Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hellen
Member
Posts: 192
Joined: 09 Oct 2019, 11:06

በኦሮሞ ነፃነት ታጣቂዎች በተፈፀመ ጥቃት ሁለት ሰዎች ተገደሉ።

Post by Hellen » 08 Jan 2025, 16:20

በኮሬ ዞን ታጣቂዎች ፈፀሙት በተባለ ጥቃት ሁለት አርሶ አደሮች መገደላቸው ተገለጸ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ በኦሮሞ ነፃነት ታጣቂዎች ተፈፀመ በተባለ ጥቃት ሁለት ሰዎች ትላንት መገደላቸውን ነዋሪዎችና ቤተሰቦቻቸው ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ።

የኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ ሰላም እና ፀጥታ ጽሕፈት ቤት፣ ከብቶቻቸውን ሲጠብቁ ነበሩ ያላቸው ሁለት ሲቪሎች ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ወሰን የተሻገቱ ባሏቸው ታጣቂዎች መገደላቸውን አስታውቋል።

ለአዳዲስ እና ወቅታዊ መረጃዎች ከታች ያለውን የዩቲዩብ ቻናላችንን ሳብስክራይብ አድርጉ።

netsi
Member
Posts: 168
Joined: 06 Oct 2019, 04:29

Re: በኦሮሞ ነፃነት ታጣቂዎች በተፈፀመ ጥቃት ሁለት ሰዎች ተገደሉ።

Post by netsi » 09 Jan 2025, 07:25

[quote=Hellen post_id=1532866 time=1736367641 user_id=51990]
በኮሬ ዞን ታጣቂዎች ፈፀሙት በተባለ ጥቃት ሁለት አርሶ አደሮች መገደላቸው ተገለጸ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ በኦሮሞ ነፃነት ታጣቂዎች ተፈፀመ በተባለ ጥቃት ሁለት ሰዎች ትላንት መገደላቸውን ነዋሪዎችና ቤተሰቦቻቸው ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ።

የኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ ሰላም እና ፀጥታ ጽሕፈት ቤት፣ ከብቶቻቸውን ሲጠብቁ ነበሩ ያላቸው ሁለት ሲቪሎች ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ወሰን የተሻገቱ ባሏቸው ታጣቂዎች መገደላቸውን አስታውቋል።

ለአዳዲስ እና ወቅታዊ መረጃዎች ከታች ያለውን የዩቲዩብ ቻናላችንን ሳብስክራይብ አድርጉ።
[media]
[/media]
[/quote]

Hellen
Member
Posts: 192
Joined: 09 Oct 2019, 11:06

Re: በኦሮሞ ነፃነት ታጣቂዎች በተፈፀመ ጥቃት ሁለት ሰዎች ተገደሉ።

Post by Hellen » 09 Jan 2025, 16:25

Hellen wrote:
08 Jan 2025, 16:20
በኮሬ ዞን ታጣቂዎች ፈፀሙት በተባለ ጥቃት ሁለት አርሶ አደሮች መገደላቸው ተገለጸ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ በኦሮሞ ነፃነት ታጣቂዎች ተፈፀመ በተባለ ጥቃት ሁለት ሰዎች ትላንት መገደላቸውን ነዋሪዎችና ቤተሰቦቻቸው ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ።

የኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ ሰላም እና ፀጥታ ጽሕፈት ቤት፣ ከብቶቻቸውን ሲጠብቁ ነበሩ ያላቸው ሁለት ሲቪሎች ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ወሰን የተሻገቱ ባሏቸው ታጣቂዎች መገደላቸውን አስታውቋል።

ለአዳዲስ እና ወቅታዊ መረጃዎች ከታች ያለውን የዩቲዩብ ቻናላችንን ሳብስክራይብ አድርጉ።

netsi
Member
Posts: 168
Joined: 06 Oct 2019, 04:29

Re: በኦሮሞ ነፃነት ታጣቂዎች በተፈፀመ ጥቃት ሁለት ሰዎች ተገደሉ።

Post by netsi » 10 Jan 2025, 13:08

[quote=Hellen post_id=1532866 time=1736367641 user_id=51990]
በኮሬ ዞን ታጣቂዎች ፈፀሙት በተባለ ጥቃት ሁለት አርሶ አደሮች መገደላቸው ተገለጸ

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ በኦሮሞ ነፃነት ታጣቂዎች ተፈፀመ በተባለ ጥቃት ሁለት ሰዎች ትላንት መገደላቸውን ነዋሪዎችና ቤተሰቦቻቸው ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቁ።

የኮሬ ዞን ጎርካ ወረዳ ሰላም እና ፀጥታ ጽሕፈት ቤት፣ ከብቶቻቸውን ሲጠብቁ ነበሩ ያላቸው ሁለት ሲቪሎች ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ወሰን የተሻገቱ ባሏቸው ታጣቂዎች መገደላቸውን አስታውቋል።

ለአዳዲስ እና ወቅታዊ መረጃዎች ከታች ያለውን የዩቲዩብ ቻናላችንን ሳብስክራይብ አድርጉ።
[media]
[/media]
[/quote]

Post Reply