ነጮቹ የአገውን አጀንዳ እየገፋ ነው የምንለው ለዛ ነው
የትግሬው "መንበረ ሰላማ" ምስረታ ሲገርመን አገዎች ደግሞ "መንበረ ሀርቤ" የሚባል ሲኖዶስ መሰረቱ።፡አገው ዘመነ ካሴ በተገኘበት ማለት ነው።
እልል በሉ እስቲ

ነጮቹ የአገውን አጀንዳ እየገፋ ነው የምንለው ለዛ ነው
ነጮቹ የአገውን አጀንዳ እየገፋ ነው የምንለው ለዛ ነው
Last edited by Union on 07 Mar 2025, 16:43, edited 1 time in total.
Re: የትግሬው "መንበረ ሰላማ" ምስረታ ሲገርመን አገዎች ደግሞ "መንበረ ሀርቤ" የሚባል ሲኖዶስ መሰረቱ። አገው ዘመነ ካሴ በተገኘበት ማለት ነው
የቅድስት ስላሴ"ፅባቴ" ተብለው አስተዳዳሪ የሆኑት አባ ኪሮስ የሚባለው ሰውዬ ከህውሀት ግዜ ጀምሮ ትግሬ ነኝ እያለ ነበር ቦሀላ የስላሴ አስተዳዳሪ የነበረው። አሁን አገው ነኝ ብሎ ብቅ አለ
አገው ሆኖ ትግሬ ነኝ እያለ ሲንቀሳቀስ የነበረ ሰውዬ አሁን የአገውን ሲንዶስ መስርቷል
ዘመነ ካሴ እና ምሬ ወዳጆ የአገው ሚልሻ ዊንግ አስተዳዳሪዎች ናቸው
አገው ሆኖ ትግሬ ነኝ እያለ ሲንቀሳቀስ የነበረ ሰውዬ አሁን የአገውን ሲንዶስ መስርቷል
ዘመነ ካሴ እና ምሬ ወዳጆ የአገው ሚልሻ ዊንግ አስተዳዳሪዎች ናቸው