Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 16990
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

የተዛባ ጉዳይ - ዓብዮት ለሱዳን እርዳታ ይሰጣል፣ መንገድ ያብለጨልጫል፣ የወደቁ አዛውንቶች ግን ከህዝብ ገንዘብ ይለምናሉ!

Post by Selam/ » 20 Feb 2025, 08:21

ለጋሹ አቶ ዓብዮት ለሱዳን $15 ሚሊዮን እርዳታ ይሰጣል፣ ስንዴውን ለውጪ አገር ሸማች ይቸበችበዋል፣ መንገዱንም ጎብችዎች ደስ እንዲላቸው ያብለጨልጫል፣ የወደቁ መንገድ ላይ አዛውንቶች ደግሞ ከህዝብ ገንዘብ እየተለመነ ጠኔያቸውን ይሞላሉ።

ከህዝብ ገንዘብ በማሰባሰብ ብቻ የወደቁ አዛውንቶችን በዘላቂነት ማስተዳደር አይቻልም። ይኸ በቅድሚያ የመንግስት ኃላፊነት ነው መሆን ያለበት። ቋሚ ገቢ የሚያስገኝ መዋዕለ ንዋይ ሊሆን ይችላል ወይንም ከግብር ከሚሰበሰበው ገንዘብ ላይም በየጊዜው የሚቆነጠር ሊሆን ይችላል፣ ግን ዋናው የገቢው ምንጭ መነሻው ከመንግስት መሆን አለበት።


https://www.youtube.com/live/SG3IeGyG0b ... nPMu_eY7Xi


Selam/
Senior Member
Posts: 16990
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የተዛባ ጉዳይ - ዓብዮት ለሱዳን እርዳታ ይሰጣል፣ መንገድ ያብለጨልጫል፣ የወደቁ አዛውንቶች ግን ከህዝብ ገንዘብ ይለምናሉ!

Post by Selam/ » 21 Feb 2025, 06:47

ከሰራተኞች የወር ደመወዝ ላይ አንድ ብር እንኳን እንደ ግብር እየተቀነሰ ለደካማ አዛውንቶች መተዳደሪያ ቢውል፣ በቋሚነት በየወሩ ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ ገቢ ማግኘት ይቻላል።


Post Reply