Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum


Odie
Member+
Posts: 6140
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: በጫካ ሕግ የተወሰደብን የአሰብ ወደብ!

Post by Odie » 25 Feb 2025, 16:18

Another MoU type PSYOP!
የጋላ ካድሬዎች!


Horus
Senior Member+
Posts: 40113
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በጫካ ሕግ የተወሰደብን የአሰብ ወደብ!

Post by Horus » 25 Feb 2025, 16:23

Odie wrote:
25 Feb 2025, 16:18
Another MoU type PSYOP!
የጋላ ካድሬዎች!

You are a psychologically troubled Gurage. Seek help.

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 36948
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: በጫካ ሕግ የተወሰደብን የአሰብ ወደብ!

Post by Zmeselo » 25 Feb 2025, 16:32

:lol:

The historical fallacy of that statement aside, why not cry about Djibouti- you cowards?

Because:

1. The whole of the Arab league, will be upon your whiny arses

2. The military bases of superpowers stationed there, will not allow it.


Horus wrote:
25 Feb 2025, 16:12

kebena05
Member
Posts: 3122
Joined: 10 Nov 2019, 14:58

Re: በጫካ ሕግ የተወሰደብን የአሰብ ወደብ!

Post by kebena05 » 25 Feb 2025, 17:29

“የተወሰደብን" :lol: :lol: :lol: :lol:

ጥናዣም ሊስትሮ ጉራጌ

የራሳችንን ንብረት ጥርስህን አርግፈን ነው የነጠቅንህ። የሌባ አይነደረቅ አለ ጌታህ አማራ ሲተርት። You never had a port in your “3000” years history except during the 30 years of your forced occupation (1961-1991). When you had both of our ports under your rule, your famine ridden country was much poorer and miserable as without ports. It seems that, having ports is actually a curse to your poor behind


Our beloved Assab is as Eritrean as Asmara or Nakfa. The minute you get close to our border, we will fry you like Dalul heat.

Horus wrote:
25 Feb 2025, 16:12

Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: በጫካ ሕግ የተወሰደብን የአሰብ ወደብ!

Post by Union » 25 Feb 2025, 17:47

አይዟቹ ኤርትራዊያኖች። ጋላ ኦሮሞ የሚባል ሀገር ለመመስረት እየተጣደፋ እንደሆነ እያየነው ነው። ሀበሻን የማጥፋት ህልማቸውን ለማሳካትም ነው ሀሰብን እንጠቅልል እያሉ ያሉት።

Amara is with you, I can guarantee YOU that!!

Don't give no mind to ስልጤጋላ Horus, 300k witaf Neqay ስልጤs making noice :lol:

ስልጤ እስቲ ገብቶ ይዋጋ ወንድ ከሆነ :lol:

Odie
Member+
Posts: 6140
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: በጫካ ሕግ የተወሰደብን የአሰብ ወደብ!

Post by Odie » 25 Feb 2025, 17:50

kebena05 wrote:
25 Feb 2025, 17:29
“የተወሰደብን" :lol: :lol: :lol: :lol:

ጥናዣም ሊስትሮ ጉራጌ

የራሳችንን ንብረት ጥርስህን አርግፈን ነው የነጠቅንህ። የሌባ አይነደረቅ አለ ጌታህ አማራ ሲተርት። You never had a port in your “3000” years history except during the 30 years of your forced occupation (1961-1991). When you had both of our ports under your rule, your famine ridden country was much poorer and miserable as without ports. It seems that, having ports is actually a curse to your poor behind


Our beloved Assab is as Eritrean as Asmara or Nakfa. The minute you get close to our border, we will fry you like Dalul heat.

Horus wrote:
25 Feb 2025, 16:12
አሁን እዚህ ውስጥ ጉራጌ ምን አገባው?
ችግር አለብህ?

Dama
Member+
Posts: 6390
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: በጫካ ሕግ የተወሰደብን የአሰብ ወደብ!

Post by Dama » 25 Feb 2025, 19:00

Horus wrote:
25 Feb 2025, 16:23
Odie wrote:
25 Feb 2025, 16:18
Another MoU type PSYOP!
የጋላ ካድሬዎች!

You are a psychologically troubled Gurage. Seek help.
Hit you where it hurts! He told you're like this bird that parrots its owner. That which you deny but you admit you like the left face of Abiy Ahmed but you hate his right face. Of course, this shows how bad you're at deception.

Selam/
Senior Member
Posts: 16990
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በጫካ ሕግ የተወሰደብን የአሰብ ወደብ!

Post by Selam/ » 25 Feb 2025, 20:10

ጭልፊቱ
አንተ የአቶ ዓብዮትንና የጫታም ስዪም ተሾመን አጀንዳ የምታስተጋባ ምኅዋረ-ቢስ የገደል ማሚቶ፤ ትላንት ዘፈንህ MOU ነበር አሁን ደግሞ የነሱን ውዥንብር ተከትለህ ግልብጥ አልክ።

ደም ስር የሌለህ አልቅት!

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23374
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: በጫካ ሕግ የተወሰደብን የአሰብ ወደብ!

Post by Fed_Up » 25 Feb 2025, 20:54

union wrote:
25 Feb 2025, 17:47
አይዟቹ ኤርትራዊያኖች። ጋላ ኦሮሞ የሚባል ሀገር ለመመስረት እየተጣደፋ እንደሆነ እያየነው ነው። ሀበሻን የማጥፋት ህልማቸውን ለማሳካትም ነው ሀሰብን እንጠቅልል እያሉ ያሉት።

Amara is with you, I can guarantee YOU that!!

Don't give no mind to ስልጤጋላ Horus, 300k witaf Neqay ስልጤs making noice :lol:

ስልጤ እስቲ ገብቶ ይዋጋ ወንድ ከሆነ :lol:
ጥሌ ልክ እናስገባቸዋለን.. ጋላ አገር ማስተዳደር አልቻለም ጌቶቹ አማሮች ማስተዳደሩን እንድትረከቧቸው በትህትና እንጠይቃለን:: ካልሆነ ኢትዮጵያ ከካርታ ትጠፋለች:

Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: በጫካ ሕግ የተወሰደብን የአሰብ ወደብ!

Post by Union » 25 Feb 2025, 21:19

Fed-Up,

የመቆርቆር ጥያቂያችሁን ተቀበልናል። የግዜ ጉዳይ ነው ጫወታው። ጋላን ማዳበሪያ አድርገን ሂሳብ አወራርደን ጨርሰነዋል። ያለውን ሀይል አስገብቶ ጨርሷል። ከኤርትራ ጋር ልዋጋ የሚለው የፖለቲካም የውትድርናም ኪሳራውን ለመደበቅ እና ግዜ ለመግዛት ነው እንጂ የመዋጋት አቅምም ሞራልም የለውም። እንገነጠላለን እያሉ የሚያወሩትም ለዛ ነው።

Fed_Up wrote:
25 Feb 2025, 20:54
union wrote:
25 Feb 2025, 17:47
አይዟቹ ኤርትራዊያኖች። ጋላ ኦሮሞ የሚባል ሀገር ለመመስረት እየተጣደፋ እንደሆነ እያየነው ነው። ሀበሻን የማጥፋት ህልማቸውን ለማሳካትም ነው ሀሰብን እንጠቅልል እያሉ ያሉት።

Amara is with you, I can guarantee YOU that!!

Don't give no mind to ስልጤጋላ Horus, 300k witaf Neqay ስልጤs making noice :lol:

ስልጤ እስቲ ገብቶ ይዋጋ ወንድ ከሆነ :lol:
ጥሌ ልክ እናስገባቸዋለን.. ጋላ አገር ማስተዳደር አልቻለም ጌቶቹ አማሮች ማስተዳደሩን እንድትረከቧቸው በትህትና እንጠይቃለን:: ካልሆነ ኢትዮጵያ ከካርታ ትጠፋለች:

Fiyameta
Senior Member
Posts: 19920
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: በጫካ ሕግ የተወሰደብን የአሰብ ወደብ!

Post by Fiyameta » 25 Feb 2025, 21:50



Last edited by Fiyameta on 26 Feb 2025, 03:50, edited 1 time in total.

Selam/
Senior Member
Posts: 16990
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: በጫካ ሕግ የተወሰደብን የአሰብ ወደብ!

Post by Selam/ » 25 Feb 2025, 21:50

የዓብዮት ካድሬዎች፣ በጉልበት ወደብ እንይዛለን ብለው ማናፋት ከጀመሩ ሶስት ዓመት ሆናቸው።

የጉልበቱ ነገር ቅዠት ስለሆነ፣ ወደ ጎን እንተወው። በሰላም ወደብ እንደሚኖረን ግን ምንም ጥርጥር የለኝም። ሆኖም አሁን በሃገር ውስጥ የህዝቦች የመኖር መብትና ፍትህ ሳይከበር፤ ከጎረቤት ሃገሮች ጋር ሰላማዊ ግንኙነት ወይንም የተመዛዘነ የኢኮኖሚ መጠቃቀም ይኖራል ብሎ የሚያስብ ሰው ፍርፋሪ እየተከተለ ለሃጩን የሚያዝረከርግ ዉሻ ካድሬ ብቻ ነው።

ደርግ በውስጥም በውጪም ተጠልቶ፣ ምንም ሳይፈይድ ድባቅ የተመታው፣ ህዝቡ ጉሮሮ ላይ ቆሞ ስለነበረ ነው። እፉኝት ወያኔም ከጎረቤቶቿ ጋር ተናቁራ ተነፍታ ተነፍታ ጧ ብላ ፈንድታ የሞተችው የሰላማዊ ሰዎችን ደም እንደ ጎርፍ ስላፈሰሰች ነው። አቶ ዓብዮትም እንደ አበደ ውሻ ዙሪያውን ይሽከረከራል እንጂ ሰው መግደሉን እስካላቆመ ድረስ፣ ቅንጣት የምታክል ቁራሽ ወደብ አይወርም፣ አይኖረውም።





Post Reply