Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

የ እነ ድል ቁርሱ የጁላ እና አብቹ ግብስብስ መንጋ ወሎ ቤተ አማራ ላይ ፣ የያዙትን ሁሉ አስረክበው፣ በድል እየተምነሸተሹ ስለመሆኑ ፣ ያልሰማ ካለ

Post by Za-Ilmaknun » 24 Sep 2025, 12:44

:mrgreen:
በ አራቱም የ አማራ ቀጠና እየተወቃ ያለው የ አብቹ አስብ አስመላሽ ጉጀሌ፣ ዛሬ ደሞ ለወሬ ነጋሪ ሳይተርፍ ያለቀው አልቆ፣ እጁን ያንጨፈረረው ተርፎ፣ የያዘውን ሁሉ ለ ፋኖ አስረክቦ፣ በድል ላይ ድል አስመዘገበ 😂🤣 አዎ ብልጥግና ክፉ መስማት አይወድም! እዛው ስለ ኮሪደሩ አውራ ተብለሃል


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: የ እነ ድል ቁርሱ የጁላ እና አብቹ ግብስብስ መንጋ ወሎ ቤተ አማራ ላይ ፣ የያዙትን ሁሉ አስረክበው፣ በድል እየተምነሸተሹ ስለመሆኑ ፣ ያልሰማ ካለ

Post by Za-Ilmaknun » 24 Sep 2025, 13:23

This is a complete meltdown of the OPDO militia. Generals are sacked, military commanders are dismissed and the military establishment is engulfed in awe and shock. In the meantime, the corridor is still the talk of the town :mrgreen: :lol:


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: የ እነ ድል ቁርሱ የጁላ እና አብቹ ግብስብስ መንጋ ወሎ ቤተ አማራ ላይ ፣ የያዙትን ሁሉ አስረክበው፣ በድል እየተምነሸተሹ ስለመሆኑ ፣ ያልሰማ ካለ

Post by Za-Ilmaknun » 24 Sep 2025, 13:31

እነዚህ የመከላከያ አባላት በዛሬው ዕለት ብቻ በወሎ ግንባር በፋኖ ከተማረኩት መካከል ጥቂቶቹ ናቸው።
ፋኖዎች በዚህ መልክ ምርኮኛ ወታደሮችን ሲያጽናኗቸው እና ሲያበረታቷቸው ማዬት እጅግ ደስ ይላል። አዎ! እንዳላችሁትም ወንድሞቻችሁ ናቸው። ብዙዎቹ ወደው ሳይሆን ተገደው የተሰለፉ ናቸው። ቤተሰቦቻቸው በጭንቀት ላይ ነው የሚገኙት። ስለዚህም ዓለማቀፍ የምርኮኞችን አያያዝ ህግ መሰረት ባደረገ መልኩ በጥሩ ሁኔታ ጠብቃችሁ ወደ ቤተሰቦቻቸው እንደምትሸኟቸው ወይም ለቀይ መስቀል እንደምታስረክቧቸው እርግጠኞች ነን።😂😂😁

ደረጄ ሃብተወልድ እንከተበው
ምስሉን ለማየት ፣

https://www.facebook.com/share/v/176bLd ... tid=wwXIfr

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: የ እነ ድል ቁርሱ የጁላ እና አብቹ ግብስብስ መንጋ ወሎ ቤተ አማራ ላይ ፣ የያዙትን ሁሉ አስረክበው፣ በድል እየተምነሸተሹ ስለመሆኑ ፣ ያልሰማ ካለ

Post by Za-Ilmaknun » 24 Sep 2025, 13:58

:mrgreen: "ሰሜን ምስራቅ ዕዝ ከነ ሙሉ ሰራዊቱና የጦር መሣሪያው ምኒልክ ዕዝን ተቀላቅሏል" ቢባል ይገልፀዋል።ይሄ የመሳሪያ ርክክብ እንጂ ጦርነት ሊባል አይችልም!

https://www.facebook.com/share/v/175vkG ... tid=wwXIfr

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: የ እነ ድል ቁርሱ የጁላ እና አብቹ ግብስብስ መንጋ ወሎ ቤተ አማራ ላይ ፣ የያዙትን ሁሉ አስረክበው፣ በድል እየተምነሸተሹ ስለመሆኑ ፣ ያልሰማ ካለ

Post by Za-Ilmaknun » 24 Sep 2025, 14:02

ደርሶናል

ኔክስት ታይም ብርሀኑ ጁላ ለፋኖ ንብረት የሚሸከም ኃይል አብሮ እንዲያሰማራ ተጠይቋል።😆

ማህበራዊ ሚዲያው ስላቁ አይጣል ነው 😂

Post Reply