Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39882
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ዘላለማዊ የታሪክ ጠባሳ፡ የኢሳያስ አፈውርቅ በህዳሴ ምርቃት አለ መገኘት!

Post by Horus » 08 Sep 2025, 14:50

የዚህን ኩነት የረጅም ዘመን መዘዝ ሳስብ የጂቡቲና ሱማሌ ፕሬዚዳንት ሃሰን ሼክን አደነቋቸው ። ምክንያቱም በግዜ ርዝመት መንግስታት ይለወጣሉ! መሪዎች ይተካካሉ። ህዳሴን መሰል የታሪክ ሃውልት ግ ን ለዘላለም አይጠፋም ። የዛሬ 10፣ 20፣ 30፣ 50፣ 100 አመት መንግስታት በግብጽ ፣ ኤርትራ ፣ ሱዳን ፣ ኢትዮጵያም ተለውጠው አዲስ ትውልድ ታሪክ ሲማርና አዲስ ት ስ ስ ር ሲመሰርት በዚህ ታሪካዊ የኢትዮጵያ ቀን (ዳግማዊ አድዋ ማለት ነው) ላይ 3 የኢትዮጵያ ጠላቶች አልተገኙም ነበር ሲባል ነው የሚኖረው!!!! መረሳት የለበትም ህዳሴ 2ኛው አድዋ የሚያደርገው ትልቅ ግድብ መሆኑ አይደለም ፣ ኢትዮጵያ አልፍ የውጭና የውስጥ ጠላቶችን አሸንፋ በራሷ ሕዝብ ጦርነት ስለገነባችው ነው ። ልክ የግብጽ ምድር ፣ የሱዳን ምድር ፣ የኤርትራ ምድር ከኢትዮጵያ እንደ ማይላቀቁ ሁሉ የኢሳይሳ ፣ አል ቡህራን እና ኤል ሲሲሲ ጠላትነት ታሪክ ለዘላለም ተመዝግቦ ይኖራል ። ኢትዮጵያ ለዘላለም ነጻ ሆና እንደ ኖረች ሁሉ በየግዜው የሚነሱ ጠላቶች በየግዜው አዳዲስ መሪዎችን እየወለደች ለዘላለም ትኖራለች! ይብላኝ ባጭር ለሚያስቡ አላዋቂና ያልሰከኑ መሪዎች!!!!


Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36786
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: ዘላለማዊ የታሪክ ጠባሳ፡ የኢሳያስ አፈውርቅ በህዳሴ ምርቃት አለ መገኘት!

Post by Zmeselo » 08 Sep 2025, 14:59

Have you invited them and they said no? If so, show us the invitation card.

We don't hate you, but you guys surely hate each other.




Horus wrote:
08 Sep 2025, 14:50
የዚህን ኩነት የረጅም ዘመን መዘዝ ሳስብ የጂቡቲና ሱማሌ ፕሬዚዳንት ሃሰን ሼክን አደነቋቸው ። ምክንያቱም በግዜ ርዝመት መንግስታት ይለወጣሉ! መሪዎች ይተካካሉ። ህዳሴን መሰል የታሪክ ሃውልት ግ ን ለዘላለም አይጠፋም ። የዛሬ 10፣ 20፣ 30፣ 50፣ 100 አመት መንግስታት በግብጽ ፣ ኤርትራ ፣ ሱዳን ፣ ኢትዮጵያም ተለውጠው አዲስ ትውልድ ታሪክ ሲማርና አዲስ ት ስ ስ ር ሲመሰርት በዚህ ታሪካዊ የኢትዮጵያ ቀን (ዳግማዊ አድዋ ማለት ነው) ላይ 3 የኢትዮጵያ ጠላቶች አልተገኙም ነበር ሲባል ነው የሚኖረው!!!! መረሳት የለበትም ህዳሴ 2ኛው አድዋ የሚያደርገው ትልቅ ግድብ መሆኑ አይደለም ፣ ኢትዮጵያ አልፍ የውጭና የውስጥ ጠላቶችን አሸንፋ በራሷ ሕዝብ ጦርነት ስለገነቻችው ነው ። ልክ የግብጽ ምድር ፣ የሱዳን ምድር ፣ የኤርትራ ምድር ከኢትዮጵያ እንደ ማይላቀቁ ሁሉ የኢሳይሳ ፣ አል ቡህራን እና ኤል ሲሲሲ ጠላትነት ታሪክ ለዘላለም ተመዝግቦ ይኖራል ። ኢትዮጵያ ለዘላለም ነጻ ሆና እንደ ኖረች ሁሉ በየግዜው የሚነሱ ጠላቶች በየግዜው አዳዲስ መሪዎችን እየወለደች ለዘላለም ትኖራለች! ይብላኝ ባጭር ለሚያስቡ አላዋቂና ያልሰከኑ መሪዎች!!!!


Horus
Senior Member+
Posts: 39882
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ዘላለማዊ የታሪክ ጠባሳ፡ የኢሳያስ አፈውርቅ በህዳሴ ምርቃት አለ መገኘት!

Post by Horus » 08 Sep 2025, 15:14

በትክክል ግብጽና ሱዳን በደምብ ተጋብዘው እምቢ ብለዋል! በኔ ግምት ኤርትራም በኤምባሲዋ በኩል የተጋበዙ ይመስለኛል ! ቁም ነገሩ አምባሳደር መላክ ሳይሆን እራሱ ኢሳያስ ቢያንስ ለፖለቲካ ብሎ እንኳን መገኘት ነበረበት !



Post Reply