊ ፌዝ መትረፍ ከፈለጉ ማለት ነዉ።

በዚህ ስለ ሃይማኖት ጽንሰ ሀሳብ ፈተና ዉስጥ ይህ ዶክተር ተፈትኖ ለዘላለሙ ወደቀ። ምክንያቱም እየሱስ ያስተማረዉ ጣዖቶችን ማምለክ ትታችሁ ወደ እኔ ኑ ብሎ ነዉ ያስተማረዉ። ዶክተሩ እየሱስ ያስተማረዉን ተቃራኒ እንደ ኣዋቂ እየሱስ ያስተማረዉ ይሄ ነዉ ብሎ ተናገረ። እንደዚህ ኣይነት ዘላለማዊ ስህተት ነዉ ጋላ የሚለዉን ኣስከፊ ስድብ እንዳይቀር የምያደርገዉ።

ይህ ዶክተር ሳይዉል ሳያድር ስለ ጣዖት፣ ስለ ኢትዮጵያ አዲስ ዓመት እና እሬቸ፣ የቦረና ቃሉ ስለ ሃይማኖት፣ ስለ እሬቻ፣ እና ስለ ጣዖት የሚለዉን በማጥናት ስህተቱን ማረም ኣለበት ብዬ ኣስባለሁ። ይህ ኣስከፊ የሆነዉ ጋለ የሚል ስድብ እንዲቀር የሚፈል ከሆነ ማለት ነዉ።

ምናልባት የኢትዮጵያ ሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህን በኣፄ ሀይለ ሥላሴ ዘመን ቦረና ሄዶ ቃሉ የማይቀለበስ ቃሉ … ለካ ኣንተ ነህ ያለዉ ስለ ዬትኛዉ ቃሉ እንደሆነ ማጥናት ይጠቅም ይሆናል።
Please wait, video is loading...
Source: ኑ በጋሎች እንሳቅ!! "የኢየሱስ ክርስቶስ አስተምህሮ ከዋቄ ፈና የተቀዳ ነው።" ጋላ {ዶር}
ናጋ ቱማ!
Your idea today was very clear and I read your post top to bottom.
በነገራችን ላይ እኔ ጋላ ስድብ ነው ብዬ አላስብም:: እኔ ልጅ ሆኜ ጉራጌ አገር የአሁኑ ኦሮሞ በህብረተስቡ "ጋና" ተብሎ refer ሲደረግ ብስማም በጥላቻ ወይም በመናቅ እንዳልነበረ ትዝ ይለኛል:: ኦሮሞ የሚለው ቃል የስማሁት ሃይ እስኩል ስገባ ነው:: ይሄ ስም የተጠቀሙት አረቦች ናቸው የሚልም ስምቻለሁ:: በነገራችን ላይ ሁሉም ዘር derogatory የቁልምጫ ስም በተለይም በፊውዳል ጊዜ እንደነበረው ይታወቃል:: Nothing special for Oromo. Even አንዶ ክፍለሃገር ለአንዱ derogatory ስም የመስጠት ሁኔታ ነብረ አሁንም አልጠፋም::ስዎች ባህርያቸው perfect ስላልሆነ ስለጠነ የሚባለውም አገር እንዲህ አይነት ነገር ቢኖርም አንዳንዶቹ ንግግሮች እንደ ጥላቻ ንግግር በህግ የተከለከሉ ናቸው::
ኦሮሞ is culturally a very diverse society from tradional worshipers in soe regions to EoC in central shawa to protestant in wallaga. All ethnics have pagans with tradional religions not acceptable by christianity or islam. Nothing special. That is not limited to Oromo although it may be prominent among Oroms due to their large number. The sidamas have pagan culture of reading intestinal fat or momentum. ሞራ ገላጭ:: ጉራጌ used to have ዋቅ now mostly abandoned. Wolayita may have its own. During enlightenment many harmful traditions have been abandoned that are pagan culture. Derg deliberately worked to remove many harmful traditions.
No body cares if a particular group maintains its practice as far as it is not dangerous or encroaches on the rights of others.
The problem is these so called pagan rituals have been politicized and abused for power maintaining reason and escalated to dangerous level destroying changes achieved by teaching and civilization.This has divided the country and society beyond repair. The fault line has been abused by ethno-fascist politicians.
All we needed was a united diverse country that takes care of its people with respect and dignity. A peaceful nation where cizens can respect one another live in peace and work without discrimination in all stretch of the land. That for now appears remote to attain. Some of the ugly exchanges are a reflection the division and hate cultivated by imbecile politicians in the country and enemies of the country!
I have read you for a long time.

I can’t help getting mesmerized by the paradox within you. So much passion for our country and so much dogma about how to move it forward.

Enlightenment was about the dogma in Christianity. It was not in favor of the teachings of Christianity. The firs Renaissance followed it.

That is why you can’t say Jesus and Renaissance, whether it is the first or the second, with the same mouth.

Here is an example of enlightenment out of the age old culture of the Borana people of Ethiopia: The separation of ቃሉ and ገደ institutions for spiritual and political matters.

Odie
Member+
Posts: 6006
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ራጂ፣ ራቡ፣ ቃሉ፣ እሬቸ፣ ጣዖት፣ እና ኣሁን ድረስ መቅረት ያልቻለ ጋላ የሚል ስድብ

Post by Odie » 07 Oct 2025, 18:13

Hopefully you are not anthropologist. If you are, that is an incurable colonial trap with no cure! They were used during colonial times heavily to study their culture and colonize other races. Anthropologists deal with cultural things and dead bone excavation; they deal with artifacts including things used by pagans for pagan gods as a result of which they may become possessed and hate christianity.
I am sure the Borana as many other ethnics and oromo proper have their own rich cultural heritage that does not go with christianity. If they prefer to stay that way that is their right. However am sure there are Borana christians too.
Jesus, the center of christianity said he is the only way and the only truth and instructed his believers to tell non-christians to teach and baptize them and lead them to him away from their past non christian practice IN PEACEFUL way. He did not say force people to believe. Which means people have the right to chose their way. Tolerance or coexisting is an option. No human can change everyone to one religion but we can always share the good news of Jesus to others. Christianity has a personal encounter with real God in tangible and practical way unlike other religious practices and it is upto an individual to find out that.

Every nation is proud of its country. If you are outside your country people will know you as black or Ethiopian. No body gives a hoot about your Ethnics. Many other nations have more diverse ethnics than us but mostly are proud of their countries; they don’t whine about their ethnics. It is the affliction of Oromos and Tigres in Ethiopia to the extent it destroyed the lives of others. Oromos have problem of coexisting in diversity all they cry about is they were colonized…bla bla while they were part of all ruling system in Ethiopia. They tend to be unhinged, destructive wanting to install their identity and only their identity on others which is going no where! You are to many in number does not mean you have to force me to look like you or follow your things I don’t like!
I am surprised that you are surprised of my love for my country. That is not an intellectual observation. If you live in another country, I am sure you have seen how people love and defend their country even to death! So, don’t be surprised for standing for unified diverse ethiopia. You should be shocked if I had another stand than that if you understand what a country to its people mean!

Post Reply