Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Axumezana
Senior Member
Posts: 18370
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

ጦሩነቱን የሚጀምረው የግብፅ አገልጋይ ኢሳያስ ነው! ለምን?

Post by Axumezana » 19 Sep 2025, 14:44

- ግብፅም ኢሳያስም ኢትዮጵያ ካልፈራረሰች የህልውናችን አደጋ ናት ብለው ደምድመዋል።
- ለማፍረሰም አመቺ ጊዜው አሁን እንደሆነ አምነዋል።
- ኢሳያስ እርጅና እየተጫነው ስለሆነም ባአስቾኳይ እትዮጵያ መዳከምና መፍረስ አለባት።
- አብይ ያዙኝ ልቀቁኝ እያለ ያለው ጦርነቱ አይቀሬ መሆኑን ቢረዳም ምናልባት ኢሳያስን አስፈራርቶ ጦሩነቱን ማስቀረት ወይም ኢሳያስ እስኪሞት ድረስ ለማዘግዬት ነው።

The way forward for Abiy:
- Reconcile with TPLF & power sharing agreement in the
Federal government .
- Negotiate with OLA & FANO for power sharing agreement both at Federal & regional
- Prepare to step down if required


Right
Member
Posts: 4238
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ጦሩነቱን የሚጀምረው የግብፅ አገልጋይ ኢሳያስ ነው! ለምን?

Post by Right » 19 Sep 2025, 15:55

Ax,
You gave away Assab. The TPLF never raised the Assab issue when it ruled Ethiopia for 27 years. And now, away from influence, you want others to fight your war with Eris.

You are a communist and believes the Soviet style land policy is good for Tigray. Despite choosing the freedom and free market policy of the US for you and your family.

Tigray is known for the death of millions due to the worst man made famine of the 80s.
Tigray is impoverished due to constant war and instability. It lost one million people just 2 years ago.

What did it take for you to learn and understand or what other proof do you need to understand that what you are doing is not right.
Tigrian elites are an amazing creatures.

Abere
Senior Member
Posts: 14755
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ጦሩነቱን የሚጀምረው የግብፅ አገልጋይ ኢሳያስ ነው! ለምን?

Post by Abere » 19 Sep 2025, 16:50

የቃላት ነፃ ትግል ካልሆነ በስተቀር ሻዕብያ እና ኦነግ ጦርነት አይገቡም። ምዕራብዊያን እና ዐረቦች አይናቸው እያዬ የተከሏቸው አሜክላዎች ሲጠፉ ዝም አይሉም። ከፕሪቶሪያ መማር የሚገባ ይመስለኛል። ወያኔ ሲጥ ብሎ ነፍሱ ወጥቶ ሲያበቃ የበቃ! ፊሽካ በመንፋት አሁን ወያኔን ጽኑ ህሙማን ማቆያ አስገብተውታል።

It is just stirring the dust. The Arabs and West fear the unintended consequences of their favorite OLF and Shabia. Who forgets what Herman Cohen said during the Bahir assassination of Asminew Tsige.

Axumezana wrote:
19 Sep 2025, 14:44
- ግብፅም ኢሳያስም ኢትዮጵያ ካልፈራረሰች የህልውናችን አደጋ ናት ብለው ደምድመዋል።
- ለማፍረሰም አመቺ ጊዜው አሁን እንደሆነ አምነዋል።
- ኢሳያስ እርጅና እየተጫነው ስለሆነም ባአስቾኳይ እትዮጵያ መዳከምና መፍረስ አለባት።
- አብይ ያዙኝ ልቀቁኝ እያለ ያለው ጦርነቱ አይቀሬ መሆኑን ቢረዳም ምናልባት ኢሳያስን አስፈራርቶ ጦሩነቱን ማስቀረት ወይም ኢሳያስ እስኪሞት ድረስ ለማዘግዬት ነው።

The way forward for Abiy:
- Reconcile with TPLF & power sharing agreement in the
Federal government .
- Negotiate with OLA & FANO for power sharing agreement both at Federal & regional
- Prepare to step down if required

Axumezana
Senior Member
Posts: 18370
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ጦሩነቱን የሚጀምረው የግብፅ አገልጋይ ኢሳያስ ነው! ለምን?

Post by Axumezana » 19 Sep 2025, 17:45

Right what you said on my behalf are wrong! It looks you did not read my message.

Post Reply