Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Odie
Member+
Posts: 6024
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

የሶማሌ ክልል ተማሪዎች መውደቃቸው “አስደንጋጭ ክልላዊ ውድቀት” ነው ተባለ

Post by Odie » 18 Sep 2025, 21:09

አብዱራህማን መሃዲ የሚመሩት የኦብነግ አንጃ፣ ሰሞኑን ይፋ ከሆነው የ12ኛ ክፍል ፈተና ከ97 በመቶው በላይ የሶማሌ ክልል ተማሪዎች መውደቃቸው “አስደንጋጭ ክልላዊ ውድቀት” ነው በማለት ቅሬታውን ገልጧል። ፈተናውን ከወሰዱት 16 ሺሕ 779 ተማሪዎች ያለፉት 462ቱ ብቻ መሆናቸውን አንጃው ጠቅሷል። አንጃው፣ የተማሪዎች ዝቅተኛ ውጤት፣ ገዥው ፓርቲ በሶማሌ ክልል ላይ የሚያራምደው አድሏዊ አሠራር እና የክልሉ ባለስልጣናት የተዘፈቁበት ሙስና ውጤት ነው በማለትም ከሷል።

Birhanu nega failed a region :lol: :lol: :lol: :lol:

Ethnic based getthos and their academic success!

Is Birhanu told to pass more students from Oromuma region? Is there any statistical breakdown by region, ethnicity....as the country is ruled by the principle? :lol:


All animals are equal, but some pigs are more equal :lol: