Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hellen
Member
Posts: 246
Joined: 09 Oct 2019, 11:06

ዛሬ ምሽት ከእስካሁኑ ከፍተኛውና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ

Post by Hellen » 03 Jan 2025, 14:01

ዛሬ ምሽት ከእስካሁኑ ከፍተኛውና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ

በኢትዮጵያ ከሰሞኑ ከተከሰቱት የመሬት መንቀጥቀጦች ከፍተኛ የሆነው እና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ዛሬ አርብ ምሽት መከሰቱን የአሜሪካ እና የአውሮፓ ተቋማት አስታወቁ። የመሬት መንቀጥቀጡ በአፋር ክልል አዋሽ አካባቢ የተከሰተው ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ገደማ ነው።
(ምንጭ ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)

Hellen
Member
Posts: 246
Joined: 09 Oct 2019, 11:06

Re: ዛሬ ምሽት ከእስካሁኑ ከፍተኛውና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ

Post by Hellen » 03 Jan 2025, 15:27

Hellen wrote:
03 Jan 2025, 14:01
ዛሬ ምሽት ከእስካሁኑ ከፍተኛውና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ

በኢትዮጵያ ከሰሞኑ ከተከሰቱት የመሬት መንቀጥቀጦች ከፍተኛ የሆነው እና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ዛሬ አርብ ምሽት መከሰቱን የአሜሪካ እና የአውሮፓ ተቋማት አስታወቁ። የመሬት መንቀጥቀጡ በአፋር ክልል አዋሽ አካባቢ የተከሰተው ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ገደማ ነው።
(ምንጭ ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)

netsi
Member
Posts: 188
Joined: 06 Oct 2019, 04:29

Re: ዛሬ ምሽት ከእስካሁኑ ከፍተኛውና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ

Post by netsi » 03 Jan 2025, 17:11

[quote=Hellen post_id=1531637 time=1735927313 user_id=51990]
ዛሬ ምሽት ከእስካሁኑ ከፍተኛውና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ

በኢትዮጵያ ከሰሞኑ ከተከሰቱት የመሬት መንቀጥቀጦች ከፍተኛ የሆነው እና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ዛሬ አርብ ምሽት መከሰቱን የአሜሪካ እና የአውሮፓ ተቋማት አስታወቁ። የመሬት መንቀጥቀጡ በአፋር ክልል አዋሽ አካባቢ የተከሰተው ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ገደማ ነው።
(ምንጭ ኢትዮጵያ ኢንሳይደር) [media]
[/media]
[/quote]

Post Reply