Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
netsi
Member
Posts: 168
Joined: 06 Oct 2019, 04:29

ግብፅ ወታደሮቿን በአውሮፕላንና በመርከብ ወደሱማሊያ ለመላክ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን አሳወቀች

Post by netsi » 02 Jan 2025, 11:38

ግብፅ ወታደሮቿን በአውሮፕላንና በመርከብ ወደሱማሊያ ለመላክ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን ዘናሽናል ዘግቧል፡፡ እንደዘገባው እነዚህን ወታደሮች የምትልከው በአዲሱ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሀይል ውስጥ ለማካተት ነው፡፡

ግብፅ ወታደሮቿን ወደሱማሊያ የምትልክው በሱማሊያ ጥያቄ መሰረት መሆኑን ያወሳው ዘገባው ቀደም ሲል በርካታ የጦር መሳሪያዎችን ወደዚያው መላኳን ጠቅሷል፡፡ በዚህ ሳምንት በተከናወነው የፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ በሱማሊያ ውስጥ አዲስ ሰላም አስከባሪ ሀይል እንዲሰማራ የተወሰነ መሆኑን የገለፀው ዘገባው ይህን ተከትሎ የግብፅ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የግብፅ ወታደሮች በአዲሱ ሀይል ውስጥ እንደሚካተቱ ማስታወቁን ጠቅሷል፡፡

በፀጥታው ምክር ቤት ውሳኔ መሰረት በአዲሱ ሰላም አስከባሪ ሀይል ውስጥ አስራ አንድ ሺ ወታደሮች እንደሚካተቱ መገለፁ ይታወሳል፡፡ በናሽናል ጋዜጣ እንደዘገበው ግብፅ ከዚህ ውስጥ ሀያ አምስት ፐርሰንቱን ለመሸፈን ዝግጅት እያደረገች ትገኛለች፡፡ እነዚህ ወታደሮችም በሚቀጥሉት ቀናት ውስጥ በአውሮፕላንና በመርከብ ተጭነው ሞቃዲሾ ይደርሳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ዘገባው አስረድቷል፡፡

.******
አስገራሚው ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ለ25ኛ አመት የንግስና በዓላቸው ያሰሩት ታላቁ ቤተመንግሥት [media]
[/media]

Odie
Member
Posts: 2571
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ግብፅ ወታደሮቿን በአውሮፕላንና በመርከብ ወደሱማሊያ ለመላክ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን አሳወቀች

Post by Odie » 02 Jan 2025, 13:01

አንተ ደግሞ የትኛው ነህ? ከዚህስ ዜና ምን እያገኘህ ነው?

ቦቲ ጋማ ነህ ወይስ
ሻውያ
ወይስ የከስረው ወያኔ?

netsi
Member
Posts: 168
Joined: 06 Oct 2019, 04:29

Re: ግብፅ ወታደሮቿን በአውሮፕላንና በመርከብ ወደሱማሊያ ለመላክ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን አሳወቀች

Post by netsi » 02 Jan 2025, 15:11

[quote=netsi post_id=1531293 time=1735832328 user_id=51958]
ግብፅ ወታደሮቿን በአውሮፕላንና በመርከብ ወደሱማሊያ ለመላክ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን ዘናሽናል ዘግቧል፡፡ እንደዘገባው እነዚህን ወታደሮች የምትልከው በአዲሱ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሀይል ውስጥ ለማካተት ነው፡፡

ግብፅ ወታደሮቿን ወደሱማሊያ የምትልክው በሱማሊያ ጥያቄ መሰረት መሆኑን ያወሳው ዘገባው ቀደም ሲል በርካታ የጦር መሳሪያዎችን ወደዚያው መላኳን ጠቅሷል፡፡ በዚህ ሳምንት በተከናወነው የፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ በሱማሊያ ውስጥ አዲስ ሰላም አስከባሪ ሀይል እንዲሰማራ የተወሰነ መሆኑን የገለፀው ዘገባው ይህን ተከትሎ የግብፅ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የግብፅ ወታደሮች በአዲሱ ሀይል ውስጥ እንደሚካተቱ ማስታወቁን ጠቅሷል፡፡

በፀጥታው ምክር ቤት ውሳኔ መሰረት በአዲሱ ሰላም አስከባሪ ሀይል ውስጥ አስራ አንድ ሺ ወታደሮች እንደሚካተቱ መገለፁ ይታወሳል፡፡ በናሽናል ጋዜጣ እንደዘገበው ግብፅ ከዚህ ውስጥ ሀያ አምስት ፐርሰንቱን ለመሸፈን ዝግጅት እያደረገች ትገኛለች፡፡ እነዚህ ወታደሮችም በሚቀጥሉት ቀናት ውስጥ በአውሮፕላንና በመርከብ ተጭነው ሞቃዲሾ ይደርሳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ዘገባው አስረድቷል፡፡

.******
አስገራሚው ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ለ25ኛ አመት የንግስና በዓላቸው ያሰሩት ታላቁ ቤተመንግሥት [media]
[/media]
[/quote]

netsi
Member
Posts: 168
Joined: 06 Oct 2019, 04:29

Re: ግብፅ ወታደሮቿን በአውሮፕላንና በመርከብ ወደሱማሊያ ለመላክ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን አሳወቀች

Post by netsi » 03 Jan 2025, 03:54

[quote=netsi post_id=1531293 time=1735832328 user_id=51958]
ግብፅ ወታደሮቿን በአውሮፕላንና በመርከብ ወደሱማሊያ ለመላክ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን ዘናሽናል ዘግቧል፡፡ እንደዘገባው እነዚህን ወታደሮች የምትልከው በአዲሱ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሀይል ውስጥ ለማካተት ነው፡፡

ግብፅ ወታደሮቿን ወደሱማሊያ የምትልክው በሱማሊያ ጥያቄ መሰረት መሆኑን ያወሳው ዘገባው ቀደም ሲል በርካታ የጦር መሳሪያዎችን ወደዚያው መላኳን ጠቅሷል፡፡ በዚህ ሳምንት በተከናወነው የፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ በሱማሊያ ውስጥ አዲስ ሰላም አስከባሪ ሀይል እንዲሰማራ የተወሰነ መሆኑን የገለፀው ዘገባው ይህን ተከትሎ የግብፅ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የግብፅ ወታደሮች በአዲሱ ሀይል ውስጥ እንደሚካተቱ ማስታወቁን ጠቅሷል፡፡

በፀጥታው ምክር ቤት ውሳኔ መሰረት በአዲሱ ሰላም አስከባሪ ሀይል ውስጥ አስራ አንድ ሺ ወታደሮች እንደሚካተቱ መገለፁ ይታወሳል፡፡ በናሽናል ጋዜጣ እንደዘገበው ግብፅ ከዚህ ውስጥ ሀያ አምስት ፐርሰንቱን ለመሸፈን ዝግጅት እያደረገች ትገኛለች፡፡ እነዚህ ወታደሮችም በሚቀጥሉት ቀናት ውስጥ በአውሮፕላንና በመርከብ ተጭነው ሞቃዲሾ ይደርሳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ዘገባው አስረድቷል፡፡

.******
አስገራሚው ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ለ25ኛ አመት የንግስና በዓላቸው ያሰሩት ታላቁ ቤተመንግሥት [media]
[/media]
[/quote]

netsi
Member
Posts: 168
Joined: 06 Oct 2019, 04:29

Re: ግብፅ ወታደሮቿን በአውሮፕላንና በመርከብ ወደሱማሊያ ለመላክ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን አሳወቀች

Post by netsi » 03 Jan 2025, 17:28

[quote=netsi post_id=1531293 time=1735832328 user_id=51958]
ግብፅ ወታደሮቿን በአውሮፕላንና በመርከብ ወደሱማሊያ ለመላክ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን ዘናሽናል ዘግቧል፡፡ እንደዘገባው እነዚህን ወታደሮች የምትልከው በአዲሱ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሀይል ውስጥ ለማካተት ነው፡፡

ግብፅ ወታደሮቿን ወደሱማሊያ የምትልክው በሱማሊያ ጥያቄ መሰረት መሆኑን ያወሳው ዘገባው ቀደም ሲል በርካታ የጦር መሳሪያዎችን ወደዚያው መላኳን ጠቅሷል፡፡ በዚህ ሳምንት በተከናወነው የፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ በሱማሊያ ውስጥ አዲስ ሰላም አስከባሪ ሀይል እንዲሰማራ የተወሰነ መሆኑን የገለፀው ዘገባው ይህን ተከትሎ የግብፅ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የግብፅ ወታደሮች በአዲሱ ሀይል ውስጥ እንደሚካተቱ ማስታወቁን ጠቅሷል፡፡

በፀጥታው ምክር ቤት ውሳኔ መሰረት በአዲሱ ሰላም አስከባሪ ሀይል ውስጥ አስራ አንድ ሺ ወታደሮች እንደሚካተቱ መገለፁ ይታወሳል፡፡ በናሽናል ጋዜጣ እንደዘገበው ግብፅ ከዚህ ውስጥ ሀያ አምስት ፐርሰንቱን ለመሸፈን ዝግጅት እያደረገች ትገኛለች፡፡ እነዚህ ወታደሮችም በሚቀጥሉት ቀናት ውስጥ በአውሮፕላንና በመርከብ ተጭነው ሞቃዲሾ ይደርሳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ዘገባው አስረድቷል፡፡

.******
አስገራሚው ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ለ25ኛ አመት የንግስና በዓላቸው ያሰሩት ታላቁ ቤተመንግሥት [media]
[/media]
[/quote]

netsi
Member
Posts: 168
Joined: 06 Oct 2019, 04:29

Re: ግብፅ ወታደሮቿን በአውሮፕላንና በመርከብ ወደሱማሊያ ለመላክ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን አሳወቀች

Post by netsi » 05 Jan 2025, 00:18

[quote=netsi post_id=1531293 time=1735832328 user_id=51958]
ግብፅ ወታደሮቿን በአውሮፕላንና በመርከብ ወደሱማሊያ ለመላክ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን ዘናሽናል ዘግቧል፡፡ እንደዘገባው እነዚህን ወታደሮች የምትልከው በአዲሱ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሀይል ውስጥ ለማካተት ነው፡፡

ግብፅ ወታደሮቿን ወደሱማሊያ የምትልክው በሱማሊያ ጥያቄ መሰረት መሆኑን ያወሳው ዘገባው ቀደም ሲል በርካታ የጦር መሳሪያዎችን ወደዚያው መላኳን ጠቅሷል፡፡ በዚህ ሳምንት በተከናወነው የፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ በሱማሊያ ውስጥ አዲስ ሰላም አስከባሪ ሀይል እንዲሰማራ የተወሰነ መሆኑን የገለፀው ዘገባው ይህን ተከትሎ የግብፅ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የግብፅ ወታደሮች በአዲሱ ሀይል ውስጥ እንደሚካተቱ ማስታወቁን ጠቅሷል፡፡

በፀጥታው ምክር ቤት ውሳኔ መሰረት በአዲሱ ሰላም አስከባሪ ሀይል ውስጥ አስራ አንድ ሺ ወታደሮች እንደሚካተቱ መገለፁ ይታወሳል፡፡ በናሽናል ጋዜጣ እንደዘገበው ግብፅ ከዚህ ውስጥ ሀያ አምስት ፐርሰንቱን ለመሸፈን ዝግጅት እያደረገች ትገኛለች፡፡ እነዚህ ወታደሮችም በሚቀጥሉት ቀናት ውስጥ በአውሮፕላንና በመርከብ ተጭነው ሞቃዲሾ ይደርሳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ዘገባው አስረድቷል፡፡

.******
አስገራሚው ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ለ25ኛ አመት የንግስና በዓላቸው ያሰሩት ታላቁ ቤተመንግሥት [media]
[/media]
[/quote]

Hellen
Member
Posts: 192
Joined: 09 Oct 2019, 11:06

Re: ግብፅ ወታደሮቿን በአውሮፕላንና በመርከብ ወደሱማሊያ ለመላክ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን አሳወቀች

Post by Hellen » 06 Jan 2025, 17:18

netsi wrote:
02 Jan 2025, 11:38
ግብፅ ወታደሮቿን በአውሮፕላንና በመርከብ ወደሱማሊያ ለመላክ ዝግጅቷን ማጠናቀቋን ዘናሽናል ዘግቧል፡፡ እንደዘገባው እነዚህን ወታደሮች የምትልከው በአዲሱ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሀይል ውስጥ ለማካተት ነው፡፡

ግብፅ ወታደሮቿን ወደሱማሊያ የምትልክው በሱማሊያ ጥያቄ መሰረት መሆኑን ያወሳው ዘገባው ቀደም ሲል በርካታ የጦር መሳሪያዎችን ወደዚያው መላኳን ጠቅሷል፡፡ በዚህ ሳምንት በተከናወነው የፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ በሱማሊያ ውስጥ አዲስ ሰላም አስከባሪ ሀይል እንዲሰማራ የተወሰነ መሆኑን የገለፀው ዘገባው ይህን ተከትሎ የግብፅ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት የግብፅ ወታደሮች በአዲሱ ሀይል ውስጥ እንደሚካተቱ ማስታወቁን ጠቅሷል፡፡

በፀጥታው ምክር ቤት ውሳኔ መሰረት በአዲሱ ሰላም አስከባሪ ሀይል ውስጥ አስራ አንድ ሺ ወታደሮች እንደሚካተቱ መገለፁ ይታወሳል፡፡ በናሽናል ጋዜጣ እንደዘገበው ግብፅ ከዚህ ውስጥ ሀያ አምስት ፐርሰንቱን ለመሸፈን ዝግጅት እያደረገች ትገኛለች፡፡ እነዚህ ወታደሮችም በሚቀጥሉት ቀናት ውስጥ በአውሮፕላንና በመርከብ ተጭነው ሞቃዲሾ ይደርሳሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ዘገባው አስረድቷል፡፡

.******
አስገራሚው ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ለ25ኛ አመት የንግስና በዓላቸው ያሰሩት ታላቁ ቤተመንግሥት

Post Reply