-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12870
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ሰበር አስደሳች ዜና ለሁሬሳ - ጀግናው የአማራ ፋኖ ጋሸናን ተቆጣጥሯል።
ጋሸናን ስለተቆጣጠረ፣ ጋሸና ላይ ሄዶ ይዋጋ ነዉ የምትለን?
ያ ከሆነ ሀሳብህ፣ የዉ የተጠበቀ ነዉ፣ ቆሞ ቀር አይደለህም?
የወዲያኛ አካል ግን መልስ ሰጥቶህ ነበር እኮ፣ አልሰማም ብለህ ነዉ እንጂ፣ አይደለም እንዴ?
እኛ ችግሮችን ለመፍታት ብለን፣ ችግሮችን ስንከተል አንኖርም፣ ችግሮችን ከሰር መሰረታቸዉ ነቅለን እናስወግዳለን እንጂ። ዘር ኢዝ ኖ ዎርክ አራዉንድ፣ ኦነሊ ሩት ኮዉዝ ኤሊሚኔሽን ነዉ የምንከተለዉ ብሎህ ነበር፣ አይደለም እንዴ? መቼ ነዉ የምታዳምጠዉ ግን? የችግሩ ምንጭ ጋቺና አይደለም፣ የችግሩ ምንጭ ሌላ ቦታ ነዉ፣ ከምንጩ ማስወገድ ማለት፣ ወደ ምንጩ መሄድ ነዉ እንጂ!
ያ ከሆነ ሀሳብህ፣ የዉ የተጠበቀ ነዉ፣ ቆሞ ቀር አይደለህም?
የወዲያኛ አካል ግን መልስ ሰጥቶህ ነበር እኮ፣ አልሰማም ብለህ ነዉ እንጂ፣ አይደለም እንዴ?
እኛ ችግሮችን ለመፍታት ብለን፣ ችግሮችን ስንከተል አንኖርም፣ ችግሮችን ከሰር መሰረታቸዉ ነቅለን እናስወግዳለን እንጂ። ዘር ኢዝ ኖ ዎርክ አራዉንድ፣ ኦነሊ ሩት ኮዉዝ ኤሊሚኔሽን ነዉ የምንከተለዉ ብሎህ ነበር፣ አይደለም እንዴ? መቼ ነዉ የምታዳምጠዉ ግን? የችግሩ ምንጭ ጋቺና አይደለም፣ የችግሩ ምንጭ ሌላ ቦታ ነዉ፣ ከምንጩ ማስወገድ ማለት፣ ወደ ምንጩ መሄድ ነዉ እንጂ!
Re: ሰበር አስደሳች ዜና ለሁሬሳ - ጀግናው የአማራ ፋኖ ጋሸናን ተቆጣጥሯል።
ኣቢይ ኣበቃለት:: But that coward should not be allowed to scape. He should pay for all his crimes!
Re: ሰበር አስደሳች ዜና ለሁሬሳ - ጀግናው የአማራ ፋኖ ጋሸናን ተቆጣጥሯል።
እውነትም ተቆጣጥረው ከሆነ... አብይ ለወያኔ ያሳየው ትዕግስት ሊያበቃ ይገባል....
ወሎ ፋኖ = = 90% ወያኔ + 9% አገው ሸንጎ + 1% አማራ
ወሎ ፋኖ = = 90% ወያኔ + 9% አገው ሸንጎ + 1% አማራ