Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

ጠቅላዩ “የአኢትዮዽያ ህዝብ ለግድብ መገንቢያ ያዋጣው 10 ፐርሰንት አይሆንም፣ ህዝብ እኛ ነን የገነባነው ብሎ እንዳያስብ” የማለታቸው አንደምታ ምንድነው?

Post by Za-Ilmaknun » 17 Sep 2025, 15:16

ሁሉን ነገር ጠቅልሎ ለመጉረስ አፉን በሰፊው ከፍቶ የህዝብ እየፈጀ ያለው የ ኦህዴድ አገዛዝ ፣ አሁን ደሞ ህዝቡን እንኳን ደስ ያለኽ ያልገነባኸውን ግድብ መርቀናል ሲሉት ስትሰማስ?

በ ሃገር ሃብት ተገነባ የተባለው ግድብ ባለቤቱ ህዝቡ ሳይሆን ፣ አገዛዙ ወይም ጠቅላዩ ብቻ ነው እያሉን ነው፣፣ ከፍም ሲል፣ ህዝብ የ ሃይል አቅርቦት ጥያቄ እንዳያነሳ፣ ኦህዴድ ፣ ከግድቡ የሚመነጭ ሃይል ካለ በዶላር ሸጦ ለ ጦርነት በማዋል የንግስና እቅዱ ማሳኪያ ግብአት ሊያደርገው በግልፅ እየነገረህ፣ ካድሬው ምን ብሎ ነው እዚህ የሚሞላፈጠው? የዛች ሀገር ጉድ ማብቂያም የለው!!

Right
Member
Posts: 4238
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ጠቅላዩ “የአኢትዮዽያ ህዝብ ለግድብ መገንቢያ ያዋጣው 10 ፐርሰንት አይሆንም፣ ህዝብ እኛ ነን የገነባነው ብሎ እንዳያስብ” የማለታቸው አንደምታ ምንድነው?

Post by Right » 17 Sep 2025, 22:30

Grade 7 nonsense.
The money borrowed from the WB to build the dam was borrowed on behalf of Ethiopia and will be paid by the Ethiopian taxpayers.

Any charity, donations or gifts given to build the Gerd dam was given to Ethiopia. It doesn’t matter if it is from the UAE or the USA, it belongs to Ethiopia.

Above all the natural resources: the land & the river belongs to Ethiopia. Without the resources there will be no dam.

Ethiopians should rally around the flag and hunt Abiye Ahmed Ali and hang him on public square. Punish him with a death penalty so that it will be a deterrent for future would be dictators.

Post Reply