Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13010
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና : ብሔራዊ ባንክ ከሰረ :: ሊዘጋ ነው

Post by Thomas H » 25 Jun 2025, 06:49

38 ቢሊየን ብር ኪሳራ

Meleket
Member
Posts: 4773
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: ሰበር ዜና : ብሔራዊ ባንክ ከሰረ :: ሊዘጋ ነው

Post by Meleket » 26 Jun 2025, 01:48

የ400% የታሪፍ ጭማሬው “የህዳሴው ግድብ ትሩፋት” መሆኑ ነውን ኣንልም፡ ምን ኣግብቶን የውስጥ ጉዳያችሁም እማደል!

“ለኤርትራ 42 ሜጋዋት የኤሌክትሪክ ኃይል የማቅረብ ዕቅድ ኣለ ተብሏል!”፡ ኤርትራ እንደሆነች የራሷን የኃይል ኣቅርቦት መጠን ቀስ በቀስ እየጨመረች ነው። ሶላሩ ላይ የወጠረች ትመስላለች!

ለማንኛውም ለኤርትራ የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ ከማቀዳችሁ በፊት፡ የፊዚካል ዲማርኼሽንን ለመተግበር ቆርጦ መነሳትና መተግበር ይጠበቅበታል መንግስታችሁ!

“ፊዚካል ዲማርኬሽን"ን እስካልተገበራችሁ ግዜ ድረስ ኣይደለም 38 ቢሊየን ብር ኪሳራ 38 ትሪሊየን ብር ኪሳራ ያጋጥማችኋል። ምክንያቱም ቁልፉ ያለው በፊዚካል ዲማርኬሽን በኩል ባለው ዘለቄታዊ ሰላም ላይ ነውና!

ጐበዝ መጀመርያ “ፊዚካል ዲማርኬሽንን” ተግብሩና ስለ ትብብር ስለ ወንድማማችነት ስለ ፍቅር ስለ ኣብሮነት ስለ የጋራ ልማት እና የጋራ ብልጽግና በሰፊው ማውራት ይቻላል፡ ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር!!

Thomas H wrote:
25 Jun 2025, 06:49
38 ቢሊየን ብር ኪሳራ

Post Reply