Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 14741
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ሁሬሳ (fraudster) ኢትዮጵያዊ መስሎ ለማጭበርበር የሚያደርገው ጩኸት ያስቃል። ያልወለድኩት ልጅ ቢለኝ ባባ አፌን ደም ደም አለው ይባላል። ይኸ ቀጣፊ አገር-ኦሮምያ አዋላጂ

Post by Abere » 06 Oct 2025, 12:23

ሁሬሳ (fraudster) ኢትዮጵያዊ መስሎ ለማጭበርበር የሚያደርገው ጩኸት ያስቃል። ያልወለድኩት ልጅ ቢለኝ ባባ አፌን ደም ደም አለው ይባላል። ይኸ ቀጣፊ አገር-ኦሮምያ አዋላጂ እራሱን የኢትዮጵያ ሰው አድርጎ ኢትዮጵያን ለመግደል። የኢትዮጵያ መንግስት የሚባል የለም፤ የኢትዮጵያ ፓርላማ የሚባል የለም፤ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት፤ ጠ/ሚር የሚባል የለም፤ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ዕቅድ፤ በጀት፤ ወዘተ የለም። ያለው ነገር ቢኖር ኢትዮጵያ የሚል ጭምብል አጥልቆ አገረ-ኦሮምያ ማዋለድ ብቻ ነው። እንድሁ በድንገት ብድግ ብሎ ኢትዮጵያ ሱሴ ምን ማለት እንደሆነ ህዝብ ገብቶታል። ኢትዮጵያዊ ኢትዮጵያዊ በመምሰል ኢትዮጵያን አጥምዶ ለመጣል፤ በእርሷ መቃብር ኦሮምያ የሚባል ምናባዊ አገር የመፍጠር ታክቲክ። የቀበሮ ባህታዊ - ሁሬሳ።

ኢትዮጵያ አገር ሁና ለመኖር ኦሮምያ የሚባል መለስ የፈጠረው የሀሰት ክልል መፈራረስ ኦሮሙማ የሚባል የጅል እና የዕብድ መፈልፈያ ማጥፋት የግደታ ነው። ኦሮሙማ ሁኖ ኢትዮጵያዊ መሆን አይቻልም።

ኦሮሙማ ፀረ-ሰው ነው። ኦሮሙማ ይውደም!!! በኦሮሙማ መቃብር ኢትዮጵያ ትኑር!!!

Odie
Member+
Posts: 5991
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ሁሬሳ (fraudster) ኢትዮጵያዊ መስሎ ለማጭበርበር የሚያደርገው ጩኸት ያስቃል። ያልወለድኩት ልጅ ቢለኝ ባባ አፌን ደም ደም አለው ይባላል። ይኸ ቀጣፊ አገር-ኦሮምያ አዋላጂ

Post by Odie » 06 Oct 2025, 12:29

ቅዠታሙ ሶዶ እርሱ የሚቃዣት ኢትዮዽያና የአብዮት ኢትዮዽያ በምንም መንገድ የሚገናኙ አይደሉም!!
ይሄ እብድ ሶዶ ትርፍ ስላገኘና ጥያ ሊለማ ስለታቀደ እሪሪሪሪሪሪ ሲል ነው የሚውለው!
የከስረ ኢሐፓ :lol:

Selam/
Senior Member
Posts: 16870
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሁሬሳ (fraudster) ኢትዮጵያዊ መስሎ ለማጭበርበር የሚያደርገው ጩኸት ያስቃል። ያልወለድኩት ልጅ ቢለኝ ባባ አፌን ደም ደም አለው ይባላል። ይኸ ቀጣፊ አገር-ኦሮምያ አዋላጂ

Post by Selam/ » 06 Oct 2025, 17:39

አጭቤ ጭልፊቷ የተበላች ዕቁብ ነች! አሁንማ አንድም እንኳን አንባቢ አጥታ የድኝ ፈሷን በባዶ ሜዳ እያንዛረጠች፣ ዕሪሪሪሪሪ ትላለች!


Post Reply