Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39844
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

አቶ አበረ ይህን ውይይት ስማው እስቲ!

Post by Horus » 26 Jun 2025, 20:31


Odie
Member+
Posts: 6028
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: አቶ አበረ ይህን ውይይት ስማው እስቲ!

Post by Odie » 26 Jun 2025, 20:44

Oi :mrgreen:
This imbecile is very daring :lol:
Let us see how Abere reacts :lol:
I told you he is a narcissist!
My goodness, I cannot imagine listening to this bi tch and Sisay Genga (another Horsee :lol: ).
Abere enjoy :lol:


Sisay Gegna :lol: Is he another misguided Sodo?
Here he is :lol:


https://www.youtube.com/watch?v=VHgahMP6ewQ

https://www.youtube.com/watch?v=p-ZCmmZ4lNg

Abere
Senior Member
Posts: 14759
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አቶ አበረ ይህን ውይይት ስማው እስቲ!

Post by Abere » 27 Jun 2025, 09:55

በስመ አብ በስመ አብ አልኩኝ ሰይጣኑን ፈርቼ አለች አስቴር ዐወቀ። ይች ኦነጋዊነት አጥንት፤ ስጋ እና ደም የሆናት፤ የኦሮሙማ እስትንፋስ እንደት አዳምጣት አለሁ? በቃ! ገና ሳያት ጭራቁ ኦሮሙማ እያወራ ያለ ይመስለኛል። ጊዜው ቆየት የት ብሏል ይች መጋዣ አርበኛ ፋኖ እስክንድር ነጋ ላይ የኦሮሙማ መርዟን ልትረጭበት ሞክራ ከሽፎባታል። ባለተረኛ ኦሮሙማ አክቲቪስት ነች - ለእርሷ ጊዜ መጥፋት የለበትም። ሲሳይ ጋኛ - እግዜር መጨረሻው አይመር ብሎት ሆዱ በግንባሩ ኦሮሙማ እግር ላይ ጣለው። እንደ ብርሃኑ ነጋ፤ አል ማርያም፤ ቀለጠ ሞላ እንድሁ እርሱም በህዝብ ዘንድ አንክ እትፍ የተባሉ ናቸው።

Horus
Senior Member+
Posts: 39844
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቶ አበረ ይህን ውይይት ስማው እስቲ!

Post by Horus » 27 Jun 2025, 12:40

Abere wrote:
27 Jun 2025, 09:55
በስመ አብ በስመ አብ አልኩኝ ሰይጣኑን ፈርቼ አለች አስቴር ዐወቀ። ይች ኦነጋዊነት አጥንት፤ ስጋ እና ደም የሆናት፤ የኦሮሙማ እስትንፋስ እንደት አዳምጣት አለሁ? በቃ! ገና ሳያት ጭራቁ ኦሮሙማ እያወራ ያለ ይመስለኛል። ጊዜው ቆየት የት ብሏል ይች መጋዣ አርበኛ ፋኖ እስክንድር ነጋ ላይ የኦሮሙማ መርዟን ልትረጭበት ሞክራ ከሽፎባታል። ባለተረኛ ኦሮሙማ አክቲቪስት ነች - ለእርሷ ጊዜ መጥፋት የለበትም። ሲሳይ ጋኛ - እግዜር መጨረሻው አይመር ብሎት ሆዱ በግንባሩ ኦሮሙማ እግር ላይ ጣለው። እንደ ብርሃኑ ነጋ፤ አል ማርያም፤ ቀለጠ ሞላ እንድሁ እርሱም በህዝብ ዘንድ አንክ እትፍ የተባሉ ናቸው።
አይ ስለ ታዬ ደንድአ ማንነት ያወጣችውን ገመና በተመለከተ እንጂ እኔኮ ሁላቸውንም እንደ እንጄ መዳፍ ነው የማውቃቸው! ታዬ ግን ያማራ ተሟጋች ባይደረግ ብዬ ነው!!! ማነው የኢትዮጵያ ፖለቲካን በትክክል ቀምሮ አገርቱን ወደፊት የሚመራ ስለሚለው እድሜ ይስጠን እንጂ ወደፊት የምንመሰክረው ነው!

Abere
Senior Member
Posts: 14759
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አቶ አበረ ይህን ውይይት ስማው እስቲ!

Post by Abere » 27 Jun 2025, 12:57

አማራን በተመለከት ስለ ታዬ ሊወጣ የሚችል ምንም አዲስ ገመና የለም። ቅድመ-ታዬ ደንድአ አገር ያወቀው ፀሐይ የሞቀው የወል እውነት ነው (communal knowledge - Abiy Ahmed is anti-Amhara. Knowingly or unknowingly, anyone supporting him is anti-Amhara, and is part of his genocidal crime)። አማራን ለቀቅ ታዬን እና አብይን ጠበቅ - እነኝህ ሁለት መጋዣዎች( ሲሳይ ጋኛ እና የኦሮሙማዋ እስትንፋስ) ፍጹም ፀረ- አማራዎች ናቸው። የእነኝህ መጋዣዎች ታዳሚ መሆን ፍጹም አይመጥንም።
Horus wrote:
27 Jun 2025, 12:40
Abere wrote:
27 Jun 2025, 09:55
በስመ አብ በስመ አብ አልኩኝ ሰይጣኑን ፈርቼ አለች አስቴር ዐወቀ። ይች ኦነጋዊነት አጥንት፤ ስጋ እና ደም የሆናት፤ የኦሮሙማ እስትንፋስ እንደት አዳምጣት አለሁ? በቃ! ገና ሳያት ጭራቁ ኦሮሙማ እያወራ ያለ ይመስለኛል። ጊዜው ቆየት የት ብሏል ይች መጋዣ አርበኛ ፋኖ እስክንድር ነጋ ላይ የኦሮሙማ መርዟን ልትረጭበት ሞክራ ከሽፎባታል። ባለተረኛ ኦሮሙማ አክቲቪስት ነች - ለእርሷ ጊዜ መጥፋት የለበትም። ሲሳይ ጋኛ - እግዜር መጨረሻው አይመር ብሎት ሆዱ በግንባሩ ኦሮሙማ እግር ላይ ጣለው። እንደ ብርሃኑ ነጋ፤ አል ማርያም፤ ቀለጠ ሞላ እንድሁ እርሱም በህዝብ ዘንድ አንክ እትፍ የተባሉ ናቸው።
አይ ስለ ታዬ ደንድአ ማንነት ያወጣችውን ገመና በተመለከተ እንጂ እኔኮ ሁላቸውንም እንደ እንጄ መዳፍ ነው የማውቃቸው! ታዬ ግን ያማራ ተሟጋች ባይደረግ ብዬ ነው!!! ማነው የኢትዮጵያ ፖለቲካን በትክክል ቀምሮ አገርቱን ወደፊት የሚመራ ስለሚለው እድሜ ይስጠን እንጂ ወደፊት የምንመሰክረው ነው!

Post Reply