Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sesame
Member+
Posts: 7903
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

"ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን በመድረኩ የሚሸረብ ሴራን ለመቋቋም ይጠቅማታል" - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

Post by sesame » 18 Aug 2025, 19:16

The desperation in the crumbling PP camp is becoming more ridiculous as the days go by! So after all "our historical enemies" narratives, the child king wants to join the Arab League! Just last week, his communications minister declared that their journey to Assab has reached the half-point! አረ ጌና፤ እንደ ድመት ኛው ኛው ልትሉ ነው።
ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን መድረኩን ተጠቅመው ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅምና ህልውና በተቃራኒ የሚሰሩ አካላትን ለመሞገትና ሴራዎችንም ለማክሸፍ ይጠቅማታል ሲሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ።

አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በሚመለከት ለጋዜጣ ፕላስ በሰጡት ማብራሪያ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን ያለንን መልከአምድራዊ፣ ታሪካዊ እና ባህላዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት በማጠናከር ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ ጠቀሜታ ይኖረዋል።

ግብጽ በተደጋጋሚ የታላቁ ህዳሴ ግድብን በተሳሳተ መንገድ ለአረብ ሊግ አባላት በማቅረብ የተሳሳተ ግንዛቤ እንዲያዝ ስታደርግ የቆየችውም ኢትዮጵያ አባል ሀገር ባለመሆኗ መሆኑን ጠቅሰው፣ አባል ብትሆን በወቅቱ ትክክለኛ መረጃ ለመስጠት እንደሚያስችላትም ጠቁመዋል።

ጎረቤት ሀገራት በሙሉ ሱዳን፣ ሱማሊና ጅቡቲ የአረብ ሊግ አባል መሆናቸውን እና ኤርትራም ታዛቢ መሆኗንም አምባሳደር ዲና ገልጸዋል።

የአረብ ሊግ አባል ሀገራት ከፍተኛ ሀብትም እንዳላቸው ገልጸው፤ ከነሱ ጋር ንግድን ለማጠናከር እና በአጠቃላይ በመድረኩ ስለኢትዮጵያ በጎ ድምጽ እንዲኖር ማድረግ እንደሚቻል አመላክተዋል።
በዓለምአቀፍ ግንኙነት ሁሉም ቦታ መገኘት ቢቻል ጥሩ ነው ያሉት አምባሳደሩ፤ እንኳን ቅርባችን ካለ የአረብ ሊግ ይቅርና ሩቅ ቦታ ካለ ተቋም ውስጥ መገኘት ብንችል ብሔራዊ ጥቅምን ማስከበር ነው ብለዋል።
ኢትዮጵያ የአባልነት ጥያቄዋ እንዲሰካ አባል ሀገራትን ማሳመን እና የብሪክስ አባል ለመሆን የተደረገውን ጥረት በዚህም መድገም እንደሚገባ አስገንዝበዋል።


https://www.facebook.com/share/p/1BTq5r8LwZ/

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36772
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: "ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን በመድረኩ የሚሸረብ ሴራን ለመቋቋም ይጠቅማታል" - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

Post by Zmeselo » 18 Aug 2025, 21:01



Resilience vs Reliance: Eritrea’s Strategic Rise as Ethiopia Falters

@ShidaMedia

Aug 18, 2025



The Horn of Africa is a region of shifting tides. Ethiopia, long designated by the United States as the anchor state of the region, is now disintegrating before our eyes; torn apart by reckless leadership, ethnic conflict, and economic freefall. Once celebrated as a reformer, Ethiopia’s leader has proven superficial, short-sighted, and dangerously self-serving, accelerating the collapse of the very state he was entrusted to preserve.

While Ethiopia edges toward collapse, Eritrea’s strategic positioning has propelled it to the forefront of the region’s political, military, and diplomatic arena. Despite enduring decades of sanctions and isolation—imposed by Western powers in response to its refusal to surrender sovereignty or allow external control over its resources—Eritrea charted its own independent course. By resisting subjugation and preserving autonomy, the country has transformed adversity into resilience and strength.

Nowhere is this more visible than in the Sudan. While the UAE, using Ethiopia as a willing conduit, funneled weapons to the RSF, Eritrea stood firmly with the Sudanese government. Its support proved decisive: Khartoum has returned to government control, and the RSF is being driven out of Darfur and other strongholds. Eritrea has demonstrated that sovereignty can be defended against external interference.

Somalia, tells a similar story. Where others dismissed it as a failed state, Eritrea stepped in with training, strategy, and support to help rebuild a national army. This quiet partnership is enabling Mogadishu to reassert its authority, counter extremist groups, and lay the foundations of a viable and stable state.

The Red Sea, adds yet another dimension. Eritrea’s ports—Assab and Massawa—sit on one of the world’s most vital trade arteries, carrying nearly 10% of global commerce. While Ethiopia remains landlocked and fragile, Eritrea commands a maritime advantage that makes it indispensable to global powers. No serious strategy in the Horn of Africa, the Red Sea, or the wider Middle East can ignore Eritrea any longer.

Even the West, once blinded by hostility, is beginning to recalibrate. Ethiopia’s collapse has exposed the folly of backing short-sighted leaders, at the expense of regional stability. Eritrea, once isolated, is now courted. The world is finally recognizing what Eritreans have always known: that sovereignty, stability, and strategic clarity matter more than empty promises of reform.

The Horn of Africa stands at a crossroads. On one side, Ethiopia’s fragmentation threatens to drag the region deeper into chaos. On the other, Eritrea’s resilience offers a path toward stability and renewal. The question is no longer whether to engage Eritrea—but how quickly the world adapts to its new centrality in regional politics.

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36772
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: "ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን በመድረኩ የሚሸረብ ሴራን ለመቋቋም ይጠቅማታል" - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

Post by Zmeselo » 18 Aug 2025, 21:14







22 bandits are operating outside the law in the areas between Agordet and Kieru. They are being pursued and hunted down... Although they are armed, their weapons are outdated...


Zemen Sep. 26, 1961.

30 years later, the "bandits" routed 🇪🇹 occupying army & liberated Eritrea.

tarik
Senior Member+
Posts: 36244
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

Re: "ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን በመድረኩ የሚሸረብ ሴራን ለመቋቋም ይጠቅማታል" - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

Post by tarik » 18 Aug 2025, 21:21

sesame wrote:
18 Aug 2025, 19:16
The desperation in the crumbling PP camp is becoming more ridiculous as the days go by! So after all "our historical enemies" narratives, the child king wants to join the Arab League! Just last week, his communications minister declared that their journey to Assab has reached the half-point! አረ ጌና፤ እንደ ድመት ኛው ኛው ልትሉ ነው።
ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን መድረኩን ተጠቅመው ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅምና ህልውና በተቃራኒ የሚሰሩ አካላትን ለመሞገትና ሴራዎችንም ለማክሸፍ ይጠቅማታል ሲሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ።

አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በሚመለከት ለጋዜጣ ፕላስ በሰጡት ማብራሪያ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን ያለንን መልከአምድራዊ፣ ታሪካዊ እና ባህላዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት በማጠናከር ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ ጠቀሜታ ይኖረዋል።

ግብጽ በተደጋጋሚ የታላቁ ህዳሴ ግድብን በተሳሳተ መንገድ ለአረብ ሊግ አባላት በማቅረብ የተሳሳተ ግንዛቤ እንዲያዝ ስታደርግ የቆየችውም ኢትዮጵያ አባል ሀገር ባለመሆኗ መሆኑን ጠቅሰው፣ አባል ብትሆን በወቅቱ ትክክለኛ መረጃ ለመስጠት እንደሚያስችላትም ጠቁመዋል።

ጎረቤት ሀገራት በሙሉ ሱዳን፣ ሱማሊና ጅቡቲ የአረብ ሊግ አባል መሆናቸውን እና ኤርትራም ታዛቢ መሆኗንም አምባሳደር ዲና ገልጸዋል።

የአረብ ሊግ አባል ሀገራት ከፍተኛ ሀብትም እንዳላቸው ገልጸው፤ ከነሱ ጋር ንግድን ለማጠናከር እና በአጠቃላይ በመድረኩ ስለኢትዮጵያ በጎ ድምጽ እንዲኖር ማድረግ እንደሚቻል አመላክተዋል።
በዓለምአቀፍ ግንኙነት ሁሉም ቦታ መገኘት ቢቻል ጥሩ ነው ያሉት አምባሳደሩ፤ እንኳን ቅርባችን ካለ የአረብ ሊግ ይቅርና ሩቅ ቦታ ካለ ተቋም ውስጥ መገኘት ብንችል ብሔራዊ ጥቅምን ማስከበር ነው ብለዋል።
ኢትዮጵያ የአባልነት ጥያቄዋ እንዲሰካ አባል ሀገራትን ማሳመን እና የብሪክስ አባል ለመሆን የተደረገውን ጥረት በዚህም መድገም እንደሚገባ አስገንዝበዋል።


https://www.facebook.com/share/p/1BTq5r8LwZ/
I wrote and posted this in 2024 here
I have been saying this for years here and everywhere, But it's so weird, our Eritrean government doesn't listen to us, But Galla-Abiy abiy listens and is taking action. Once again my Eritrea must get a permanent Arab League member for the our own interest. This got nothing to do with religion but interest of Eritrea.
tarik wrote:
12 Mar 2024, 21:46
Last edited by tarik on 18 Aug 2025, 21:30, edited 1 time in total.

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36772
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: "ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን በመድረኩ የሚሸረብ ሴራን ለመቋቋም ይጠቅማታል" - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

Post by Zmeselo » 18 Aug 2025, 21:25





Timeline of Ethiopian Border Treaties with Neighboring Countries

Ethiopia – Kenya: 1907

Ethiopia – Eritrea: 1902, 1906, 1908

Ethiopia – Sudan: 1901–1909

Ethiopia – Djibouti: 1897

Ethiopia – British Somaliland: 1897

Ethiopia – Italian Somaliland: 1891

ታሪክህን እወቅ!
🙈

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36772
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: "ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን በመድረኩ የሚሸረብ ሴራን ለመቋቋም ይጠቅማታል" - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

Post by Zmeselo » 18 Aug 2025, 22:10

tarik wrote:
18 Aug 2025, 21:21
sesame wrote:
18 Aug 2025, 19:16
The desperation in the crumbling PP camp is becoming more ridiculous as the days go by! So after all "our historical enemies" narratives, the child king wants to join the Arab League! Just last week, his communications minister declared that their journey to Assab has reached the half-point! አረ ጌና፤ እንደ ድመት ኛው ኛው ልትሉ ነው።
ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን መድረኩን ተጠቅመው ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅምና ህልውና በተቃራኒ የሚሰሩ አካላትን ለመሞገትና ሴራዎችንም ለማክሸፍ ይጠቅማታል ሲሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ።

አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በሚመለከት ለጋዜጣ ፕላስ በሰጡት ማብራሪያ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን ያለንን መልከአምድራዊ፣ ታሪካዊ እና ባህላዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት በማጠናከር ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ ጠቀሜታ ይኖረዋል።

ግብጽ በተደጋጋሚ የታላቁ ህዳሴ ግድብን በተሳሳተ መንገድ ለአረብ ሊግ አባላት በማቅረብ የተሳሳተ ግንዛቤ እንዲያዝ ስታደርግ የቆየችውም ኢትዮጵያ አባል ሀገር ባለመሆኗ መሆኑን ጠቅሰው፣ አባል ብትሆን በወቅቱ ትክክለኛ መረጃ ለመስጠት እንደሚያስችላትም ጠቁመዋል።

ጎረቤት ሀገራት በሙሉ ሱዳን፣ ሱማሊና ጅቡቲ የአረብ ሊግ አባል መሆናቸውን እና ኤርትራም ታዛቢ መሆኗንም አምባሳደር ዲና ገልጸዋል።

የአረብ ሊግ አባል ሀገራት ከፍተኛ ሀብትም እንዳላቸው ገልጸው፤ ከነሱ ጋር ንግድን ለማጠናከር እና በአጠቃላይ በመድረኩ ስለኢትዮጵያ በጎ ድምጽ እንዲኖር ማድረግ እንደሚቻል አመላክተዋል።
በዓለምአቀፍ ግንኙነት ሁሉም ቦታ መገኘት ቢቻል ጥሩ ነው ያሉት አምባሳደሩ፤ እንኳን ቅርባችን ካለ የአረብ ሊግ ይቅርና ሩቅ ቦታ ካለ ተቋም ውስጥ መገኘት ብንችል ብሔራዊ ጥቅምን ማስከበር ነው ብለዋል።
ኢትዮጵያ የአባልነት ጥያቄዋ እንዲሰካ አባል ሀገራትን ማሳመን እና የብሪክስ አባል ለመሆን የተደረገውን ጥረት በዚህም መድገም እንደሚገባ አስገንዝበዋል።


https://www.facebook.com/share/p/1BTq5r8LwZ/
I wrote and posted this in 2024 here
I have been saying this for years here and everywhere, But it's so weird, our Eritrean government doesn't listen to us, But Galla-Abiy abiy listens and is taking action. Once again my Eritrea must get a permanent Arab League member for the our own interest. This got nothing to do with religion but interest of Eritrea.
tarik wrote:
12 Mar 2024, 21:46
Religious harmony in Eritrea is exemplary and a lesson for others, so that's not the issue.

The issue is: what has the Arab League ever done for Sudan, Somalia, Libya, Syria, Yemen etc?

tarik
Senior Member+
Posts: 36244
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

Re: "ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን በመድረኩ የሚሸረብ ሴራን ለመቋቋም ይጠቅማታል" - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

Post by tarik » 19 Aug 2025, 06:26

Zmeselo wrote:
18 Aug 2025, 22:10
tarik wrote:
18 Aug 2025, 21:21
sesame wrote:
18 Aug 2025, 19:16
The desperation in the crumbling PP camp is becoming more ridiculous as the days go by! So after all "our historical enemies" narratives, the child king wants to join the Arab League! Just last week, his communications minister declared that their journey to Assab has reached the half-point! አረ ጌና፤ እንደ ድመት ኛው ኛው ልትሉ ነው።
ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን መድረኩን ተጠቅመው ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅምና ህልውና በተቃራኒ የሚሰሩ አካላትን ለመሞገትና ሴራዎችንም ለማክሸፍ ይጠቅማታል ሲሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ።

አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በሚመለከት ለጋዜጣ ፕላስ በሰጡት ማብራሪያ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን ያለንን መልከአምድራዊ፣ ታሪካዊ እና ባህላዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት በማጠናከር ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ ጠቀሜታ ይኖረዋል።

ግብጽ በተደጋጋሚ የታላቁ ህዳሴ ግድብን በተሳሳተ መንገድ ለአረብ ሊግ አባላት በማቅረብ የተሳሳተ ግንዛቤ እንዲያዝ ስታደርግ የቆየችውም ኢትዮጵያ አባል ሀገር ባለመሆኗ መሆኑን ጠቅሰው፣ አባል ብትሆን በወቅቱ ትክክለኛ መረጃ ለመስጠት እንደሚያስችላትም ጠቁመዋል።

ጎረቤት ሀገራት በሙሉ ሱዳን፣ ሱማሊና ጅቡቲ የአረብ ሊግ አባል መሆናቸውን እና ኤርትራም ታዛቢ መሆኗንም አምባሳደር ዲና ገልጸዋል።

የአረብ ሊግ አባል ሀገራት ከፍተኛ ሀብትም እንዳላቸው ገልጸው፤ ከነሱ ጋር ንግድን ለማጠናከር እና በአጠቃላይ በመድረኩ ስለኢትዮጵያ በጎ ድምጽ እንዲኖር ማድረግ እንደሚቻል አመላክተዋል።
በዓለምአቀፍ ግንኙነት ሁሉም ቦታ መገኘት ቢቻል ጥሩ ነው ያሉት አምባሳደሩ፤ እንኳን ቅርባችን ካለ የአረብ ሊግ ይቅርና ሩቅ ቦታ ካለ ተቋም ውስጥ መገኘት ብንችል ብሔራዊ ጥቅምን ማስከበር ነው ብለዋል።
ኢትዮጵያ የአባልነት ጥያቄዋ እንዲሰካ አባል ሀገራትን ማሳመን እና የብሪክስ አባል ለመሆን የተደረገውን ጥረት በዚህም መድገም እንደሚገባ አስገንዝበዋል።


https://www.facebook.com/share/p/1BTq5r8LwZ/
I wrote and posted this in 2024 here
I have been saying this for years here and everywhere, But it's so weird, our Eritrean government doesn't listen to us, But Galla-Abiy abiy listens and is taking action. Once again my Eritrea must get a permanent Arab League member for the our own interest. This got nothing to do with religion but interest of Eritrea.
tarik wrote:
12 Mar 2024, 21:46
Religious harmony in Eritrea is exemplary and a lesson for others, so that's not the issue.

The issue is: what has the Arab League ever done for Sudan, Somalia, Libya, Syria, Yemen etc?
If that is your stand, then what has the dead useless toothless African Union has done for my Eritrea? NOTHING. The reality is @ least the Arab League is not is not located in trash addis abeba or manipulated by dead ethiopia. At least my Eritrea can get a different environment than dead addis abeba. What has the Arab League done to Somalia and others, that is not our business, our business is *THE INTEREST OF ERITREA*.
Let every country work for her own interest.

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36772
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: "ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን በመድረኩ የሚሸረብ ሴራን ለመቋቋም ይጠቅማታል" - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

Post by Zmeselo » 19 Aug 2025, 09:57

tarik wrote:
19 Aug 2025, 06:26
Zmeselo wrote:
18 Aug 2025, 22:10
tarik wrote:
18 Aug 2025, 21:21
sesame wrote:
18 Aug 2025, 19:16
The desperation in the crumbling PP camp is becoming more ridiculous as the days go by! So after all "our historical enemies" narratives, the child king wants to join the Arab League! Just last week, his communications minister declared that their journey to Assab has reached the half-point! አረ ጌና፤ እንደ ድመት ኛው ኛው ልትሉ ነው።
ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን መድረኩን ተጠቅመው ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅምና ህልውና በተቃራኒ የሚሰሩ አካላትን ለመሞገትና ሴራዎችንም ለማክሸፍ ይጠቅማታል ሲሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ።

አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በሚመለከት ለጋዜጣ ፕላስ በሰጡት ማብራሪያ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን ያለንን መልከአምድራዊ፣ ታሪካዊ እና ባህላዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት በማጠናከር ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ ጠቀሜታ ይኖረዋል።

ግብጽ በተደጋጋሚ የታላቁ ህዳሴ ግድብን በተሳሳተ መንገድ ለአረብ ሊግ አባላት በማቅረብ የተሳሳተ ግንዛቤ እንዲያዝ ስታደርግ የቆየችውም ኢትዮጵያ አባል ሀገር ባለመሆኗ መሆኑን ጠቅሰው፣ አባል ብትሆን በወቅቱ ትክክለኛ መረጃ ለመስጠት እንደሚያስችላትም ጠቁመዋል።

ጎረቤት ሀገራት በሙሉ ሱዳን፣ ሱማሊና ጅቡቲ የአረብ ሊግ አባል መሆናቸውን እና ኤርትራም ታዛቢ መሆኗንም አምባሳደር ዲና ገልጸዋል።

የአረብ ሊግ አባል ሀገራት ከፍተኛ ሀብትም እንዳላቸው ገልጸው፤ ከነሱ ጋር ንግድን ለማጠናከር እና በአጠቃላይ በመድረኩ ስለኢትዮጵያ በጎ ድምጽ እንዲኖር ማድረግ እንደሚቻል አመላክተዋል።
በዓለምአቀፍ ግንኙነት ሁሉም ቦታ መገኘት ቢቻል ጥሩ ነው ያሉት አምባሳደሩ፤ እንኳን ቅርባችን ካለ የአረብ ሊግ ይቅርና ሩቅ ቦታ ካለ ተቋም ውስጥ መገኘት ብንችል ብሔራዊ ጥቅምን ማስከበር ነው ብለዋል።
ኢትዮጵያ የአባልነት ጥያቄዋ እንዲሰካ አባል ሀገራትን ማሳመን እና የብሪክስ አባል ለመሆን የተደረገውን ጥረት በዚህም መድገም እንደሚገባ አስገንዝበዋል።


https://www.facebook.com/share/p/1BTq5r8LwZ/
I wrote and posted this in 2024 here
I have been saying this for years here and everywhere, But it's so weird, our Eritrean government doesn't listen to us, But Galla-Abiy abiy listens and is taking action. Once again my Eritrea must get a permanent Arab League member for the our own interest. This got nothing to do with religion but interest of Eritrea.
tarik wrote:
12 Mar 2024, 21:46
Religious harmony in Eritrea is exemplary and a lesson for others, so that's not the issue.

The issue is: what has the Arab League ever done for Sudan, Somalia, Libya, Syria, Yemen etc?
If that is your stand, then what has the dead useless toothless African Union has done for my Eritrea? NOTHING. The reality is @ least the Arab League is not is not located in trash addis abeba or manipulated by dead ethiopia. At least my Eritrea can get a different environment than dead addis abeba. What has the Arab League done to Somalia and others, that is not our business, our business is *THE INTEREST OF ERITREA*.
Let every country work for her own interest.
I wouldn't mind if we leave the AU behind, as well.

I mentioned those countries, to show the Arab League is useless.


Odie
Member+
Posts: 6050
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: "ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን በመድረኩ የሚሸረብ ሴራን ለመቋቋም ይጠቅማታል" - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

Post by Odie » 19 Aug 2025, 10:06

“Religious harmony in Eritrea is exemplary and a lesson for others, so that's not the issue.”

Everything is exemplary in African NK; ofcourse in the minds of Shabiya thugs.

However, although they say all religions live in harmony, shabiya has stashed religious people in freezing and overheating containers to die. No body knows when they will be released and what their crime is!

A dilapidated small region with unutilized sea resources with no governance structure. It is the Isu family ranch with his shabiya thugs. No difference among the evils-TPLF/EPLF/OPP/OLF

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36772
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: "ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን በመድረኩ የሚሸረብ ሴራን ለመቋቋም ይጠቅማታል" - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

Post by Zmeselo » 19 Aug 2025, 14:07

Don't be mad, odious. It's, simply, true!

What Eritrea is against is the made in the US politico-religions, which interfere in countries' internal affairs.









Odie wrote:
19 Aug 2025, 10:06
“Religious harmony in Eritrea is exemplary and a lesson for others, so that's not the issue.”

Everything is exemplary in African NK; ofcourse in the minds of Shabiya thugs.

However, although they say all religions live in harmony, shabiya has stashed religious people in freezing and overheating containers to die. No body knows when they will be released and what their crime is!

A dilapidated small region with unutilized sea resources with no governance structure. It is the Isu family ranch with his shabiya thugs. No difference among the evils-TPLF/EPLF/OPP/OLF

Abere
Senior Member
Posts: 14766
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: "ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን በመድረኩ የሚሸረብ ሴራን ለመቋቋም ይጠቅማታል" - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

Post by Abere » 19 Aug 2025, 14:44

የኮሪደር ካድሬዎች ቅልጥ ያለ ዕልልታ ያደርሳሉ፤ የሻዕብያ ቡችላዎች ደግሞ የዐረብ ገረድ መሆን እንደ ትልቅ ዋጋ ቆጥረውት ምቀኝነት ሊገድላቸው ነው። መቸም አስካሪ-ላንድ ሻዕብያዎች ሞት እንደ መልካም ዕድል ነው ብሏቸው ተሽቀዳድመው መቃብር ጉድጓድ ውስጥ የገባሉ - እነ ታሪኳ፤ ዘይመስሎ፤ ፊያርማታ፤ ወዘተ ምቀኝነት በመጥፎው አጋጣሚው ሁሉ አጥንታቸውን እንደቅንቅን ጨርሶታል።

እውነተኛ ኢትዮጵያዊያኖች ከባንዳ ልጆች የሚለየን ቢኖር ኢትዮጵያ እግዜር በዘረጋው ምድር ላይ ብቸኛዋ ነጻ አገር - ከባርነት እና ከቀኝግዛት በጀግኖች አባቶቻችን መስዋዕትነት ያገኘነው ውርስ ስጦታ ይህም በደማችን ለትውልድ የሚቀጥል ነው። የዐረብ ማህበር አጣጭ ወይም እንደ ሻዕብያ ታዛቢ አፍጣጭ -ቀላዋጭ መሆን ማለት በመስዋዕትነት የታደልነውን ክብር ማርከስ ማለት ነው። ቢቻል ኢትዮጵያ የዩናይድ ኔሽን እንኳን አባል መሆን የለባትም - የቀኝ ገዥዎች መሳሪያ እና ከኢትዮጵያ መሰረታዊ የነጻነት ትግል ባህርይ በተጻራሪ የቆመ በመሆኑ። የተለያየ ዓላማ እና ግብ ስላለው።

This Arab League stuff is just voluntary enslavement of of the discriminated Blacks such as Sudan, Djibouti, Somalia - all of which are text book example of failed states. Ethiopia being an island in the ocean of hub terrorists is an honor that should be kept from generation to generation. Ethiopia is the land of the brave and free people.


Digital Weyane
Member+
Posts: 9822
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: "ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን በመድረኩ የሚሸረብ ሴራን ለመቋቋም ይጠቅማታል" - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

Post by Digital Weyane » 19 Aug 2025, 15:51

በተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ቅኝ ግዛት ስር የሚትገኘው እናት አገራችን ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል መሆን ፈፅሞ አትችልም። አይፈቀድላትም። የባርነት ቀንበሩን ሰብረን መውጣት ከቻልን ግን ለኔቶ አባልነት ጥያቄ ማቅረብ እንችላለን። :roll: :roll:

sesame
Member+
Posts: 7903
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: "ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን በመድረኩ የሚሸረብ ሴራን ለመቋቋም ይጠቅማታል" - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

Post by sesame » 19 Aug 2025, 15:56

What a stupid idea that they want to join the Arab League because they want to counter Egypt's influence in the AL. Don't these idiots know that Egypt is the most populous Arab country and will never allow Ethiopia into the club!

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23325
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: "ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን በመድረኩ የሚሸረብ ሴራን ለመቋቋም ይጠቅማታል" - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

Post by Fed_Up » 19 Aug 2025, 16:13

Abere wrote:
19 Aug 2025, 14:44
የኮሪደር ካድሬዎች ቅልጥ ያለ ዕልልታ ያደርሳሉ፤ የሻዕብያ ቡችላዎች ደግሞ የዐረብ ገረድ መሆን እንደ ትልቅ ዋጋ ቆጥረውት ምቀኝነት ሊገድላቸው ነው። መቸም አስካሪ-ላንድ ሻዕብያዎች ሞት እንደ መልካም ዕድል ነው ብሏቸው ተሽቀዳድመው መቃብር ጉድጓድ ውስጥ የገባሉ - እነ ታሪኳ፤ ዘይመስሎ፤ ፊያርማታ፤ ወዘተ ምቀኝነት በመጥፎው አጋጣሚው ሁሉ አጥንታቸውን እንደቅንቅን ጨርሶታል።

እውነተኛ ኢትዮጵያዊያኖች ከባንዳ ልጆች የሚለየን ቢኖር ኢትዮጵያ እግዜር በዘረጋው ምድር ላይ ብቸኛዋ ነጻ አገር - ከባርነት እና ከቀኝግዛት በጀግኖች አባቶቻችን መስዋዕትነት ያገኘነው ውርስ ስጦታ ይህም በደማችን ለትውልድ የሚቀጥል ነው። የዐረብ ማህበር አጣጭ ወይም እንደ ሻዕብያ ታዛቢ አፍጣጭ -ቀላዋጭ መሆን ማለት በመስዋዕትነት የታደልነውን ክብር ማርከስ ማለት ነው። ቢቻል ኢትዮጵያ የዩናይድ ኔሽን እንኳን አባል መሆን የለባትም - የቀኝ ገዥዎች መሳሪያ እና ከኢትዮጵያ መሰረታዊ የነጻነት ትግል ባህርይ በተጻራሪ የቆመ በመሆኑ። የተለያየ ዓላማ እና ግብ ስላለው።

This Arab League stuff is just voluntary enslavement of of the discriminated Blacks such as Sudan, Djibouti, Somalia - all of which are text book example of failed states. Ethiopia being an island in the ocean of hub terrorists is an honor that should be kept from generation to generation. Ethiopia is the land of the brave and free people.
አይ starvin Marvin low IQ,

የአረብ አገር ገረድ አገርና በነሱ ምጽዋትና ቸርነት እየተንፏቀቅክ እየኖርክ ራሷን ችላ በኩራት ማማ የምትንሳፈፈውን ኤርትራ ለማብጠልጠል ስትሞክር ትንሽ እንኳን አይሰቀጥጥህም? እኔ እሚገርመኝ በፍላጎት ነው ወይስ በግዴታ ድንቁርናን እንደ ውርስ ያለሃፍረት ጭንቅላታችሁ ላይ የጫናችሁት?
አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ አያ ሰገጤው እንደዚህ ከእውቀት የነፃ ጭንቅላት ተሸክመህ እንዴት እዚች አለም ላይ እስከዛሬ ልትኖር ቻልክ? ያውም የተወለድክባት ገጠር አኗኗር እንኳን ጠንቅቀህ ሳታውቅ? የእግዜር ነገር ድንቅ ነው:: ሰው መሳይ በሁለት እግሩ ቆሞ እሚራመድ በሬ እንዳንተ አይቼ አላውቅም:: እህትህ እና መንግስትህ እኩል የአረብ አሽከሮች ናቸው... አረቦች ገልብጠው..... (ይቅር)

ሙትቻ የሙጀሌ አለቃ የሆንክ ጥርብ ሰገጤ


tarik
Senior Member+
Posts: 36244
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

Re: "ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን በመድረኩ የሚሸረብ ሴራን ለመቋቋም ይጠቅማታል" - አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

Post by tarik » 19 Aug 2025, 18:37

Zmeselo wrote:
19 Aug 2025, 09:57
tarik wrote:
19 Aug 2025, 06:26
Zmeselo wrote:
18 Aug 2025, 22:10
tarik wrote:
18 Aug 2025, 21:21
sesame wrote:
18 Aug 2025, 19:16
The desperation in the crumbling PP camp is becoming more ridiculous as the days go by! So after all "our historical enemies" narratives, the child king wants to join the Arab League! Just last week, his communications minister declared that their journey to Assab has reached the half-point! አረ ጌና፤ እንደ ድመት ኛው ኛው ልትሉ ነው።
ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን መድረኩን ተጠቅመው ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅምና ህልውና በተቃራኒ የሚሰሩ አካላትን ለመሞገትና ሴራዎችንም ለማክሸፍ ይጠቅማታል ሲሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለጹ።

አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በሚመለከት ለጋዜጣ ፕላስ በሰጡት ማብራሪያ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ አባል ብትሆን ያለንን መልከአምድራዊ፣ ታሪካዊ እና ባህላዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት በማጠናከር ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ ጠቀሜታ ይኖረዋል።

ግብጽ በተደጋጋሚ የታላቁ ህዳሴ ግድብን በተሳሳተ መንገድ ለአረብ ሊግ አባላት በማቅረብ የተሳሳተ ግንዛቤ እንዲያዝ ስታደርግ የቆየችውም ኢትዮጵያ አባል ሀገር ባለመሆኗ መሆኑን ጠቅሰው፣ አባል ብትሆን በወቅቱ ትክክለኛ መረጃ ለመስጠት እንደሚያስችላትም ጠቁመዋል።

ጎረቤት ሀገራት በሙሉ ሱዳን፣ ሱማሊና ጅቡቲ የአረብ ሊግ አባል መሆናቸውን እና ኤርትራም ታዛቢ መሆኗንም አምባሳደር ዲና ገልጸዋል።

የአረብ ሊግ አባል ሀገራት ከፍተኛ ሀብትም እንዳላቸው ገልጸው፤ ከነሱ ጋር ንግድን ለማጠናከር እና በአጠቃላይ በመድረኩ ስለኢትዮጵያ በጎ ድምጽ እንዲኖር ማድረግ እንደሚቻል አመላክተዋል።
በዓለምአቀፍ ግንኙነት ሁሉም ቦታ መገኘት ቢቻል ጥሩ ነው ያሉት አምባሳደሩ፤ እንኳን ቅርባችን ካለ የአረብ ሊግ ይቅርና ሩቅ ቦታ ካለ ተቋም ውስጥ መገኘት ብንችል ብሔራዊ ጥቅምን ማስከበር ነው ብለዋል።
ኢትዮጵያ የአባልነት ጥያቄዋ እንዲሰካ አባል ሀገራትን ማሳመን እና የብሪክስ አባል ለመሆን የተደረገውን ጥረት በዚህም መድገም እንደሚገባ አስገንዝበዋል።


https://www.facebook.com/share/p/1BTq5r8LwZ/
I wrote and posted this in 2024 here
I have been saying this for years here and everywhere, But it's so weird, our Eritrean government doesn't listen to us, But Galla-Abiy abiy listens and is taking action. Once again my Eritrea must get a permanent Arab League member for the our own interest. This got nothing to do with religion but interest of Eritrea.
tarik wrote:
12 Mar 2024, 21:46
Religious harmony in Eritrea is exemplary and a lesson for others, so that's not the issue.

The issue is: what has the Arab League ever done for Sudan, Somalia, Libya, Syria, Yemen etc?
If that is your stand, then what has the dead useless toothless African Union has done for my Eritrea? NOTHING. The reality is @ least the Arab League is not is not located in trash addis abeba or manipulated by dead ethiopia. At least my Eritrea can get a different environment than dead addis abeba. What has the Arab League done to Somalia and others, that is not our business, our business is *THE INTEREST OF ERITREA*.
Let every country work for her own interest.
I wouldn't mind if we leave the AU behind, as well.

I mentioned those countries, to show the Arab League is useless.
I agree 💯, my Eritrea must leave the useless & toothless African Union aka monkey 🐒 dead house n1gger slave beggar dead organization.

Post Reply