Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 13817
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

እስክንድር ነጋ ስለ ብርቱካን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እና ሰብዓዊ መብት የሟጋቿች ያቀረበው ጥሪ ይደመጥ። እንዳስገነዘበውም ለሌላ ዙር የኦሮሙማ እስራት እና ስቃይ መዳረጓ እየተነገረ ነው።

Post by Abere » 26 Mar 2025, 09:13


እስክንድር ነጋ ስለ ብርቱካን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እና ሰብዓዊ መብት የሟጋቿች ያቀረበው ጥሪ ይደመጥ። እንዳስገነዘበውም ለሌላ ዙር የኦሮሙማ እስራት እና ስቃይ መዳረጓ እየተነገረ ነው።



Union
Senior Member
Posts: 11759
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: እስክንድር ነጋ ስለ ብርቱካን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እና ሰብዓዊ መብት የሟጋቿች ያቀረበው ጥሪ ይደመጥ። እንዳስገነዘበውም ለሌላ ዙር የኦሮሙማ እስራት እና ስቃይ መዳረጓ እየተነገረ

Post by Union » 26 Mar 2025, 11:16

ትክክል። ታላቁ Eskinder የህዝብ እወነተኛ መሪ ነው የምንለው ለዛ ነው። የቁርጥ ቀን ግዜ የምታገኘው ሰው ነው። ያቀረበው መፍትሄና አቅጣጫም የህዝብ ልጅ እንደሆነ የሚያሳይ ነው።

እንዳለውም ብርቱካን መላ የኢትዮጵያን ህዝብ አንቅታለች እውነቱን አጋልጣለች፣ ለእውነት የቆሙት የአለም አቀፍ መንግስታት ይህን አይተው ወደ ተግባር እንደሚገቡ ጥርጥር ስለሌለው ጋላስልጤ ተደናብሯል


Post Reply