Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39848
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ገብና ይብሉ ክስታኔኛ የለ!

Post by Horus » 08 Aug 2025, 17:24

የሞጨ ላለ ተሻሎቸ የመገድ ላይ ጥያቄ ማለት ሲሆን የቃል ትርጉም የሚጠይቅ ፕሮግራም ነው ።

ይቺ ቅመም ልጅ አንዱን ገብና ምን ማለት ትለዋለች! አጅሬ ፍጹም ቢያቅተው ገብና የሚባል ክስታኔኛ የለም ብሎ መሳቂያ ታደርገዋለች!

ገብና = አስተዋይ፣ አዋቂ፣ ለክቶ ገምቶ የሚናገር
ኦፋዛ = አቅጣጫ፣ አላማ ፣ መመሪያ
ቦከሬ = ከአይብ የሚሰራ ምግብ
ወቅናጠብ = መታዘብ ፣ ቅንጥብ = ትዝብት
ውርቡ = በጣም ትልቅ ግራር
አቤራ = ከሌላ ሚስት ወይም ሴት የተወለደ ልጅ (የእንጀራ እናት ያንን ልጅ ኣቤራ ልጄ ትለዋለች)
ዋናወር = አሳስቶ መናገር ፣ የተሳሳተ ንግግር ። ነውር የሚባለው ቃል ይህ ነው። አውርር ወይም ዋውርር መናገር ማለት ነው ። ወሬ የሚለው ቃል ነው

ጉራጌኛ ከኢትዮጵያ የሴም ቋንቋዎች ሁሉ እጅግ ጥንታዊው ነው!

ለምሳሌ ጡረታ የሚባለው ሁሉም የሚያውቀው አማርኛ ነው ። ነገር ግን የዚህ ቃል ኢቲሞሎጂ ምን እንደ አንድ ሰው ግዕዝ ወይም ጉራጌኛ ማወቅ አለበት ። በክስታኔኛ ጡር = መሸከም፣ ጡረታ = ሸክም ማለት ነው ። በግዕዝ ጾረ = ተሸከመ ማለት ነው።

ለምሳሌ ሁሉም ሰው ብድር የሚባለውን አማርኛ ቃል ያውቃል ፤ ግን ስርው ቃሉ ያለው በጉራጌኛ ውስጥ ነው። ብደር = ቅደም ፣ በድር = ጀማሪ ፣ ማለት ነው ። ድሮ የሚለው ቃል ይህ ነው። በክር ፣ የበክር ልጅ የሚለው ቃል ይህ ነው። ለምሳሌ ክስታኔ አዲስ አመት ቅዱስ ዮሃንስን አክራሚ ይለዋል። የአመት መጅመሪያ ማለት ነው። ቦ ከረ ለአለም እንዲል!!!



Horus
Senior Member+
Posts: 39848
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ገብና ይብሉ ክስታኔኛ የለ!

Post by Horus » 08 Aug 2025, 17:43


Horus
Senior Member+
Posts: 39848
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ገብና ይብሉ ክስታኔኛ የለ!

Post by Horus » 08 Aug 2025, 17:51


Odie
Member+
Posts: 6028
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ገብና ይብሉ ክስታኔኛ የለ!

Post by Odie » 08 Aug 2025, 17:52

Horus wrote:
08 Aug 2025, 17:24
የሞጨ ላለ ተሻሎቸ የመገድ ላይ ጥያቄ ማለት ሲሆን የቃል ትርጉም የሚጠይቅ ፕሮግራም ነው ።

ይቺ ቅመም ልጅ አንዱን ገብና ምን ማለት ትለዋለች! አጅሬ ፍጹም ቢያቅተው ገብና የሚባል ክስታኔኛ የለም ብሎ መሳቂያ ታደርገዋለች!

ገብና = አስተዋይ፣ አዋቂ፣ ለክቶ ገምቶ የሚናገር
ኦፋዛ = አቅጣጫ፣ አላማ ፣ መመሪያ
ቦከሬ = ከአይብ የሚሰራ ምግብ
ወቅናጠብ = መታዘብ ፣ ቅንጥብ = ትዝብት
ውርቡ = በጣም ትልቅ ግራር
አቤራ = ከሌላ ሚስት ወይም ሴት የተወለደ ልጅ (የእንጀራ እናት ያንን ልጅ ኣቤራ ልጄ ትለዋለች)
ዋናወር = አሳስቶ መናገር ፣ የተሳሳተ ንግግር ። ነውር የሚባለው ቃል ይህ ነው። አውርር ወይም ዋውርር መናገር ማለት ነው ። ወሬ የሚለው ቃል ነው

ጉራጌኛ ከኢትዮጵያ የሴም ቋንቋዎች ሁሉ እጅግ ጥንታዊው ነው!

ለምሳሌ ጡረታ የሚባለው ሁሉም የሚያውቀው አማርኛ ነው ። ነገር ግን የዚህ ቃል ኢቲሞሎጂ ምን እንደ አንድ ሰው ግዕዝ ወይም ጉራጌኛ ማወቅ አለበት ። በክስታኔኛ ጡር = መሸከም፣ ጡረታ = ሸክም ማለት ነው ። በግዕዝ ጾረ = ተሸከመ ማለት ነው።

ለምሳሌ ሁሉም ሰው ብድር የሚባለውን አማርኛ ቃል ያውቃል ፤ ግን ስርው ቃሉ ያለው በጉራጌኛ ውስጥ ነው። ብደር = ቅደም ፣ በድር = ጀማሪ ፣ ማለት ነው ። ድሮ የሚለው ቃል ይህ ነው። በክር ፣ የበክር ልጅ የሚለው ቃል ይህ ነው። ለምሳሌ ክስታኔ አዲስ አመት ቅዱስ ዮሃንስን አክራሚ ይለዋል። የአመት መጅመሪያ ማለት ነው። ቦ ከረ ለአለም እንዲል!!!


ጋሼ ሁሬሳ!
ቀኑን ሁሉ ስታመነዝር ስትገለሙት ስትጋጭ ስትጋጋጥ ትውልና ማታ ሶዶ ጎደና ውስጥ የምትሽጎጠውን አቁም! ስለሶዶ አምላክ ብለህ!
አንተ ሶዶ ጅዳ በመሆንህ አጎትህ "እማር" ነው:: ለዚህ ነው ሽክም የምትወደው እንዳጎትህ ዺዺን የተሽከምከው!

Dama
Member+
Posts: 6261
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ገብና ይብሉ ክስታኔኛ የለ!

Post by Dama » 08 Aug 2025, 18:56

Too much Amharic and Oromoffa influences
Not surprising.

Horus
Senior Member+
Posts: 39848
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ገብና ይብሉ ክስታኔኛ የለ!

Post by Horus » 08 Aug 2025, 21:47

Dama wrote:
08 Aug 2025, 18:56
Too much Amharic and Oromoffa influences
Not surprising.
ዲኤሳ ጉዴላው፣
እስቲ አንድ ኦሮሞኛ ቃል ጥቀስ?

Misraq
Senior Member
Posts: 16541
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ገብና ይብሉ ክስታኔኛ የለ!

Post by Misraq » 08 Aug 2025, 22:38

Dama wrote:
08 Aug 2025, 18:56
Too much Amharic and Oromoffa influences
Not surprising.
ዋሃቢስት ስልጤው ዳኤሳ
ቂጥህን በደንብ ታጠብ፥፥ ሁለት ሶስት ያልተፈጨ ምስር ፊንጢጣህ ላይ ይታየኛል :lol: :lol:

Post Reply