Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 14834
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ሰው ከረከሰበት በግ እና ፍዬል ከተወደደበት ዘመን የደረሰው የአዲስ አበቤ ትውልድ -- የኦሮሙማ የቀንድ ከብት

Post by Abere » 07 Jan 2025, 21:10

ሰው ከረከሰበት በግ እና ፍዬል ከተወደደበት ዘመን የደረሰው የአዲስ አበቤ ትውልድ -- የኦሮሙማ የቀንድ ከብት
እግዜር ሆድን በፊት በማድረጉ እንጅ በጀርባ ቢሆን ገፍትሮ ገደል ይከት ነበር የሚል ብሂል አለ። የአድስ አበቤዎች ሆድ ዕቃ በጀርባቸው ሳይሆ አይቀርም - ኦሮሙማ እያንደረደረ ቄራ ይጨምራቸዋል። አዲስ አበቤ በወለጋ አማራ አርሴናል እና ሊቨርፑል ኳስ እያየ ሲቀልድ ነበር ከጥቂት አመታት በፊት፤ ዛሬ የቢዛሞ ፋኖ መብቱን በክንዱ ሲያስከብር ጃል ሰኒ ሸሽቶ አዲስ አበቤ ቤቴ እያለ አዲስ አበቤን እንደ በግ እያነዳው ነው።

ሰው ከተወደደበት እህል ከረከሰበት ጊዜ ያድረስ ነበር ጸሎቱ። አሁን አዲስ አበባ ሰው ረክሶ ሁሉ የአብይ አህመድን የወረቀት ብር መስሎ መብቱ ጥንቡን ጥሏል።

ዐለም ተራ ተራ -- ዛሬ ቢዛሞ በአዲስ አበባ እየሳቀ ነው።

Fiyameta
Senior Member
Posts: 19936
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ሰው ከረከሰበት በግ እና ፍዬል ከተወደደበት ዘመን የደረሰው የአዲስ አበቤ ትውልድ -- የኦሮሙማ የቀንድ ከብት

Post by Fiyameta » 07 Jan 2025, 21:30

Agame Abere, the mayor dared you to use Article 39 and take a hike to Chigray. :mrgreen: :mrgreen:



Scratch that! Abiy actually wants you to be his mine sweeper. :mrgreen: :mrgreen:

Last edited by Fiyameta on 07 Jan 2025, 22:14, edited 1 time in total.

Odie
Member+
Posts: 6160
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ሰው ከረከሰበት በግ እና ፍዬል ከተወደደበት ዘመን የደረሰው የአዲስ አበቤ ትውልድ -- የኦሮሙማ የቀንድ ከብት

Post by Odie » 07 Jan 2025, 21:50

Abere wrote:
07 Jan 2025, 21:10
ሰው ከረከሰበት በግ እና ፍዬል ከተወደደበት ዘመን የደረሰው የአዲስ አበቤ ትውልድ -- የኦሮሙማ የቀንድ ከብት
እግዜር ሆድን በፊት በማድረጉ እንጅ በጀርባ ቢሆን ገፍትሮ ገደል ይከት ነበር የሚል ብሂል አለ። የአድስ አበቤዎች ሆድ ዕቃ በጀርባቸው ሳይሆ አይቀርም - ኦሮሙማ እያንደረደረ ቄራ ይጨምራቸዋል። አዲስ አበቤ በወለጋ አማራ አርሴናል እና ሊቨርፑል ኳስ እያየ ሲቀልድ ነበር ከጥቂት አመታት በፊት፤ ዛሬ የቢዛሞ ፋኖ መብቱን በክንዱ ሲያስከብር ጃል ሰኒ ሸሽቶ አዲስ አበቤ ቤቴ እያለ አዲስ አበቤን እንደ በግ እያነዳው ነው።

ሰው ከተወደደበት እህል ከረከሰበት ጊዜ ያድረስ ነበር ጸሎቱ። አሁን አዲስ አበባ ሰው ረክሶ ሁሉ የአብይ አህመድን የወረቀት ብር መስሎ መብቱ ጥንቡን ጥሏል።

ዐለም ተራ ተራ -- ዛሬ ቢዛሞ በአዲስ አበባ እየሳቀ ነው።
You are 💯% right!!

Axumezana
Senior Member
Posts: 18452
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ሰው ከረከሰበት በግ እና ፍዬል ከተወደደበት ዘመን የደረሰው የአዲስ አበቤ ትውልድ -- የኦሮሙማ የቀንድ ከብት

Post by Axumezana » 07 Jan 2025, 22:10

አባት ቢሸፍት ልጁን ያስራሉ
ልጅ ቢሸፍት አባቱን ያስራሉ
ጥላቸው ፈርተው ይበረግጋሉ
የኛ ባለ ጊዜ እንዴት ቀለሉ
አማራ -ትግሬ ቢያብር እናቴን አሉ

Abere
Senior Member
Posts: 14834
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሰው ከረከሰበት በግ እና ፍዬል ከተወደደበት ዘመን የደረሰው የአዲስ አበቤ ትውልድ -- የኦሮሙማ የቀንድ ከብት

Post by Abere » 07 Jan 2025, 22:16

Fiyarmata

ምነው ማንነትሽን ትክጃለሽ እራስሽ ቁጥር 1 አጋሜ ወ አስካሪ ነሽ እኮ። :lol: Ascaris are chronically inferiority complex ridden lab rats the Mafia Italy. You have low-self esteem.

ለማንኛውም " እግዜር ሰው ከተወደደበት ዘመን ያድርሳችሁ ማለት" እንደ ኤርትራ ክፍለ ሀገር በ 8ኛው ሺ አይነት የሻዕብያ ምጽዐት ተመጦ ሰው አልባ ምድር ሁኖ ዐይናችሁ ሰው ይናፍቅ ማለት አይደለም።
ሰው ከተወደደበት ማለት ሰው የሚዋደድበት፤የሚተሳሰብት በፍቅር በእኛነት የሚኖርበት ዘመን ማለት ነው።

Fiyameta wrote:
07 Jan 2025, 21:30
Agame Abere, the mayor dared you to use Article 39 and take a hike to Chigray. :mrgreen: :mrgreen:

Post Reply