Re: አቶ አበረ ይህን ውይይት ስማው እስቲ!
Oi
This imbecile is very daring
Let us see how Abere reacts
I told you he is a narcissist!
My goodness, I cannot imagine listening to this bi tch and Sisay Genga (another Horsee
).
Abere enjoy
Sisay Gegna
Is he another misguided Sodo?
Here he is
https://www.youtube.com/watch?v=VHgahMP6ewQ
https://www.youtube.com/watch?v=p-ZCmmZ4lNg
This imbecile is very daring
Let us see how Abere reacts
I told you he is a narcissist!
My goodness, I cannot imagine listening to this bi tch and Sisay Genga (another Horsee
Abere enjoy
Sisay Gegna
Here he is
https://www.youtube.com/watch?v=VHgahMP6ewQ
https://www.youtube.com/watch?v=p-ZCmmZ4lNg
Re: አቶ አበረ ይህን ውይይት ስማው እስቲ!
በስመ አብ በስመ አብ አልኩኝ ሰይጣኑን ፈርቼ አለች አስቴር ዐወቀ። ይች ኦነጋዊነት አጥንት፤ ስጋ እና ደም የሆናት፤ የኦሮሙማ እስትንፋስ እንደት አዳምጣት አለሁ? በቃ! ገና ሳያት ጭራቁ ኦሮሙማ እያወራ ያለ ይመስለኛል። ጊዜው ቆየት የት ብሏል ይች መጋዣ አርበኛ ፋኖ እስክንድር ነጋ ላይ የኦሮሙማ መርዟን ልትረጭበት ሞክራ ከሽፎባታል። ባለተረኛ ኦሮሙማ አክቲቪስት ነች - ለእርሷ ጊዜ መጥፋት የለበትም። ሲሳይ ጋኛ - እግዜር መጨረሻው አይመር ብሎት ሆዱ በግንባሩ ኦሮሙማ እግር ላይ ጣለው። እንደ ብርሃኑ ነጋ፤ አል ማርያም፤ ቀለጠ ሞላ እንድሁ እርሱም በህዝብ ዘንድ አንክ እትፍ የተባሉ ናቸው።
Re: አቶ አበረ ይህን ውይይት ስማው እስቲ!
አይ ስለ ታዬ ደንድአ ማንነት ያወጣችውን ገመና በተመለከተ እንጂ እኔኮ ሁላቸውንም እንደ እንጄ መዳፍ ነው የማውቃቸው! ታዬ ግን ያማራ ተሟጋች ባይደረግ ብዬ ነው!!! ማነው የኢትዮጵያ ፖለቲካን በትክክል ቀምሮ አገርቱን ወደፊት የሚመራ ስለሚለው እድሜ ይስጠን እንጂ ወደፊት የምንመሰክረው ነው!Abere wrote: ↑27 Jun 2025, 09:55በስመ አብ በስመ አብ አልኩኝ ሰይጣኑን ፈርቼ አለች አስቴር ዐወቀ። ይች ኦነጋዊነት አጥንት፤ ስጋ እና ደም የሆናት፤ የኦሮሙማ እስትንፋስ እንደት አዳምጣት አለሁ? በቃ! ገና ሳያት ጭራቁ ኦሮሙማ እያወራ ያለ ይመስለኛል። ጊዜው ቆየት የት ብሏል ይች መጋዣ አርበኛ ፋኖ እስክንድር ነጋ ላይ የኦሮሙማ መርዟን ልትረጭበት ሞክራ ከሽፎባታል። ባለተረኛ ኦሮሙማ አክቲቪስት ነች - ለእርሷ ጊዜ መጥፋት የለበትም። ሲሳይ ጋኛ - እግዜር መጨረሻው አይመር ብሎት ሆዱ በግንባሩ ኦሮሙማ እግር ላይ ጣለው። እንደ ብርሃኑ ነጋ፤ አል ማርያም፤ ቀለጠ ሞላ እንድሁ እርሱም በህዝብ ዘንድ አንክ እትፍ የተባሉ ናቸው።
Re: አቶ አበረ ይህን ውይይት ስማው እስቲ!
አማራን በተመለከት ስለ ታዬ ሊወጣ የሚችል ምንም አዲስ ገመና የለም። ቅድመ-ታዬ ደንድአ አገር ያወቀው ፀሐይ የሞቀው የወል እውነት ነው (communal knowledge - Abiy Ahmed is anti-Amhara. Knowingly or unknowingly, anyone supporting him is anti-Amhara, and is part of his genocidal crime)። አማራን ለቀቅ ታዬን እና አብይን ጠበቅ - እነኝህ ሁለት መጋዣዎች( ሲሳይ ጋኛ እና የኦሮሙማዋ እስትንፋስ) ፍጹም ፀረ- አማራዎች ናቸው። የእነኝህ መጋዣዎች ታዳሚ መሆን ፍጹም አይመጥንም።
Horus wrote: ↑27 Jun 2025, 12:40አይ ስለ ታዬ ደንድአ ማንነት ያወጣችውን ገመና በተመለከተ እንጂ እኔኮ ሁላቸውንም እንደ እንጄ መዳፍ ነው የማውቃቸው! ታዬ ግን ያማራ ተሟጋች ባይደረግ ብዬ ነው!!! ማነው የኢትዮጵያ ፖለቲካን በትክክል ቀምሮ አገርቱን ወደፊት የሚመራ ስለሚለው እድሜ ይስጠን እንጂ ወደፊት የምንመሰክረው ነው!Abere wrote: ↑27 Jun 2025, 09:55በስመ አብ በስመ አብ አልኩኝ ሰይጣኑን ፈርቼ አለች አስቴር ዐወቀ። ይች ኦነጋዊነት አጥንት፤ ስጋ እና ደም የሆናት፤ የኦሮሙማ እስትንፋስ እንደት አዳምጣት አለሁ? በቃ! ገና ሳያት ጭራቁ ኦሮሙማ እያወራ ያለ ይመስለኛል። ጊዜው ቆየት የት ብሏል ይች መጋዣ አርበኛ ፋኖ እስክንድር ነጋ ላይ የኦሮሙማ መርዟን ልትረጭበት ሞክራ ከሽፎባታል። ባለተረኛ ኦሮሙማ አክቲቪስት ነች - ለእርሷ ጊዜ መጥፋት የለበትም። ሲሳይ ጋኛ - እግዜር መጨረሻው አይመር ብሎት ሆዱ በግንባሩ ኦሮሙማ እግር ላይ ጣለው። እንደ ብርሃኑ ነጋ፤ አል ማርያም፤ ቀለጠ ሞላ እንድሁ እርሱም በህዝብ ዘንድ አንክ እትፍ የተባሉ ናቸው።